ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
“የብርሃን ፈለጐች” ከቀደሙት ሁለት የደራሲው ሥራዎች (አጥቢያና ቅበላ) በገፁ ብዛት ዳጐስ ብሎ የቀረበ ከመሆኑ አንፃር፣ በበቂ የተለፋበትና የተደከመበት ሥራ እንድንጠብቅ የሚያደርገን ነው፡፡ በተለይም ደራሲው “አጥቢያ” እና “ቅበላ”ን አከታትሎ ለአንባቢ ካደረሰባቸው ከሁለት ዓመታት ያነሰ ጊዜ አንፃር “የብርሃን ፈለጐች” ከአራት ዓመታት በኋላ…
Rate this item
(1 Vote)
ከቅርብ ጊዜ ወደዚህ አዳዲስ እየወጡ ያሉ ወጥ የልቦለድ መጽሐፍት በንባብ ጥማት ለሚናውዘው የሃገራችን የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪ በበረከትነት የሚታዩ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ በተለይም የወጣት ጸሐፍት ከመቼውም በተሻለ ሁኔታ ብቅ ብቅ ማለት የንባብ አቅርቦትን ከማሳደግ ባሻገር ልብን በሃሴት ይሞላል፡፡ከወጣት ደራሲያኑ መካከል አለማየሁ ገላጋይን…
Rate this item
(0 votes)
ሰው፤ ከነዳጅም-- ከወርቅም-- ከማእድናትም-- በላይ የከበረ ፍጡር ነው! ልማት የሚባለው መርሃ ግብር በአብዛኛው አሳሳች መልክ ያለው ነገር ነው፡፡ በዓለማችን በየዘመናቱ የተከሰቱ መንግስታት ለአገዛዝ ይመቻቸው ዘንድ በተስረቀረቀ ድምጽና በመሰንቆ ምት የዘመሩለት ርዕሰ ጉዳይ ልማት ይመስለኛል፡፡ በአማላይ መልኳና በሚያዘናጋው መዝሙሯ ኃይል፤ ልማት…
Rate this item
(4 votes)
መነሻ ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ የበኩር ሥራው የሆነውን “አጥቢያ” ለአንባብያን ካደረሰበት ከ1999 ዓ.ም በመነሳት፣ ስምንተኛ በረከቱ አድርጐ ባለፈው ነሐሴ ወር እስካቀበለን “የብርሃን ፈለጐች” ድረስ የጊዜ ቆጠራ ብንይዝ፣ ስድስት ዓመታት በመካከሉ ተዘርግተው እናገኛለን፡፡ ስምንት መጽሐፍት በስድስት ዓመታት አንብቦ የጨረሰ ለማግኘት ፍለጋው አድካሚ…
Rate this item
(7 votes)
“ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በሚል ርዕስ “በአቶ ካሌብ ንጉሴ” ነሐሴ 25 ቀን 2005 ዓ.ም በዚሁ ጋዜጣ በወጣው ጽሑፍ፣ ከስሩ ለነበረው “የወር አበባ የርኩሰት ምልክት ነው?” ከሁለት ሳምንት በፊት “የወር አበባ ርኩሰት አይደለም!” በሚል የሴቶች የወር አበባ ምን እንደነበረና አሁን ላይ ምን…
Rate this item
(2 votes)
አንድ አማራጭ አፈታሪክ ስለ ወርቃማው ዘመን እንዲህ ይላል፡- “እግዜር በራሱ እጅ የፈጠራቸው ሰዎች ወርቃማው ዝርያ ተብለው ይጠራሉ፡፡ ሞት የሚያሸንፋቸው (mortal) ቢሆኑም፤ ኑሯቸው ግን እንደፈጣሪያቸው ያለ ሀዘን እና ስቃይ… ሰርክ በደስታ ነበር፡፡ የህይወት ውጣ ውረድ የሌለባቸው፣ ለመኖር መልፋት የማያሻቸው ነበሩ፡፡ አፈሩ…