ህብረተሰብ
ፈር መያዣ፡- ባለፈው ሣምንት “አቶ መለስ ለዓላማቸው ኖረዋል፤ ኢትዮጵያ ለራሷ ታልቅሥ!” በሚል ርዕስ፣ በሀገራችን የመሪ እና የተመሪ ህዝብ ግንኙነት ጥልቅ ጥናት የሚሻ እየመሰለኝ ስለመምጣቱ፣ ከፖለቲካ ንቃተ ህሊናችን ይልቅ ህብረተሠባዊው የአስተሳሰብና የአሰራር ልማዳችን የበለጠ ሰፊ ሥራ የሚጠይቅ ስለ መሆኑ፣ ከተዥጐረጐረ ባህልና…
Read 2739 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 08 September 2012 12:26
ቴዎድሮስና ሰላማ፤ ዘውዲቱና ማቴዎስ፤ ኃይለሥላሴና ቴዎፍሎስ፤ መንግሥቱና መርቆርዮስ፤ መለስና ጳውሎስ
Written by ብርሃኑ ሰሙ
አንድ አባት ሰሞነኛ ስለሆነው የአገራችን የሀዘን ክስተት አንስተው በርዕሴ የተመለከቱት አምስት የአገር መሪዎችና አምስቱ የሃይማኖት አባቶች ከስደተኝነትና ከአማሟታቸው ጋር በተያያዘ የተጋሩት ታሪክ ምን አንደምታ ይኖረው ይሆን? በሚል ጥያቄ ሲያነሱ መስማቴ ለዚህ ጽሑፍ መፃፍ መነሻ ሆኖኛል፡፡ ከስተደኝነትና የአሟሟት ታሪካቸው በተጨማሪ ወዳጅነትና…
Read 3301 times
Published in
ህብረተሰብ
“ፈረንጅ ሃገር ሳትሄድ ገና እዚሁ ሳለህ፤ የገባኸውን ቃል ለምን ታፈርሳለህ” “ኑሮ በባዕድ ሀገር” የተሰኘው - በብርሃኑ ሠርፁ የተፃፈው መጽሐፍ ስለስደትና ስለ ስደት ምክንያቶች የሚከተለውን ይላል፡፡ ቁንጨብ ቀንጨብ አድርገን እንየው:-“የጽሑፉ ዓላማ በሕጋዊውም ሆነ በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገራቸው ወጥተው፤ በአብዛኛው በዩናይትድ ኪንግደም፤…
Read 2478 times
Published in
ህብረተሰብ
የልጅነት ውብ እድሜዋን ያሣለፈችው ከእድሜ እኩዮቿ ጋር እንደልቧ ተጫውታና ተሯሩጣ ነው፡፡ በተፈጥሮ የተቸራት ብሩህ አዕምሮዋ ከቅልጥፍናዋና ከፈጣን ተፈጥሮዋ ጋር ተዳምሮ በመንደራቸው እጅግ ተወዳጅ ልጅ አድርጓታል፡፡ በትምህርቷ ጐበዝ ከሚባሉ ተማሪዎች ተርታ የምትጠራው ራሔል፤ የጨዋታዎች ሁሉ አድማቂም እንደነበረች ይነገራል፡፡ እሷ ያለችበት ጨዋታ…
Read 2956 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላምና በጤና አደረሳችሁ፡፡ ስሙኝማ…በብዙ መለኪያዎች እየጨረስነው ያለው ዓመት ጥሩ ዓመት አልነበረም፡፡ አንዱ ችግር በሌላው እየተተካ ለወትሮው “የአዲስ ዓመት ዕቅድህ…” ምናምን የሚባሉ ነገሮች አሉ አይደል…ዘንድሮ ግን ለዓመት ምናምን ብቻ ማሰብ መተው ያለብን ይመስለኛል፡፡እናማ…ምን መሰላችሁ፣ በርካታ መዘጋት…
Read 2169 times
Published in
ህብረተሰብ
“ድህነት ጠፍንጐ ይዞን ነው እንጂ አበላሉንስ እናውቅበት ነበር” ሁለት ለንደን እንደ ገባሁ ራሴን ከብልቃጥ ወደ ባሕር የተሸጋገረ አሣ አድርጌ ቆጠርሁት፡፡ አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ቦታ ከጠፋኝ የመንደሩ ሰው “ደርሰሃል ከስልክ ግንዱ ወደ ግራ እጥፍ ስትል ታገኘዋለህ!” እያለ ተግቶ ይመራኛል፡፡ በለንደን…
Read 3030 times
Published in
ህብረተሰብ