ህብረተሰብ
የታክሲ ሹፌሩ መኪናውን እያሽከረከረ ሳለ ድንገት ከጎኑ የተቀመጠው ተሳፋሪ፣ ትከሻውን መታ መታ ያደርገዋል- ጥያቄ ሊጠይቀው ፈልጎ፡፡ ሹፌሩ ግን ደንግጦ ይጮሃል፡፡ መኪናውም ከቁጥጥር ውጪ ሆና ከአውቶብስ ጋር ከመጋጨት ለትንሽ ይተርፋል፤ የእግረኛ መንገድ ላይ ወጥቶ፡፡ለሰከንድ ያህል በታክሲው ውስጥ ፀጥታ ሰፈነ፡፡ ከዚያም ሹፌሩ፤…
Read 3461 times
Published in
ህብረተሰብ
- (ኢ/ር ዘለቀ ረዲ፤ ፖለቲከኛ) በዚህ ጉባኤ “ብልጽግና የሚባለው ፓርቲ ይፈርሳል፤ አይስማሙም” ብለው የሚናገሩና ይህንንም የሚጠብቁ ሰዎች አጋጥመውኛል። በእኔ እምነት፤ ሀገር የሚመራ ፓርቲ ሲፈርስ፣ የአንድ ቤት ምሰሶ ሲወድቅ ቤቱ ሁሉ እንደሚወድቀው አይነት ችግር ነው የሚገጥመን ብዬ ነው የማስበው። አደገኛ ነገር…
Read 1572 times
Published in
ህብረተሰብ
ሲፈርስ ለ6 ሚሊዮን ብር ኪሳራ ተዳርገናል (ጆርካ ኢቨንት ኦርጋናይዘር) የፍርድ ቤት እግድ ጥሶ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ያፈረሰብን ግንባታ ለ6 ሚ ብር ኪሳራ ዳርጎናል ሲል ጆርካ ኢቨንትስ አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ሀላፊዎች ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ድርጅታቸው በ2011 ዓ.ም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ተፋሰስና…
Read 1190 times
Published in
ህብረተሰብ
Tuesday, 08 March 2022 00:00
አንዳንድ ነገሮች ስለ “አድዋስ” ቴአትር
Written by ቴዎድሮስ ይደግ (በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሲኒማና ቴአትር ጥበባት መምህር)
[ወፍ በረራዊ ቅኝት] “አድዋስ” የተሰኘውን ቴአትር በአካል መታደም ባልችልም በቴሌቪዥን ተከታተልኩት፡፡ እናም የተሰማኝን እንደወረደ ይኸው …. አድዋ ድል ነው፡፡ “አድዋስ” ደግሞ የዚህን ድል ታሪክ የሚያስታውስ ቴአትር ነው፡፡ አድዋ በአንድ ወቅት (ከ126 ዓመታት በፊት) በተደረገ ጦርነት የተገኘ ድል ብቻ አይደለም፡፡ ትዕምርቱ…
Read 8305 times
Published in
ህብረተሰብ
- ሳይቱ ለዘረፋና ለአካባቢ ብክለት ተጋልጧል - አሳንሰር፣ ውሃና መብራት ሳይኖረን በጨለማ እየኖርን ነው የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ኮርፖሬሽን 40/60 ፕሮጀክት 01 ከሚያስተዳድራቸው ቡልቡላ፣ ሳይት ገርጂ (ህንጻ አቅራቢያ) ሳይት፣ ቱሪስት ሳይትና አስኮ ሳይት ጋር አብሮ የሚተዳደረው በተለምዶ መገናኛ ሃያ አራት…
Read 3170 times
Published in
ህብረተሰብ
ኩባዊው ወታደር ካርሎስ ኦርላንዶ - በወቅቱ ዕድሜው 20 ነበር። ካርሎስ ኦርላንዶ ጥር 1970 ዓ.ም. የሶማሊያ ወታደሮች እጅ ላይ ወደቀ።የዓለም መገናኛ ብዙሃን በተሰበሰቡበት የኢትዮጵያንና ኩባን ወታደራዊ ምስጢር እንዲያወጣ ተደረገ።የኦጋዴን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው ጦርነት የዛሬ 44ዓመት የካቲት 26…
Read 3563 times
Published in
ህብረተሰብ