ህብረተሰብ
ካፒቴኑ በረኛ ተካበ ዘውዴና ድሬደዋየሀረርጌና የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን የምንጊዜም ምርጥ በረኛ ተካበ ዘውዴ በቀደመ ትውልድ አይረሳም። የአንድ እግር ኳስ ቡድን ካፒቴን በጨዋታው ህግ መሰረት ብዙ ኃላፊነቶች የተጣለበት ወሳኝ ተጨዋች ነው። በጨዋታው ወቅት የቡድኑን ባጅ በማድረግ ይለያል። ካፒቴን በጨዋታ…
Read 4020 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ሰሞኑን በከተማዋ ትልቁ የተባለውን የሸገር ዳቦ ፋብሪካ ባስመረቁበት ወቅት ባደረጉት ንግግርና ባስተላለፉት መልዕክት፤ “በትላንት ውስጥ የሚኖር ህዝብ ነገን ለመመልከትና ወደ ብልጽግና ለመገስገስ ይቸግረዋል” የሚል ሃሳብ ያንፀባረቁ ይመስለኛል - ቃል በቃል ባይሆን፡፡ ሁሉም በየሙያ ዘርፉ ተግቶ በመሥራት…
Read 981 times
Published in
ህብረተሰብ
ዳጉ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባሳለፍነው ሳምንት “ጣና ሃይቅ የሀገር ሀቅ ሁለንተናዊ ትኩረት ለጣና” የተሰኘ አንድ የጉዞ መርሃ ግብር አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ጉዞው ወደጣና ሲሆን የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የበጐ ፈቃደኛ ጋዜጠኞች ህብረት አባላት፣ የተለያዩ የሚዲያ ተቋማት፣ የፋሲል ከነማና ባህር ከነማ ስፖርት ክለብ ደጋፊዎችን ያካተተ…
Read 510 times
Published in
ህብረተሰብ
የስደተኞች ቀን በሚከበርባት ሰኔ ወር ላይ የስደት ሕይወት እንዲያከትም የሚያደርግ የንቅናቄ ጥሪ ቢሰማም በገሃዳዊው ዓለም እውነታ ግን ለስደት የሚዳርጉ ወረራዎች፣ ጭቆናዎች፣ ኢፍትሐዊ ጫናዎች ወዘተ ሲከሰቱ ይታያል፡፡ ከነዚህ አንዱ በጣሊያን ወረራ ዘመን የሀገሪቱን ንጉሠ ነገሥት ለስደት የዳረገ ነበር፡፡ በዚህ የተነሳ ንጉሠ…
Read 1184 times
Published in
ህብረተሰብ
““ሰኔ ነግ በኔ!” እና “አተላ በሰኔ፣ ሁሉም ለኔ ለኔ!” ሲል ያልተማረው ገበሬ ከእጅ ወዳፍ በሆነ የለት ኑሮው በቤቱና ባካባቢው የሚገጥሙትን የማምረቻ መሣሪያ ውስንነቶች እንዲሁም ሰኔን ተከትለው የሚመጡ ተፈጥሯዊ ገጸ በረከቶች በትብብርና በጋራ ለመሙላት ያለውን ብርቱ ጥረት የሚያሳይ ነው፡፡--” ሰኔ አወዛጋቢ…
Read 5795 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንድ ወቅት እውነትን ከውሸት የሚለይበትን ጥበብ ለመማር ፅኑ ፍላጎት የነበረው ሰው፣ በአካባቢው ወደሚታወቁ አንድ መምህር ዘንድ መፍትሄ ፍለጋ ይሄዳል:: መምህሩም የአካባቢያቸው ማህበረሰብ በእውቀት ላይ የተመሰረተና ደስተኛ ህይወት እንዲኖረው ደከመኝ፣ ሰለቸኝ ሳይሉ ቀን ከሌት በነፃ የሚያስተምሩ፣ ቅንና አዋቂ ሰው ናቸው፡፡ የዚህን…
Read 2865 times
Published in
ህብረተሰብ