ህብረተሰብ
የበዕውቀቱ ስዩምን “ከአሜን ባሻገር” የመጀመሪያ እትም ለማግኘት ባለመቻሌ ሁለተኛው እስኪታተም በከፍተኛ ጉጉት ስጠባበቅ ቆየሁኝ፡፡ ስለ መጽሐፉ የተሰነዘሩ ሙገሳዎች (ለምሳሌ አዲስ አድማስ ጥር 14 እና የካቲት 5 ቀን 2008 እትሞች) ጉጉቴን ጨመሩት። ከብዙ ያልተሳኩ የመጽሐፍት በረንዳ ጉብኝቶች በኋላ መጽሐፉ የካቲት አጋማሽ…
Read 9504 times
Published in
ህብረተሰብ
በአለም ላይ ጣራና ግድግዳ በሚሊዮኖች የሚሸጥባት አገር አዲሳባ ብቻ ትመስለኛለች! ጆሮ አልሰማ አይል፡፡ በቅርብ የማውቃቸው ሠዎች አዲስ አበባ የሚገኝ መኖሪያ ቤታቸውን በ25 ሚሊዮን ብር ቸብ አድርገው፣ አሁን ቀለል ባለ ዋጋ ሌላ መኖሪያ ቤት እያፈላለጉ ናቸው አሉ፡፡ ቀለል ያለ ዋጋ ስንት…
Read 2605 times
Published in
ህብረተሰብ
ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ፍጥነት እየቀነሱ መጥተው የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውን በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች ውስጥ የሚገኙትን የስምጥ ሸለቆ ሃይቆች፣ ከሞት የመታደግ ዓላማን አንግቦ የተንቀሳቀሰው የኪነጥበብ ባለሙያዎችንና የሚዲያ አባላትን ያካተተው ቡድን፤ ጉዞውን የጀመረው ከአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ ላይ ነበር፡፡ ጉዞውን ያዘጋጁት…
Read 1863 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹በውጭ መጓዝ በውስጥ መጓዝ ነው›› ይላሉ። በውጭ ሲጓዝ በውስጥ መጓዝ ያልቻለ ሰው፤ ‹‹እዚህ ቦታ ነበርኩ›› ከማለት የዘለለ ትርፍ አይኖረውም፡፡ ጉዞ ከልማድ እስር ቤት ያወጣል፡፡ ጠባብ ቦታ፤ ለጠባብ አዕምሮ ይዳርጋል፡፡ ጉዞ ፎገራን ዱር አድርጎ ከማሰብ ያወጣል፡፡ አባይን ሳያዩ ምንጭን እያመሰገኑ ከመኖር…
Read 2542 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል 1አዲሱን የበዕውቀቱ ስዩምን መፅሐፍ (ከአሜን ባሻገር) መገምገም እንደ ንባቡ አዝናኝ አይደለም,,,በጥቂቱ ሁለት ምክንያቶች ይኖሩኛል፡፡ የመጀመሪያው ከመጽሐፉ የትረካ መዋቅር ቅርጽ ጋር የተቆራኘ ነው፡፡ ከጭብጦቹ ብዛት አንጻር ደራሲው ለተደራሲያኑ ሐሳቡን ለማስቃኘት የመረጠው ቅርጽ ቀጥተኛ ሳይሆን ባለ ብዙ መስኮት (Multiple frames) ነው፡፡…
Read 13347 times
Published in
ህብረተሰብ
ማዕረግ፥ ከመጠሪያ (ከተጸውዖ) ስም በፊት እየገባ የአንድን ሰው የሙያ፡ የዕውቀት፡ የሃላፊነት ወይም የሹመት ደረጃንና ድርሻን የሚያመለክት ቃል ወይም ሀረግ ነው። ማዕረግ፡ በተለያዩ ሀገራት የተለያየ አጠቃቀም ቢኖረውም እንኳ ሁሉንም ማዕረጎች የሚያመሳስላቸው የጋራ ምንነት ግን ክብደትን በቁጥር እንደሚተረጉም ሚዛን ማዕረግነቱን የፈጠረ ተመጣጣኝ…
Read 2592 times
Published in
ህብረተሰብ