ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
"--ለዋናው የጎጠኝነትና ኔግሪቲውድ ፍልስፍና ደቀ መዝሙር ሴንጎር፣ የአፍሪካ ፍልስፍና ሙሉ በሙሉ ከአውሮፓውያን ፍልስፍና የተለየ ባሕርይ ያለው ፍልስፍና ነው፡፡ ይህ ማለት፣ እንደ ሴንጎር እሳቤ፣ አመክንዮ (logic) የአውሮፓ ፍልስፍና መገለጫ ባሕርይ እንጂ የአፍሪካ ፍልስፍና መገለጫ ባሕርይ አይደለም፡፡ የእዚህ እሳቤ አንድምታ፣ አፍሪካውያን በስሜት…
Rate this item
(1 Vote)
“እስራኤል በአሸማጋይነት እንድትገባ ያደረግነው ሙከራ በትግራይ ተወላጆች ምክንያት ከሽፎብናል” “ጦርነት እንዴት እንደሚጀመር ሊታወቅ ይችላል እንዴት እንደሚጠናቀቅ መገመት አይችልም” ጎንደር ውስጥ ጭልጋ መንገድ ላይ በሚገኝ ሰቀልት አካባቢ አይምባ በምትባል የገጠር ከተማ አቅራቢያ ነው የተወለዱት፡፡ ቤተሰቡ ካፈሯቸው 11 ልጆች መካከል ላይ የተወለዱትና…
Rate this item
(2 votes)
"--ንጉሠ ነገሥቱ በዚህ የታሪክ መስቀለኛ መንገድ ላይ የገጠማቸው ወይም ለውሳኔ ከፊታቸው የቀረበው ጥያቄ ስለትላንቱ የማውሳትና የመተረክ ሳይሆን የዛሬና ይልቁንም የነገን የሚመለከት ነበር፡፡ ኢትዮጵያ እንዴት ከወደቀችበት ትነሳ? ኢትዮጵያ እንዴት ራሷን ትቻል? ኢትዮጵያ እንዴት ወደፊቷን ታስቀጥል? ነው ይልቁንም፡፡--" ከሀገር ቤት ለዲያስፖራ መስተንግዶ…
Saturday, 12 February 2022 12:00

የመረጃ መንታፊዎች ጉዳይ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዘመናዊ ኑሮ ያለ ኮምፒውተር ሥርዓት፤ ያለ እጅ ስልክ አገልግሎት ሊታሰብ የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል። እንደ ሰፋፊ ጎዳናዎች፥ የባቡር ሃዲዶች ወይም አውሮፕላን ጣቢያዎች በግልፅ የማይታየውን የመረጃ መረብ ፍሰት እንዳይስተጓጎል የሚያደርጉ ባለሙያዎች በየደረጃው እንዳሉ መገመት ይቻላል። በሀገር ደረጃ የመረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ)…
Rate this item
(0 votes)
 በአፍሪካ በ45 ዓመታት ውስጥ 80 የተሳኩ የመንግስት ግልበጣዎችና 247 ያልተሳኩ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች ተደርገዋል።አፍሪካ ባለፉት 11 ዓመታት (ከ2010 ወዲህ ብቻ) 12 የተሳኩ የመንግስት ግልበጣዎችና 30 ያልተሳኩ የመንግስት ግልበጣ ሙከራዎች፤ በድምሩ 42 መፈንቅለ መንግስትና የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ አስተናግዳለች፡፡ለምሳሌ፡- ቡርኪና ፋሶ በ11…
Rate this item
(0 votes)
• ኢትዮጵያ ብዙ መከራ ያየች፤ የደከማትና የሰለቻት አገር ናት • ህዝባችን ህይወቱ ካልተቀየረ አሁንም ጦርነቶች ይቀጥላሉ ባለፈው ሳምንት እትማችን ረዳት ፕሬፌሰር ትንግርቱ ገ/ጻዲቅ ጋር አዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ ጋር ባደረጉት ቆይታ በሀገሪቷ አጠቃላይ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሰፊ ማብራሪያ መስጠታቸው…