ህብረተሰብ

Rate this item
(18 votes)
*የወንድ ልጅ ብልት ቆርጠው “ተጫወችበት” ይላሉ--- *ቦንብ ታጥቀሽ ራስሽን አፈንጂ ተብዬ ነበር ---- *አፍሪካውያንን በኤሌክትሪክ ማቃጠል የተሰጠኝ የሥራ ኃላፊነት ነበር--- *ውሃ ስንጠይቅ ሽንታቸውን ነበር የሚሰጡን …እላያችን ላይ ይሸናሉ … ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ መናገር ይቀናታል፡፡ የምትናገረው በቁጭት፣ በእልህና በፍርሃት ስሜት ነው፡፡…
Rate this item
(2 votes)
ከዘንድሮ የኬኒያ ምርጫ ምን እንማራለን? ግንቦት 30 ቀን 1997 ዓ.ም ከቀኑ ስምንት ሰዓት ተኩል ላይ የተጠራው የቅንጅት ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተጭበረበሩ የምርጫ ውጤቶችን ለማጣራት በቅንጅት ቢሮ ተሰይሟል፡፡ እንደተለመደው የኮሚቴው አባላት ወጣ ገባ በማለት በእጅ ስልክ የሚያካሂዱት የመረጃ ልውውጥ ስብሰባውን በወቅቱ…
Rate this item
(1 Vote)
“ነፍስና ስጋውን ለልጆች መፅሐፍ የሰጠ ሰው ነበር” ስለ አገራችን ልጆች፣ ትምህርት ቤቶችና የትምህርት አሰጣጥ የተለያዩ ሃሳቦች ከተለያዩ አቅጣጫዎች ሲሰነዘሩ ይሰማል፡፡ በአንድ ወገን አዲስ አበባን በመሳሰሉ ከተሞች የልጆች አፍ መፍቻ ቋንቋ እንግሊዝኛ እንዲሆን በመመኘት ለዚህ የሚጥሩ ወላጆችና ትምህርት ቤቶች እየተበራከቱ መሆኑ…
Saturday, 16 March 2013 11:21

የዕድሜ ጀምበር ሲያዘቀዝቅ---

Written by
Rate this item
(2 votes)
በጉብዝናህ ወራት የመጦሪያህን ነገር አስብ! ከድሬዳዋ ጅቡቲ መንገደኞችንና ለንግድ ሥራ የሚንቀሳቀሱ ኮንትሮባንድ ነጋዴዎችን የሚያመላልሰው ባቡር የዘወትር ደንበኛ ነበሩ፡፡ በድሬዳዋ ከተማም እኔ ነኝ ያሉ እውቅ የኮንትሮባንድ ነጋዴ በመሆናቸው ወ/ሮ ፋጡማ ሮብሌን የማያውቅ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ አልነበረም፡፡ በወጣትነትና በጐልማሳነት የዕድሜ ዘመናቸው ከፊናንስ…
Rate this item
(4 votes)
ለሦስት አስርት ዓመታት በራሽያ በትምህርትና በቢዝነስ ሥራ ላይ የቆዩት ዶ/ር አሥራት ለገሰ፤ በቢሾፍቱ ያሰሩት “አዱላላ ሪዞርት” በነገው ዕለት ይመረቃል፡፡ በራሺያም ሰባት ዝነኛ ሬስቶራንቶች እንዳሏቸው ይናገራሉ፡፡ የዛሬ 33 ዓመት እንዴት ወደ ራሽያ እንደሄዱ፣ በምን ምክንያት እዛው እንደቀሩ፣ ወደቢዝነስ የገቡበትን ሁኔታ፣ ለስኬቴ…
Rate this item
(0 votes)
ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለ10 ዓመታት ኮንትራት ወስዶ እያስተዳደረው ቢሆንም ባለቤቱ ግን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነው- ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት፡፡ ከስምንት ዓመት በፊት አማካይ አመታዊ ገቢው 450 ሺ ብር ነበር፡፡ አሁን ግን…