ህብረተሰብ
“People care about what newspapers tell them to care about” ይላል የታሪካዊ ልቦለዶች ጸሐፊው Delia Parr. በዓለም ታሪክ ውስጥ የሰው ልጅ መረጃዎችን ከተቀባበለባቸውና ሐሳቡን ካቀበለባቸው ቀደምት መንገዶች አንዱ ጋዜጣ ነው፡፡ በዘመናት ሂደት የሰው ልጅን የአእምሮና አስተሳሰብ ዕድገት፣ በዚህም የደረሰበትን የስልጣኔ…
Read 1460 times
Published in
ህብረተሰብ
ሳይንሳዊ አስተሳሰብን፣ብሎም የሳይንስን ዕውቀት ማኸዘብ (ብዙ ሰው በቀላል መንገድ እንዲገነዘብ ማድረግ)፣በምክንያት ላይ የተመሠረቱ፣ብዙ ጠቃሚ ተግባራትን የሚያከናውን ማህበረሰብ ለመመሥረት ያስችላል፡፡ ለሰው ልጅ ጥቅምን የሚያበረክቱ ኩነቶች፣ የቁስ አካል ይዘትና ሁኔታን ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ መተንተን ብሎም ለንባብ ማቅረብ፣የአካባቢ ማህበረሰብን የሳይንሳዊ አስተሳሰብና ሳይንሳዊ እውቀትን…
Read 1682 times
Published in
ህብረተሰብ
ከላይ የቀረበው፤ ባለፈው ረቡዕ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም፣ በብሔራዊ ቴአትር ለምስጋናና አክብሮት በተዘጋጀ መድረክ፤ በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ ላይ የተላለፈ መልዕክት ነው፡፡ በዕለቱ ደራሲና ሐያሲ አስፋው ዳምጤ የተወለዱበት 90ኛ ዓመት የልደት በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች የተከበረ ሲሆን፤ መርሃ ግብሩን ቤተሰቦቻቸው (በተለይ…
Read 1603 times
Published in
ህብረተሰብ
ኦስካር ኦድ ማኪንታየር፤ ለበርካታ ዓመታት “ኒውዮርክ በየዕለቱ” በተሰኘው ዓምዱ ነበር የሚታወቀው፡፡ አራት መቶ ዘጠና ስምንት ጋዜጣዎች በዚህ ዓምድ ሥር የሚወጡትን ጽሁፎች ያትሙ ነበር። ወደ 20 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብም በየዕለቱ ያነበው ነበር ይባላል፡፡ ማኪንታየር በኒውዮርክ ህይወት ላይ በመፃፍ ዝናው የናኘና የተከበረ…
Read 1839 times
Published in
ህብረተሰብ
በ’ረፍት አልባ ኑሮ ስትል ደፋ ቀና፣ እድሜህን አትቁጠር ያስረጅሃልና! (ጸሐፊው) መቼም በኮርያ ምድር (ደቡብ ኮርያ) የሰው ልጅ እድሜ “አንድ” ተብሎ መቆጠር የሚጀምረው ከጽንስ ጀምሮ እንደነበር ሰምተናል፣ አንብበናል። “እንደነበር” ማለቴ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት (2023) ሀገሪቱ ይህንን አቆጣጠር የሚሽርና ዓለም አቀፍ የሆነውን…
Read 1704 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ለራሳችሁ አልቅሱ›› አይደል ያልከን?! ይኸው ለራሳችን እያለቀስን ነው፡፡ ፈቃዳችንን ሳትጠይቀን በራስህ ፈቃድ ስላመጣህን እያለቀስን ነው፡፡ በግጥሙ ‹ድንገት ዱብ› እንዳለው ኦማር ካያም፡፡ ካመጣህንም በኋላ ስለ አሁን፣ ስለ ዛሬ፣ ስለ ነገ ባለማወቃችን እያለቀስን ነው፡፡ መኖር ቅጣት ሆኖብን እያለቀስን ነው፡፡ ለመሞት በመምጣታችን እያለቀስን…
Read 1922 times
Published in
ህብረተሰብ

