ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ይህን ጽሑፍ ስጽፍ በውስጤ እየተሰማኝ ያለውን ሀዘን ለመግለጽ ያዳግተኛል፡፡ በአንድ በኩልም ስጋት ይንጠኛል፡፡ ሁነኛ ምላሽ ባላገኝም የውስጤን ጥያቄ እያብላላሁ እንደ ቡና ቆሎ ከምቆረጥመው ወደ አደባባይ ባወጣው መልስ ሰጪው አካል ለእኔ እንኳን ብሎ ባይሆን፣ መሆን ያለበትን ተረድቶ ማስተካከያ ቢያደርግ ብዬ፣ አንድም…
Rate this item
(0 votes)
በመጀመሪያ በዚህ ጽሑፍ ለቀረቡት አብዛኞቹ ሐሳቦች መነሻ የሆኑኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ ለባለስልጣናት ባዘጋጁት ስልጠና ላይ ያቀረቧቸው ሐሳቦች በመሆናቸው፣ በቅድሚያ ላመሰግን እወዳለሁ። የምደግፈው እና የማመሰግነው ነገር እንዳለ ሁሉ የምቃወመውም ነገር የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ትውልድን የመገንባት -ዘመንን የመዋጀት…
Rate this item
(0 votes)
• ሁለተኛ አልበሟን በቅርቡ ለአድማጭ ታደርሳለች • በሽያጭ ባለሙያነቷ ከ40 በላይ ሽልማቶች አግኝታለች ትውልድና እድገቷ አዲስ አበባ ውስጥ ነው፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን እንዳጠናቀቀች ወደ ግሪክ አቀናች፡፡ ለአንድ ዓመት በግሪክ ከቆየች በኋላ በአጎቷ ግብዣ እ.ኤ.አ በ1992 ዓ.ም ወደ አሜሪካ ተሻገረች። በአሜሪካ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሳምንት የቀድሞው ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ባልዋሉበት ሰፈር ስማቸው ሲነሳ ነበር። እርግጥ ዋነኛው ዜና በሩዋንዳ ዘር ፍጅት አስተባባሪነት ይፈለግ የነበረው የፕሬዚዳንቱ ዘብ ኃላፊ ፕሮታይስ ምፒራንያ፣ ዚምባብዌ ውስጥ ሞቶ ከተቀበረ ከ15 ዓመታት በኋላ እዛ ይኖር እንደነበረ መታወቁ ነው። ሀገሪቱ የወንጀለኞች መናኸሪያ…
Rate this item
(0 votes)
"መንግስት ትልቅ ኃላፊነት አለበት፡፡ ከሁሉ አስቀድሞ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ለማስፈን የቅድሚያ ቅድሚያ ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል፡፡ በአንጻሩም የሰሜኑን ጦርነት በምን መልክ ሊቀጭ እንደሚችል መላ ዘይዶ በማርያም መንገድ ካልሾለከ በስተቀር፣ አድሮ በሚያገረሽ ጦርነት፣ ኢኮኖሚውን ማነቃቃት ውሃ የመውቀጥ ያህል መሆኑ አይቀሬ ነው፡፡--" እየሆነ…
Wednesday, 25 May 2022 00:00

አድማስ ትውስታ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 እኔን ገርሞኝ ነው - እናንተስ ምን ትላላችሁ? “…እኔ የማንም ሐይማኖት ተከታይ አይደለሁም፣ የኔ ሐይማኖት የሁሉንም እኩልነት መጠበቅና ዘረኝነትን ማጥፋት ነው….” ባለፈው ወር ለአንድ የግል ጉዳይ ወደ የሰሜኑ ዋልታ አገር ስዊድን ብቅ ብዬ ነበር፡፡ ማታ ላይ በቴሌቪዥን ፕሮግራም፣ አንዲት ጥቁር ሴት፣…