ህብረተሰብ
“Ted Talks” በሚል ርዕስ የሚስተናገዱ የምዕራባዊያን የሀሳብ እርሾዎችን አነፍንፌ ለመከታተል እሞክራለሁኝ፡፡ ሁሉም ሀሳቦች አስገራሚ ናቸው፡፡ አንዳንድ የሚያስደነግጡም አይጠፉባቸውም፡፡ ዋናው ቁምነገር ግን የሰው ልጅ በመጪው ዘመናት ወደዬት አቅጣጫ በማምራት ላይ እንዳለ አመልካች ናቸው፡፡ ፕሮግራሙ “ምርጥ” ብሎ የሚያምንባቸውን የሀሳብ ዘረ መሎች በአለም…
Read 2812 times
Published in
ህብረተሰብ
ለምርምራቸው የ600 ሺህ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አግኝተዋል አሜሪካ በሚገኘው ኒው ሜክሲኮ ዩኒቨርሲቲ የኬሚስትሪና ኬሚካል ባዮሎጂ የትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ኢትዮጵያዊው ረዳት ፕሮፌሰር ተረፈ ሃብተየስ፣ የአገሪቱ ብሄራዊ የሳይንስ ፋውንዴሽን፣ በምርምር ዘርፍ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ምሁራን የሚሰጠው “የታላቁ የፋካልቲ ኧርሊ ካሪየር ዲቨሎፕመንት…
Read 1695 times
Published in
ህብረተሰብ
“---በተለይ ግን የአዲስ አበባ ታክሲ ሾፌሮችና ረዳቶች፣ እናንተው ራሳችሁ ተነጋግራችሁ በመወሰንና ተግባራዊ በማድረግ ለእናቶቻችሁ ያላችሁን ክብርና ፍቅር ማሳያ ብታደርጉት ሞገስ ይጨምርላችኋል” በኮርያ የሕዝብ ማመላለሻ አገልግሎት ስትጓዙ ፒንክ ቀለም ያላቸውና በእንግሊዝኛ ‹ፒ› የሚል ፊደል የተጻፈባቸውን መቀመጫዎች ታገኛላችሁ፡፡ የእነዚህ መቀመጫዎች ዓላማ ነፍሰ…
Read 1328 times
Published in
ህብረተሰብ
ነፍሰ ጡርነቷን የሚያሳየው ፎቶ በተወዳጅነት ክብረወሰን ይዟል ታዋቂዋ ድምጻዊት ቢዮንሴ ኖውልስ፣ ነፍሰ ጡር መሆኗን ለአድናቂዎቿ በማብሰር ባለፈው ረቡዕ በኢንስታግራም ድረ-ገጽ በኩል ያሰራጨቻቸውን አነጋጋሪና ከፍተኛ ተወዳጅነት ያተረፉ ፎቶ ግራፎች ያነሳው ትውልደ ኢትዮጵያዊው የፎቶ ግራፍ ባለሙያ አወል ርዝቁ፣ አለማቀፍ ዝናን ያተረፈ የመገናኛ…
Read 2860 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 05 February 2017 00:00
የኢትዮጵያ ፅንስና ማህፀን ሐኪሞች ማህበር “የህይወት ዘመን ሽልማት” ለ2 ሃኪሞች ሰጠ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
የኢትዮጵያ ፅንስና ማህፀን ሃኪሞች ማህበር፣ የህይወት ዘመናቸውን ለሙያው ላበረከቱ ሁለት የህክምና ባለሙያዎች የህይወት ዘመን ሽልማት ሰጠ፡፡ማህበሩ 25ኛ ዓመት የብር ኢየቤልዩ በዓሉን ባከበረበትና ሁለተኛውን የአፍሪካ የፅንስና ማህፀን ህክምና ማህበራት ፌዴሬሽን ጉባኤን ባካሄደበት ፕሮግራም ላይ ለሁለት ዕውቅ ኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎች የህይወት ዘመን…
Read 1518 times
Published in
ህብረተሰብ
“አገር በቀል የልብ ልዕለ ህክምና የሚሰጥ ቡድን እያዋቀርን ነው”በኢትዮጵያ የልብ ህክምና ማዕከል የማቋቋም ሀሳብ የተጠነሰሰው የዛሬ 40 ዓመት ገደማ በ1970 ዓ.ም በአሜሪካ ነው፡፡ በልብ ህክምና ሙያ ለመሰልጠን (ስፔሻላይዝድ ለማድረግ) በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁበትን የትምህርት ማስረጃና የወደፊት ፍላጎታቸውን የሚገልጽ ሀሳብ ለኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ…
Read 2510 times
Published in
ህብረተሰብ