ህብረተሰብ
የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልታተመበት ጊዜ የለም፡፡ ያም ቢሆን የተከሰተው በ97 ምርጫ ማግስት በተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ…
Read 234 times
Published in
ህብረተሰብ
አርቲስት ተስፋዬ ማሞ ሁለገብ የኪነጥበብ ሰው ነው፡፡ በማስታወቂያ ሥራዎቹ ይታወቃል፡፡ ደራሲና የፊልም ባለሙያም ነው፡፡ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅም ነው፤ ተስፋዬ ማሞ፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ 25ኛ ዓመትን አስመልክተን ቃለምልልስ አድርገንለታል፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋር እንዴት እንደተገናኘና እንደተዋወቀ ያወጋናል፡፡ ጋዜጣው ብዙ ዋጋ እንደተከፈለበትም ይናገራል፡፡…
Read 409 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድን ጉዳይ ስትጀምር አዲስ ብትለው አይገርምም፡፡ በፊት ለፊትም እንደሚታወቅ በቅርብ የተገኘ ነገር አዲስ ነውና ሰውም አባባልህን ይጋራል፣ አዲስ ይልልሃል፡፡ አድሮም ከርሞም አዲስ የሆነን ነገር ማሰብ ግን ምናልባትም ለእንደ እነ አሰፋ ጎሣዬና ነቢይ መኮንን ዓይነት ሰዎች የተሠጠ የብቻ ጸጋ ይመስላል፡፡ እንዴት…
Read 830 times
Published in
ህብረተሰብ
“ጋዜጣ ስፍር ቁጥር ከሌለው ወርቅ የሚበልጥ ትልቅ የህዝብ ሀብት ነው (The newspaper is a greater treasure to the people than uncounted millions of gold)።” ለዘመናት እንደ ጥቅስ ሲነገር የኖረዉ ይህ አባባል፣ ጋዜጦች ለአንድ ማህበረሰብ ያላቸዉን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ፍንትዉ አድርጎ…
Read 594 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዲስ አድማስ ጋር እንዴት ተዋወቅን? አዲስ አድማስን ከ13 አመታት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ደብረ ማርቆስ ተማሪ በነበርኩበት ወቅት ነው የተዋወቋት። ጋዜጣዋ ቅዳሜ ከሰዓት አንዳንዴ ደግሞ እሁድ ጠዋት ትደርስ ነበር፡፡ በወቅቱ እሸት አማተር የጋዜጠኞች ክበብ አባላት በተራ እየገዛን በፍቅር የምናነባት ተወዳጅ ጋዜጣ…
Read 509 times
Published in
ህብረተሰብ
ዓለምን እየገዛ ያለው የደቡብ ኮርያ ሞገድሀገራችንን ጨምሮ “በማደግ ላይ ያሉ” ተብለው የተፈረጁ ሀገራት (developing countries) ስለእድገታቸውና ስለወደፊት ውጥኖቻቸው ሲወያዩ፣ ደቡብ ኮርያን እንደ አብነት ሲጠቅሱ መስማት የተለመደ ጉዳይ ነው። እውነት አላቸው! ደቡብ ኮርያ ከጥቂት አስርት ዓመታት በፊት በቅኝ ግዛት ስር የምትማቅቅና…
Read 1252 times
Published in
ህብረተሰብ