ህብረተሰብ
የፈረንጅ ገና ዋዜማ ለት በሆንኩት ልጀምር። ሁለት ወዳጆቼ፤ አንደኛው ከዚሁ ከቨርጂኒያ፤ ሌላው ከሳሳከችዋን፤ ካናዳ ደውሎ ስለ በአሉ ትንሽ ተነጋገርን። እነሱም የሚሰማቸውን እኔም የሚሰማኝን ያዝ ለቀቅ አደረግነው። “ዞር ዞሮ ከቤት!” እንዲሉ ያው ሁሌም ሚዛኑ የኢትዮጵያ አመት በአላት ናቸው። “ባሻ አሸብር ባሜሪካ”…
Read 3460 times
Published in
ህብረተሰብ
በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፤…የተርሴስና የደስያት ነገሥታት ስጦታን ያመጣሉ፤የሳባና ዓረብ ነገሥታት እጅ መንሻን ያገባሉ፡፡ (መዝ 71)ቻይናና ሞንጎልያ ሳይቀሩ፣ ብዙ ሀገሮች የሰብአነ ሠገሉ ምድሮች እንደኾኑ ይተርካሉ። ስለፋርሳዊነታቸው ዞሮአሰትራዊነቱና በኢራን ይገኛል የተባለው መቃብራቸው ይገኛል፡፡ በህንድና ፓኪስታን ከሐዋርያው ቶማስ ጋር ያለው ንክኪ ዋነኛው ማስረጃ ኾኖ…
Read 3492 times
Published in
ህብረተሰብ
• አምና የውጭ እዳ ለመመለስ፣ 1 ቢሊዮን ዶላር ተከፍሏል። • የወለድ ክፍያው፣ በአመት 350 ሚሊዮን ዶላር ሆኗል። • አዎ፣ ብድሩ፣ ለትምህርት፣ ‘ለመሰረተ ልማት’ የሚውል ነው። • ግን፣ ጨርሶ አንድ ቃል ማንበብ የማይችሉ ተማሪዎች በዝተዋል። ይሄ ነገር፣ እንዴት ቢገለፅ ይሻላል? የእዳውና…
Read 5406 times
Published in
ህብረተሰብ
ግልጽ ደብዳቤዛሬ ኢትዮጵያን በማስተዳደር ላይ ለሚገኙ ባለሥልጣናት በሙሉኢትዮጵያ መነሻችን ይህ የፖለቲካ ደብዳቤ አይደለም! የዚህ ግልጽ ደብዳቤ ምክንያቱም፤ ዓላማውም አንድና አንድ ብቻ ነው። ”ኢትዮጵያን፣ የጋራ ቤታችንን”፣ ካጠለለባት የውድቀት ጽልመት እንዴትና በምን ዘዴ ልናድናት እንችላለን?” ብሎ ለመመካከር ብቻ ነው። ዛሬ የኢትዮጵያ ዋና…
Read 2292 times
Published in
ህብረተሰብ
“ወገኑ ለልመና ሲሰማራ ዝም ብሎ የሚያይ ህዝብና መንግስት ሆነናል” አንድ ለማኝ መንገድ ዳር ቁጭ ብሎ፡- “ወንድሞቼ ሁሉ ሄዱ ወደ ስራ፣ይኽው እኖራለሁ በልመና እንጀራ! …. ወንድሞቼ ስለ ዓይነ ብርሃን” ---- እያለ ይለምናል፡፡አንድ ከዩኒቨርሲቲ ከተመረቀ በኋላ ለሁለት ዓመታት ስራ የፈታ ወጣት፣ ኪሱ…
Read 11430 times
Published in
ህብረተሰብ
“የአቶ አሰፋ ጫቦ የተባ ብዕር ስለ ነገም ቢናገር!” በሚል ይገረም አለሙ የጻፈው በየድረ ገጾቹ ወጥቶ ነበር።እኔ መወጣቱን የሰማሁት በስልክ ከእመቤት አሰፋ ነበር። “በላይ መጀመሪያ ሥራ ቦታ አንብቦት ነገረኝና አንብቤ አሁን ልጆቹ እያነበቡት ነው…” አለች። በላይ ባለቤትዋ ነው። ”ምንድነው የሚለው?” አልኳት።…
Read 3419 times
Published in
ህብረተሰብ