ህብረተሰብ
Saturday, 22 February 2025 11:45
ራያ አላማጣን ከጦርነቱ በኋላ እንዳየኋት “የጦርነት ጥሩ፣ የሰላም መጥፎ የለውም”
Written by በክብረአብ አቦዬ
በተለያዩ አካባቢዎች ሰላም የሰማይ ያህል በራቀበት በዚህ ወቅት ከአንደኛው የሀገራችን ጫፍ ወደ ሌላኛው ለመጓዝ ማሰብ በመጠኑም ቢሆን ልብን ማራዱ አይቀርም፡፡ በሰላም ወጥቶ መግባት ትልቁ የስጋት ምንጭ ነው፡፡ በጉዞዬ ምን ይገጥመኝ ይሆን? ለሰው ልጅ ቅንጣት ርህራሄ በሌላቸው ታጣቂዎች እጅ እወድቅ ይሆን?…
Read 443 times
Published in
ህብረተሰብ
በተለያዩ መድረኮች ታድመን፣ ብዙ ንግግርና ማብራሪያ ሰምተን፤ በደስታና በጭብጨባ ድጋፋችንን ገልጸን፣ ከአዳራሹ ስንወጣ ልብና አእምራችን ላይ አርፈው አብረውን የማይዘልቁ ሀሳቦች አሉ፡፡ በተቃራኒው፤ ጭብጨባም ሆነ ድጋፍ ሳንሰጥበት፣ አንዳንዴም እንደቀልድ ሰምተነው፣ ከውስጣችን የማይወጣ፣ ስለጉዳዩ ደጋግመን እንድናስብበት፣ ከራሳችንና ከሌሎች ጋር እንድንወያይበት… የሚያደርገን ሀሳብ…
Read 826 times
Published in
ህብረተሰብ
የዓለም አቀፍ የሬዲዮ ቀን ተክብሯል፡፡ ጋዜጠኞችም ደስታቸውን ገልጠዋል፡፡ በተለይም የሬዲዮ ጋዜጠኞች ገድላቸው የሚነገርበት ስለሆነ የበለጠ ኩራት ተሰምቷቸዋል፡፡ ሆኖም ለምን የሬዲዮ ቀን ይከበራል? ማክበርስ ለምን ያስፈልጋል? ከመቼ ጀምሮስ መከበር ተጀመረ? ብለን ብንጠይቅ ብዙ መረጃዎችን እናገኛለን፡፡ በየዓመቱም ቀኑን የሚመለከቱ ጥናታዊ ጽሑፍ በማቅረብ…
Read 342 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአድማስ ትውስታ ፤ 1993 ከትዝታ ፈለግ- 2 በግ ከአራጁ ጋር!! ማእከላዊ እስር ቤት ያየሁትን ሁሉ ማስታወስ አልችልም፡፡ አንዳንድ የማልረሳቸውም አሉ፡፡-ጨለማ ቤት በገባሁ ማግስት ጥዋት ዶክተር ካሳሁን መከተን አወቅሁት፡፡ማዕከላዊ - ታች ግቢ- 7 ቁጥር “ጨለማ ቤት” ይባላል፡፡ ነጥሎ (ለይቶ) ማስቀመጫ (Solitary…
Read 453 times
Published in
ህብረተሰብ
“ትላንት ቢያመልጠኝ ዛሬ አለልኝ የማይልና አዎንታዊ እልህ የሌለው መሪ ከስህተቱ አይማርም፡፡ ከስህተቱ ባልተማረ ቁጥር አገሩን ከድጡ ወደ ማጡ እየከተተ ህዝቡን ለባሰ ችግር ይዳርጋል፡፡”
Read 439 times
Published in
ህብረተሰብ
Wednesday, 12 February 2025 19:57
“ሀገር ያጣ ሞት” በሲምፈኒ ኦርኬስትራ Symphony orchestra)...
Written by በትሬዛ ዮሴፍ
እንደ መዝለቂያ የመጽሐፉ ደራሲ ሄኖክ በቀለ ጥብቅ የሆኑ ማህበራዊ ጉዳዮችን ፣ የሥነምግባር ሂሶችን፣ እንደ ሀገር የተገደፉ የሚመስሉ የሥነምግባር ዝቅጠቶችን ያንሸራሸረበት ስራው ነው። እንደ ተነሳው ጉዳይ ክብደት የቃላት አመራረጡም እጅግ ጥብቅ ነው። ይህን የዘመን መልክ የሆነውን መጽሐፍ በእጄ ሲገባ የሙዚቃ ባለሙያ…
Read 709 times
Published in
ህብረተሰብ