ህብረተሰብ
“መንግስት ይህንን ወንዝ ወዲያ ይያዝልን” የ38 ዓመቷ ዙሪያሽ አዋሽ፤ ተወልዳ ካደገችበት የጉራጌ ዞን እንሙር ወረዳ ወደ አዲስ አበባ የመጣችው ገና በለጋ እድሜዋ ነበር። የአዲስ አበባን መሬት ስትረግጥም ሃሳቧና ህልሟ ያገኘችውን ሥራ እየሰራች ለማደግና ለመለወጥ ነበር፡፡ ስለዚህም ከህይወት ጋር ግብግብ የጀመረችው…
Read 4713 times
Published in
ህብረተሰብ
ብዙ የአማርኛ ፊልሞች ላይ ስመለከት፣ ሰፊው የፍቅረኛሞች የህብረተሰብ ክፍል፣ ለተፈቃሪዎቻቸው ፍቅራቸውን አጋነው ለመግለፅ ሲፈልጉ እንደተኮራረጁ ሁላ… “እድሜዬን መቁጠር የጀመርኩት አንተን/ቺን ካገኘው ጊዜ ጀምሮ ነው” ከዛ በፊት አልኖርኩም እንደማለት… (“ፍቅረኛን የማማለያ 20ዎቹ ዘዴዎች” ምናምን የሚለውን የሳይኮሎጂ መፅሐፍ፣ ከፊልሙ በፊት ሸምድደውታል መሰለኝ)ብቻ…
Read 3907 times
Published in
ህብረተሰብ
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በምርምር መዳረሻነት ከለያቸው ጉዳዮች መካከል ኪነ ጥበብና ጮቄ ተራራ ዋነኞቹ ናቸው፡፡ በተለይ ጮቄ ተራራ ላይ ዩኒቨርሲቲው የምርምር ቡድን አቋቁሞ በስፋት እየሰራ ነው፡፡ ከተራራው 59 ወንዞችና 273 ምንጮች የሚፈልቁ ሲሆን 53ቱ ወንዞች በግዙፍነታቸው ይታወቃሉ፡፡ በዚህ ተራራ ላይ 141…
Read 1728 times
Published in
ህብረተሰብ
ገዳ የጥቁር ሕዝቦች እሴት ነው የኦሮሞ ገዳ ሥርዓት እንደ ሲስተም፣ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግርን የሚያቀዳጅ፣ በሁሉም የዕድሜ እርከን ገብቶ የሚያስተምር ቋሚና ጠንካራ ተቋም ስላለው፣ የጊዜና የጠፈር ምንነት የተገለጸበት እውነተኛና ቀዳሚ የፍልስፍና መሠረቶች ላይ የተዋቀሩ እሴቶችን ያካተተ በመሆኑ ዩኔስኮ አምና (2016) ‹‹በማይዳሰስ…
Read 5749 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ መግቢያ የ38 ዓመቱ፤ የሬጌና ዳንስ ሆል እውቅ አርቲስት ዴሚያን ማርሌይ 21ኛ ኮንሰርቱን ባለፈው ማክሰኞ ግንቦት 29 በአዲስ አበባ ጊዮን ሆቴል አቅርቧል፡፡ መላው አዲሱ የፈረንጆች ዓመት ከገባ የቦብ ማርሌይ ቤተሰቦች ወደ ኢትዮጵያ እየቀረበ በመጣባቸው ሁኔታዎች መደነቅ ይኖርበታል፡፡ በጊዮን ሆቴል ባቀረበው…
Read 1615 times
Published in
ህብረተሰብ
“አሰፋ ሰርቶ ገንዘብ ያገኘበት ጊዜ የለም፡፡ ቢሰራ ማግኘት ይችላል፣ ፖለቲካው የሚሰራበትን ጊዜ በላው፤ ጨንቻ፣ አርባ ምንጭ፣ አዲስ አበባ አይደለም ንብረት፣ ለእግሩ መቆሚያ የምትሆን ቦታም ቤትም የለውም፡፡ ሕይወቱን በሙሉ እዚህ እስካለ ድረስ የኖረው በኪራይ ቤት ነው፡፡ ባንክ ገንዘብ የለውም፡፡---” በቀደም እለት…
Read 4593 times
Published in
ህብረተሰብ