ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልታተመበት ጊዜ የለም፡፡ ያም ቢሆን የተከሰተው በ97 ምርጫ ማግስት በተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ…
Rate this item
(1 Vote)
አርቲስት ተስፋዬ ማሞ ሁለገብ የኪነጥበብ ሰው ነው፡፡ በማስታወቂያ ሥራዎቹ ይታወቃል፡፡ ደራሲና የፊልም ባለሙያም ነው፡፡ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅም ነው፤ ተስፋዬ ማሞ፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ 25ኛ ዓመትን አስመልክተን ቃለምልልስ አድርገንለታል፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋር እንዴት እንደተገናኘና እንደተዋወቀ ያወጋናል፡፡ ጋዜጣው ብዙ ዋጋ እንደተከፈለበትም ይናገራል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
አንድን ጉዳይ ስትጀምር አዲስ ብትለው አይገርምም፡፡ በፊት ለፊትም እንደሚታወቅ በቅርብ የተገኘ ነገር አዲስ ነውና ሰውም አባባልህን ይጋራል፣ አዲስ ይልልሃል፡፡ አድሮም ከርሞም አዲስ የሆነን ነገር ማሰብ ግን ምናልባትም ለእንደ እነ አሰፋ ጎሣዬና ነቢይ መኮንን ዓይነት ሰዎች የተሠጠ የብቻ ጸጋ ይመስላል፡፡ እንዴት…
Rate this item
(2 votes)
“ጋዜጣ ስፍር ቁጥር ከሌለው ወርቅ የሚበልጥ ትልቅ የህዝብ ሀብት ነው (The newspaper is a greater treasure to the people than uncounted millions of gold)።” ለዘመናት እንደ ጥቅስ ሲነገር የኖረዉ ይህ አባባል፣ ጋዜጦች ለአንድ ማህበረሰብ ያላቸዉን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ፍንትዉ አድርጎ…
Saturday, 18 January 2025 21:57

መልዕክቶቻችሁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አድማስ ጋር እንዴት ተዋወቅን? አዲስ አድማስን ከ13 አመታት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ደብረ ማርቆስ ተማሪ በነበርኩበት ወቅት ነው የተዋወቋት። ጋዜጣዋ ቅዳሜ ከሰዓት አንዳንዴ ደግሞ እሁድ ጠዋት ትደርስ ነበር፡፡ በወቅቱ እሸት አማተር የጋዜጠኞች ክበብ አባላት በተራ እየገዛን በፍቅር የምናነባት ተወዳጅ ጋዜጣ…
Monday, 13 January 2025 00:00

ሀ’ሊዩ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ዓለምን እየገዛ ያለው የደቡብ ኮርያ ሞገድሀገራችንን ጨምሮ “በማደግ ላይ ያሉ” ተብለው የተፈረጁ ሀገራት (developing countries) ስለእድገታቸውና ስለወደፊት ውጥኖቻቸው ሲወያዩ፣ ደቡብ ኮርያን እንደ አብነት ሲጠቅሱ መስማት የተለመደ ጉዳይ ነው። እውነት አላቸው! ደቡብ ኮርያ ከጥቂት አስርት ዓመታት በፊት በቅኝ ግዛት ስር የምትማቅቅና…
Page 5 of 282