ህብረተሰብ
--የበረሃ ሕልመኞች የጎሣ ታሪክን እያወቁ፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለውን የጎሣ ሁኔታ እያዩ፣ የቀየስነውና የዘረጋነው የጎሣ ሥርዓት ከመጀመሪያው ጊዜ ጀምሮ ትክክል ነው፣ ወደፊትም አጠናክረን እንቀጥልበታለን እያሉ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ በቅርብ ታሪኩ የአመራር ግትርነት ምን ያህል ችግር እንዳስከተለ ያውቃል:: ለምሳሌ ቀደም ሲል እንደተገለፀው፣…
Read 1092 times
Published in
ህብረተሰብ
- በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ከደረሰበት ኪሳራ በራሱ እያገገመ ነው ተብሏል - ግዙፍ አየር መንገዶች ከ12ሺ -22ሺ ሠራተኞችን እየቀነሱ ነው በአፍሪካ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ በስኬታማነቱ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ከሰሞኑ ባልተለመደ መንገድ ለጋዜጠኞች፣ ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና ለታዋቂ ግለሰቦች የጉብኝት ፕሮግራም አዘጋጅቶ ነበር።…
Read 915 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያና ቱኒዝያ ይገኙበታል በኮሮና ቫይረስ ስርጭት እጅጉን ከተጎዱ ዘርፎች መካከል የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ መሆኑን ያስነበበው ፎርብስ መጽሔት፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ 7 መዳረሻዎች ግን ከኮሮና ቫይረስ ማገገም በኋላ ከፍተኛ የቱሪስት መዳረሻ እንደሚሆኑ ዘግቧል፡፡ የተመረጡት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ሀብት፣ በታሪካዊ ቅርሶችና በባህል የከበሩ መሆናቸውን…
Read 2917 times
Published in
ህብረተሰብ
ለሺህ ዐመታት የሃይድሮ ፖለቲካ መናኸሪያ የሆነው ናይል፤ በግብጽ ምድር እንደ ውሃ ብቻ ሳይሆን፣ እንደ አምላክ፣ እንደ ውበት ምንጭ እንደ ሰውና አማልክት መስተጋብር ጣቢያ ሲታይና ሲዘመርለት፣ ሲዘፈንለትም የኖረ ነው፡፡ ስለዚህም በደረቅ አፍ የሚጠራ ሳይሆን ቅኔ የጠገበ፣ ቁጣው የሚያስፈራ ተደርጎ ሲነገር ዘልቋል፡፡…
Read 963 times
Published in
ህብረተሰብ
ዝምታን በመምረጥ ነውረኛን አናጎብዝ!የተቀመጡበት የመሪነት ወንበር እርቃንን በአደባባይ የመቆም ያህል ለትችት አጋልጦ ይሰጣልና ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እሚያራምዱት ፖሊሲ ላይም ይሁን እሚወስኑት ውሳኔ ላይ የሚነሱ ትችቶችን እንደ ጠቃሚ ግብአት መውሰድ ተገቢ ነው፡፡ እኛን ጨምሮ ከፊት ያስቀደሙት አንድ መቶ…
Read 510 times
Published in
ህብረተሰብ
”የኮቪድ-19 ክትባት እስኪገኝ ድረስ ማኅበራዊ ፈቀቅታን በአግባቡ መተግበር ወሳኝ የቫይረሱ መከላከያ ሆኖ ይቆያል። በህዳር በሽታ ወቅት ተተግብሮ የነበረው አገር በቀል የማኅበራዊ ፈቀቅታ በርካታ ኢትዮጵያውያንን አትርፏል። ይህ ትውልድ ደግሞ የራሱ መፍትሄ ያሻዋል።--” (በዳንኤል ካሣሁን) እንደ መግቢያድንገቴው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መላው ዓለማችንን…
Read 618 times
Published in
ህብረተሰብ