ህብረተሰብ
ኢሕአዴግ፤ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) እና የኢትዮጵያ ሕዝብ ዲሞከራሲያዊ ንቅናቄ (ኢሕዲን) ያቋቋሙት የጋራ ግንባር ነው። በኋላ የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዲድ) እና የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ መኮንኖች ንቅናቄ (ኢዲመን) እንደተቀላቀሉት ይነገራል፡፡ ደርግን አሸንፎ የመንግሥት ሥልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ ኢዲመን እንዲፈርስ ተደርጎ፣በምትኩ ኢትዮጵያ…
Read 7035 times
Published in
ህብረተሰብ
- መጪው ምርጫ፣ የሚያጓጓ ወይስ የሚያሰጋ? ተስፋ ወይስ አደጋ? - ዲሞክራሲ በሌጣው፣ “ምርጫ” ለብቻው፣ ወደ ቀውስ ይቸኩላል፡፡ ምርጫው፣ “ከሁለት ጥሩ ፖሊሶች መካከል አንዱን” የመምረጥ ጉዳይ መሆን ነበረበት። የጥበቃ ሰራተኛ እንደመቅጠር ማለት ነው፡፡ ምርጫው፤ ከቀይ ወጥ እና ከአልጫ፣ ከፔፕሲና ከኮካ፣ አንዱን…
Read 2437 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹በታሪካችን በተለያዩ አጋጣሚዎች አዲስ የፖለቲካ ምዕረፍ የመጀመር እድሎች አግኝተን ብዙዎቹን በወጉ ሳንጠቀምባቸው አምልጠውናል፡፡ አሁንም ይህ የሥልጣን ሽግግር አዲስ ምዕራፍ የምንጀምርበት ሌላ የታሪክ አድል ነው፡፡ በመሆኑም በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ልንጠቀምበት ይገባል›› - (ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ) አኔ በዚህ እድሜዬ የንጉሡን፣ የደርግንና…
Read 2165 times
Published in
ህብረተሰብ
ነሐሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም በወጣው አዲስ አድማስ እትም ላይ “ሴታዊነት፤ ለፖለቲካችን ጤናማነት ያለው ሚና” በሚል ርዕስ አንድ ጽሁፍ አስነብቤ ነበር። በዚሁ ጽሁፍ ላይ፣ የወንዳዊነት አስተሳሰብ ጎልቶ በሚታይበት የሃገራችን ፖለቲካ ውስጥ ያለውን ውስብስብ ችግር ለመፍታት በሚደረገው ጥረት፣ የፖለቲካችንን ሴታዊነት ባህርይ…
Read 2136 times
Published in
ህብረተሰብ
Wednesday, 21 October 2020 00:00
የደራርቱ ነገር፣ የለተሰንበት ጉዳይ እና በእግረ-መንገድ፡- “የኢ-ሜይል አድራሻ ስለሌለው ከበርቴ”
Written by አበበ ገ/ህይወት
ፍልቅልቋ ደራርቱ በጊዜዋ ከልብ አስፈንድቃናለች፡፡ አገራችን ውጥንቅጥ ውስጥ በነበረች ጊዜ፣ ሰንደቅ ዓላማችን ክብሯ ዝቅ እንዲል በተደረገበት ወቅት፤ በባርሴሎና ኦሎምፒክ በአስር ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታልናለች፡፡ሰንደቅ ዓላማችን በኦሎምፒክ መድረክ ከፍ ብሎ ሲውለበለብ ዕንባዋ በጉንጮቿ ሲወርድ፣ እኛም ሳይታወቀን ጉንጫችን በዕንባ የረጠበ፣ ልባችን…
Read 7420 times
Published in
ህብረተሰብ
አብዛኞቻችን ስለ አበበ ቢቂላ የምናውቀው የማራቶን ጀግና መሆኑን ነው፡፡ እሱ ግን ከዛም በላይ ነበር፡፡ በዓለም ላይ አንዱና ታላቁ የስኬት ምሥጢር ተብሎ የሚታወቀውን፣ ነገር ግን በተግባር ለማስረዳት አስቸጋሪ የሆነውን ሃሳብ በተግባር ያሳየ፤ ሃሳቡን ለማስረዳትም ጥሩ ምሳሌ ሆኖ የቀረበ የማራቶን ሩጫ ጀግና…
Read 722 times
Published in
ህብረተሰብ