ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
“--ግላዊ ማንነታችንን ትተን ማኅበረሰቡ እንድንሆን የሚጠብቅብንን ማንነት ስናሳድድና እሱኑ ስንተውን ከእውነተኛውእኛነታችን ጋር እንተላለፋለን። አስቀድሞ ከተሰራው ቅርጽ ጋር እንድንገጥም ሲባል ራሳችንን በራሳችን ከርክመን ከርክመን ሌላሆነን እናርፈዋለን። ለመመሳሰል ስንል ልዩነታችንን በህዝብ ቀለም እንደልዛለን።--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት…
Rate this item
(1 Vote)
"እድሜ የሰጠው አያየው የለም! " ይባላል። እንዲህ መባሉ በሁለትና ከዚያ በላይ ጊዜዎች[ ዘመናት ፣ ወቅቶች ፣ ሁኔታዎች ፣ አጋጣሚዎችና ክስተቶች... ወዘተ] ተገኝቶ ፣ ለውጡን ፣ ዕድገቱን ፣ ልማቱን ጥፋቱን አይቶ፣ "ድሮ በእኛ ጊዜ... " እያለ ለሚተዝት ፣ አላፊውን ወይም የደረሰበትን…
Rate this item
(1 Vote)
(“የደጋ ሰው” በተሰኘው አልበም ውስጥ ባለው “ፖስተኛው” ዘፈን መነሻነት የተጻፈ ምናባዊ የግል እይታ) ፖስተኛ ነኝ! ዕድሜ ዘመኔን ከቆላ ደጋ፣ ከደጋ ቆላ እያልኩኝ ከናፋቂ ለተናፋቂ፣ ከአፍቃሪ ለተፈቃሪ፣ ከዘመድ ለዘመድ፣ ከወዳጅ ለወዳጅ፤ ጦማር ሳመላልስ ዕድሜዬን የፈጀሁ። በዚህም ውለታና ሙገሳን ከሰዎች፣ የጽድቅ ቦታንም…
Rate this item
(0 votes)
መንገድ ዓይንህ አፈር አይባልም ደርሶ፣የወሰደውን ሰው ያመጣል መልሶ፡፡ይወስዳል መንገድ፣ ያመጣል መንገድ አንድ የሚጠላ አንድ የሚወደድ….ስለ መንገድ የተቋጠሩ ስንኞች፣ የተነገሩ ምሣሌያዊ አነጋገሮች፣ የተንቆረቆሩ ዘፈኖች በርከት ያሉ ናቸው፡፡ መንገድ ከአገር ልጅ…ም ይባላል፡፡ ስለ መንገድ የተነገረው፣ የተቀነቀነውና የተዘፈነውን ለመስኩ ባለሙያዎች ትተን ወደ ዛሬው…
Wednesday, 05 March 2025 00:00

ምዕራፍ 7

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እስካርሌት በሁለት ሳምንቶች ውስጥ ሚስት ሆነች፡፡ ከዚያ በቀጠሉት ሁለት ወራት ውስጥ ደግሞ የሙት ሚስት ሆነች፡፡ በእርግጥ ምንም ሳታስብበትና በጥድፊያ ባለትዳር ብትሆንም ወዲያው ከዚህ ከትዳር ሰንሰለት እፎይ ብላ ለመገላል ችላለች፡፡ ዳሩ ግን እነዚያን ከትዳር በፊት የነበሩ የመዝናናትና እንደልብ የመጨፈር የምንግዴ ሕይወት…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ ለሁለት ሺ ዓመታት ያህል የተደጋገመ ሙከራ ተደርጓል፡፡ ኢትዮጵያውያን ግን አገራቸውን በሌላ ባዕድ ሳያሲዙ ባላቸው ኃይል ሲከላከሉ ቆይተዋል። በኤሮፓም ሆነ በአሲያ ወይም በአፍሪካ የሚነሱ ታላላቅ መንግሥታት ጉልበት እያገኙ ግዛታቸውን በሚያሰፉበት ጊዜ ኢትዮጵያንም ለመደረብ ብዙ ጊዜ ሞክረዋል =…
Page 2 of 282