ህብረተሰብ
ሰላማዊ ትግል በሀገራችን ፍሬያማ ያልሆነበትን ምክንያት በርካቶች ከማንነታችን ጋር ያያይዙታል፡፡ የጥንቱን ትተን ዘመናዊ ታሪካችንን ብንመለከት እንኳ በስልጣን ላይ ያለ ቡድንንም ሆነ ግለሰብን ከስልጣን ለማውረድ የሚፈልጉ ኃይሎች ለአላማቸው ማስፈፀሚያ ይጠቀሙ የነበረው የትጥቅ ትግልን ወይም ደግሞ ሌላ የኃይል እርምጃ መሆኑ የአሁኑ እኛነታችን…
Read 2223 times
Published in
ህብረተሰብ
በጥንት ዘመን የሰው ልጅ አምስት ጣቶች “እኔ እበልጣለሁ፣ ለእኔ ለተየለ ክብር መስጠት አለባችሁ” በሚል እርስ በእርስ ይጣላሉ፡፡ አውራ ጣት በስያሜም በውፍረትም የተለየ አክብሮት የሚገባኝ እኔ ነኝ አለ፡፡ ሌባ ጣት እንዴት ሆኖ በማለት የራሱን መከራከሪያ ማቅረብ ጀመረ፡፡ ሌባ ጣት ባቀረበው ሐሳብ…
Read 2389 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 04 August 2012 09:56
የ“እኛ ተማሪነት” ዘመን ሌላኛው ገፅታ
Written by ቻላቸው ታደሠ (ከሐዋሳ ዩኒቨርስቲ) chaltad2000@gmail.com
በጐ በጐውን ለመምረጥ ያለፈውን ማወቅ! (ካለፈው የቀጠለ) ባለፈው ሣምንት የ“እኛ ተማሪነት ዘመን ሌላኛው ገፅታ” በሚል ርዕሰ-ጉዳይ ላይ የጀመርኩትን ፅሁፍ ሌሎች ጉዳዮችን በማንሣት ዛሬ እቋጫለሁ፡፡ የአሁኑ ተማሪዎችን በተመለከተ መሠረታዊው ጉዳይ በትምህርት ቤት ውስጥ መተግበር ስለሚገባው ነፃነት መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ በእርግጥም ነፃነት…
Read 2752 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…ብርዱ አልበዛባችሁም! እንደ ድሮ (‘ጉድ ኦልድ ዴይስ’ እንደማለት) እስቲ አንድ ኪሎ ሻኛ ለሁለት እንቃመስና እንከላከለው ምናምን እንል ነበር፡፡ (በብዙ ነገሮች ‘ነበር’ የሚለው ቃል አልበዛባችሁም!) እናላችሁ የእነ ቁርጥ ነገር ቁርጥ ሆኖ ተለያይተናል፡፡ ሌላ ‘ብርድ መከላከያ’ መፈለግ ነው፡፡ እሱም…
Read 2809 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 28 July 2012 11:09
የባዕድ ባህል ወረራ ኢትዮጵያዊነትን ሲፈታተን
Written by በስለሺ ይልማ Sileshiyilma@gmail.com
የባዕድ ባህል በሀገራችን እንደ ሰደድ እሣት መስፋፋት ያስጨንቃል፡፡ ሀላፊነት የሚሰማቸው ውሱን የሚዲያ ተቋማት በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ፅሑፍ ባቀረቡ ቁጥር እኔም የበኩሌን ባልኩ እላለሁ፡፡ ለዚህ መጣጥፍ መነሻ የሆነኝ ሰሞኑን በአንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የተመለከትኩት ጉዳይ ነው፡፡ ስዋስቲካ በመባል የሚታወቀውን የናዚ…
Read 4055 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ብርዱም ከፋ፤ ዝናቡም ሲያሰኘው እየከፋ ነው…ጊዜውም ከፋ፡፡ ነገሩ ሁሉ…ይሄዳል ባልንበት መንገድ መሄዱ ቀርቶ ባልጠበቅነው አሳባሪ መንገድ እየተቀየሰብን…ሁሉን ነገር ከሐምሌ ደመና በባሰ እያጨለመብን ነው፡፡ (ይባስ ብሎ ይሄን ሰሞን ደግሞ በየሰፈሩ መብራት እንደፈለገው ይጠፋል፡፡ “ኧረ የእኛም ጠፍቷል” መባባል እየተለመደ ነው፡፡ …
Read 2619 times
Published in
ህብረተሰብ