ህብረተሰብ
“--ግላዊ ማንነታችንን ትተን ማኅበረሰቡ እንድንሆን የሚጠብቅብንን ማንነት ስናሳድድና እሱኑ ስንተውን ከእውነተኛውእኛነታችን ጋር እንተላለፋለን። አስቀድሞ ከተሰራው ቅርጽ ጋር እንድንገጥም ሲባል ራሳችንን በራሳችን ከርክመን ከርክመን ሌላሆነን እናርፈዋለን። ለመመሳሰል ስንል ልዩነታችንን በህዝብ ቀለም እንደልዛለን።--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት…
Read 383 times
Published in
ህብረተሰብ
"እድሜ የሰጠው አያየው የለም! " ይባላል። እንዲህ መባሉ በሁለትና ከዚያ በላይ ጊዜዎች[ ዘመናት ፣ ወቅቶች ፣ ሁኔታዎች ፣ አጋጣሚዎችና ክስተቶች... ወዘተ] ተገኝቶ ፣ ለውጡን ፣ ዕድገቱን ፣ ልማቱን ጥፋቱን አይቶ፣ "ድሮ በእኛ ጊዜ... " እያለ ለሚተዝት ፣ አላፊውን ወይም የደረሰበትን…
Read 630 times
Published in
ህብረተሰብ
(“የደጋ ሰው” በተሰኘው አልበም ውስጥ ባለው “ፖስተኛው” ዘፈን መነሻነት የተጻፈ ምናባዊ የግል እይታ) ፖስተኛ ነኝ! ዕድሜ ዘመኔን ከቆላ ደጋ፣ ከደጋ ቆላ እያልኩኝ ከናፋቂ ለተናፋቂ፣ ከአፍቃሪ ለተፈቃሪ፣ ከዘመድ ለዘመድ፣ ከወዳጅ ለወዳጅ፤ ጦማር ሳመላልስ ዕድሜዬን የፈጀሁ። በዚህም ውለታና ሙገሳን ከሰዎች፣ የጽድቅ ቦታንም…
Read 566 times
Published in
ህብረተሰብ
መንገድ ዓይንህ አፈር አይባልም ደርሶ፣የወሰደውን ሰው ያመጣል መልሶ፡፡ይወስዳል መንገድ፣ ያመጣል መንገድ አንድ የሚጠላ አንድ የሚወደድ….ስለ መንገድ የተቋጠሩ ስንኞች፣ የተነገሩ ምሣሌያዊ አነጋገሮች፣ የተንቆረቆሩ ዘፈኖች በርከት ያሉ ናቸው፡፡ መንገድ ከአገር ልጅ…ም ይባላል፡፡ ስለ መንገድ የተነገረው፣ የተቀነቀነውና የተዘፈነውን ለመስኩ ባለሙያዎች ትተን ወደ ዛሬው…
Read 373 times
Published in
ህብረተሰብ
እስካርሌት በሁለት ሳምንቶች ውስጥ ሚስት ሆነች፡፡ ከዚያ በቀጠሉት ሁለት ወራት ውስጥ ደግሞ የሙት ሚስት ሆነች፡፡ በእርግጥ ምንም ሳታስብበትና በጥድፊያ ባለትዳር ብትሆንም ወዲያው ከዚህ ከትዳር ሰንሰለት እፎይ ብላ ለመገላል ችላለች፡፡ ዳሩ ግን እነዚያን ከትዳር በፊት የነበሩ የመዝናናትና እንደልብ የመጨፈር የምንግዴ ሕይወት…
Read 397 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ ለሁለት ሺ ዓመታት ያህል የተደጋገመ ሙከራ ተደርጓል፡፡ ኢትዮጵያውያን ግን አገራቸውን በሌላ ባዕድ ሳያሲዙ ባላቸው ኃይል ሲከላከሉ ቆይተዋል። በኤሮፓም ሆነ በአሲያ ወይም በአፍሪካ የሚነሱ ታላላቅ መንግሥታት ጉልበት እያገኙ ግዛታቸውን በሚያሰፉበት ጊዜ ኢትዮጵያንም ለመደረብ ብዙ ጊዜ ሞክረዋል =…
Read 417 times
Published in
ህብረተሰብ