ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ምክንያቱን ሳላውቀዉ ጋዜጣ ማንበብ ካቆምኩ ወራት ተቆጥረዋል፡፡ ያሳዝናል! በ19/4/2017 ግን ወደ ቶሞካ ቡና ጎራ ብዬ በዕለቱ የወጣዉን አዲስ አድማስ ጋዜጣ ሳገላብጥ የማረከኝ ርዕስ አየሁ፡-‹‹አወዛጋቢዉ የነፃ ፈቃድ ግንዛቤ በስንኝ ዳብሮ ሲፈተሽ›› ይላል፡፡ የተፃፈዉ በኤመረተስ ፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ ነዉ፡፡ ፀሐፊዉን በአካልም ይሁን…
Monday, 06 January 2025 00:00

እኔና አለቆቼ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ከማዘጋጃ ቤት እንደወጣሁ ቀጥታ ስፖርት ቤት ገባሁ። ምናልባት ለመነቃቃትና ያሳለፍኩትን ውጥረት ለመርሳት መላ ማበጀቴ ነው። የካቲትና መጋቢት 1992 ዓ.ም ያለ ሥራ አሳለፍኩ፡፡ በጊዜው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ተጀምራ ስለነበር፣ ዋና አዘጋጁ ነቢይ መኮንን ዘንድ በመሄድ ፅሁፎችን እሰጠው ነበር፡፡ ነቢይም ፅሁፎቼን ስለወደዳቸው…
Rate this item
(2 votes)
ሕይወትን ወደ ኋላ ማየት፣ትዝታን መጎንጎንና መፍተል፤ማዳወርና ፈትሾ፣ስለ ነገ ማስላት የሰው ልጆች ልዩ ተፈጥሮ ነው ብዬ አምናለሁ። እኔም ሰው ነኝና ትናንቴን ስቆፍር ብዙ ትዝታዎች ከፊቴ ድቅን እያሉ ምልዐትና ጉድለቴን እንደ መስታወት ያሳዩኛል። በርግጥም፣ ትናንት ማለት ዛሬ የቆምንበት መልክና ቁመና የተሠራበት፣ማንነታችን የቆመበት…
Rate this item
(2 votes)
ወደ ቡሌሆራከዲላ እስከ ይርጋ ጨፌ ያለው መሬት ከላይ በረጃጅም ዛፎች፣ ከስር ደግሞ ችምችም ባሉ የቡና ተክሎች ያሸበረቀ ውብ ምድር ነው፡፡ በዲላና በይርጋ ጨፌ መሐል በሙክት የምትታወቀው ወናጎ ትገኛለች፡፡ ይርጋ ጨፌ ስንሄድ ባንወርድም፣ በኋላ ከቡሌሆራ ስንመለስ አረፍ ብለን በአለም ገበያ በስሟ…
Rate this item
(1 Vote)
አወዛጋቢው የ”ነፃ ፈቃድ” ግንዛቤ በስንኝ ዳብሮ ሲፈተሽ [ለግንዛቤ ይረዳን ዘንድ የ‹ነፃ ፈቃድ› የእንግሊዝኛ ትርጉም (‹ፍሪ ዊል›/ Freewill) ሆኖ ይወሰድ፡፡] የ’ኔ ነፃ ፈቃድምንኩሬ ቢመስልም የረጋ ከጉድጓድድንገት ሲወርድበት ደራሽ ውሃ ኆኖየሌሎች ተጽዕኖ፤ኃይልና ማዕረግሳይፈልግ ይጓዛል በማይወደው ፈለግ፡፡በዕውቀቱ ሥዩም በዚህች ስንኝ የሚነግረን በባለኃይሎች፣ በባለማዕረጎች…
Tuesday, 24 December 2024 00:00

የጉጂ ትውስታዎቼ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Page 6 of 282