ነፃ አስተያየት
ከዓለም የመንግሥታት ታሪክ እንደምንታዘበው አዲሱ መንግሥት ከቀዳሚው የበለጠ “ሆኖ” ለመቅረብ የሚያደርገው ትግል አሐዱ ብሎ የሚጀምረው፣ ቀዳሚውን ያስታውሳል ቢሉ ይዘክራል የሚላቸውን ቁሳዊና መንፈሳዊ ቅርሶችን ገለል በማድረግ ነው፡፡ ዋል አደር ሲልም ትርክቶቹንም ቢችል በመቀየር፣ ካልቻለም በመቀየጥ እኔን ያሳንሱኛል፤ ደግሞስ “ከእኔ ወዲያ ላሳር”…
Read 1111 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትምህርት እንደ ሮኬት በረራ ቢሆን እንዴት ጥሩ ነበር? እንደ ሮኬት መሆኑ ነው ፈተናው!መቼም ግዙፎቹን የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ከፍ ዝቅ እያደረጉ መተቸት፣ የዘመናችን ወግ ነው። በኩባንያዎቹ ላይ የሚጎርፈው ዕለታዊ የፖለቲከኞች ወቀሳና የጋዜጠኞች ትችት እስከወዲያኛው የሚያባራ አይመስልም። አድማጭና ተመልካችም አይጠፋም። ሞልቷል። ለነገሩ ለመጽሐፍ…
Read 1015 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የየካቲት 66 ሕዝባዊ እንቅስቃሴ የተከሰተበት ሃምሳኛ ዓመት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በመታወስ ላይ ይገኛል። ከዚህ ውስጥ፣ በተለያዩ መደበኛና ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚካሄዱት የዳሰሳ ውይይቶችና መጣጥፎች በዋነኝነት ይጠቀሳሉ። እንዲህ ዓይነት ውይይቶች መካሄዳቸው ዛሬ ላለንበት ሁኔታም ጠቃሚ በመሆኑ ተሳታፊዎቹን ማመስገን ተገቢ ነው። ይህ ጠቃሚ…
Read 1030 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራችን በሬዎች፣ ከጃፓንና ከአሜሪካ በሬዎች ጋር ሲነጻጸሩ ሩብ በሬ ናቸው። ትልቅ በግ እንደማለት ነው?ባለፈው ሳምንት በእህልና በሥጋ ምርት የአገራችንን ታሪክ አውርተን የለ? የእህል ምርት ባለፉት ኻያ ዓመታት በጥቂቱም ቢሆን ተሻሽሏል። በአማካይ ለአንድ ሰው 150 ኪሎ ይመረት ነበር። በ2008 ወደ 250…
Read 1034 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የየካቲት 1966ቱ የኢትዮጵያ ማህበራዊ አብዮት፣ የኢትዮጵያ ማህበረ-ፖለቲካዊ ሂደት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ ታላቅ የዘመን ክስተት ነው፡፡ አዲስ አይነት ማህበራዊ ስርዓትን (social order) ለማነጽ የሞከረ፣ የማህበረ-ፖለቲካዊ ግንኙነታችንን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የለወጠ፣ በማህበረሰቡ የእርስ በእርስ ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ እንዲሁም መልከ-ብዙ…
Read 1339 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንጀራችንስ እየሰፋ እየበረከተ ነው?የእህል ምርት ምን ያህል ወረደ? ምን ያህል ተሻሻለ?የኢትዮጵያ የሕዝብ ቁጥር፣ ዘንድሮ ከጃፓን በተጨማሪ ከሜክሲኮም በልጦ፣ ከዓለም ዐሥረኛ ደረጃ ላይ እንደሚቀመጥ የዩኤን መረጃዎች ይነግሩናል።ከአራት ዓመት በኋላ ደግሞ፣ ከራሺያም አልፈን እንሄዳለን። ይሄ አስቀድሞ የታወቀና ያለቀለት ጉዳይ ነው ማለት ይቻላል።…
Read 1255 times
Published in
ነፃ አስተያየት

