ነፃ አስተያየት
መስከረም ከጠባ ወዲህ የኢትዮጵያ ሶማሌና የኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር ላይ በተፈጠረ ግጭት፣ በርካቶች ለሞት ሲዳረጉ፣ ከ22 ሺ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ባለፈው ሳምንት መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ለመሆኑ የድንበር ግጭቱ እንዴት ነው የተፈጠረው? የፌደራል ሥርአቱ የግጭት አፈታት ዘዴ ለምን አልተተገበረም? እንዴትስ ግጭቱን መቆጣጠር…
Read 5312 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 17 September 2017 00:00
የአገራችን የፖለቲካ ቁማርና፣ 250ሺ ኢትዮጵያውያን ወደ የመን የሚሰደዱበት “ሚስጥር”
Written by ዮሃንስ ሰ.
• እነሱ ይሰደዱ። እኛስ ምን እየሰራን ነው? እኛማ... “የክልልና የዞን አዋሳኝ” የሚል የውዝግብና የጩኸት ሰበብ አለለን። እንጩህ። የትርምስ ዘር፣ በየአቅጣጫው እንዝራ። • እዚህና እዚያ፣ ክልልና ዞን በእሾህ ለማጠር ስንጮህ፣ በጅምላ የመጠፋፋት ድግስ ይሆንልናል። “የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል ወሰን”፣ “ጠገዴ እና ፀገዴ”…
Read 5226 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· የፓርቲዎች ድርድር፣ያልተመለሱ ጥያቄዎች፣አድማና አመጽ፣የጸረ-ሙስና ዘመቻ፣የፖለቲካ ምህዳር መጥበብ · ተቃዋሚዎች በተስፋ መቁረጥና በጭላንጭል ተስፋ መሃል ሆነው አዲስ ዓመትን ሊቀበሉ ነው ሊጠናቀቅ 48 ሰዓት ብቻ የቀረው 2009፣የመከራና የሰቆቃ ሆኖ ነው ያለፈው፡፡ ለጠላትም እንኳን የማይመኙት ክፉ ዓመት፡፡ ብዙዎች ህይወታቸውን ያጡበት፣አያሌዎች ለእስር የተዳረጉበት፣በርካቶች…
Read 3186 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እስከ ጸረ ሙስና-ዘመቻ ተቃውሞና ሹም ሽረትበተቃውሞና በግጭት ታጅቦ የተቀበልነው 2009 ዓ.ም በተቃርኖ የተሞላ ነበር፡፡ በዓመቱ በተለይ በኦሮሚያ አካባቢዎች፣ግጭትና ተቃውሞ አይሎ የነበረ ሲሆን የክልሉ መንግስት ፖለቲካዊ ቀውሱን ለማብረድ እንደ መፍትሄ የወሰደው አመራሩን መለወጥ ነበር፡፡ በዚህም መሰረት የቀድሞ…
Read 3679 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከጭፍን ፕሮፓጋንዳ፣ ከአሉባልታ ዘመቻ፣ ከቅዠትና ከብዥታ ለመገላገል ፣ የእውነት ጭላንጭል ሲፈነጥቅ ለማየት አንዳች እድል የሚፈጥር፣ ለወደፊትም ፏ ወዳለ የእውነት ብርሃን ለመጓዝ መንፈሳችንን አነቃቅቶ ብርታት የሚሰጥ፣ የ“እውነት ቀን” ያስፈልገናል።በብሩህ የእውነት መንገድ ብቻ ነው፤ አእምሮን መጠቀምና ግንዛቤ መጨበጥ፣ መማርና እውቀትን ማዳበር የምንችለው።…
Read 6880 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንትነት: ጥሪ፥ ችሎታ ወይስ ሹመት? “ከማይኾን ሹመት የሚመነጭ እኩይ ፍሬን እንደማየት አስከፊ ነገር የለም፡፡ በአንጻሩ፥ ችሎታ ያለው፣ ሠናይ እና ፍትሐዊ የኾነ ሰው በቦታው ላይ ሲሠየም እንደማየት በእጅጉ ደስ የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡” (ቻርለስ ደብሊው ኤሊየት፣ ሐርቫርድ ዩኒቨርሲቲ 1869) ዶ/ር ዳኛቸው…
Read 2819 times
Published in
ነፃ አስተያየት