ነፃ አስተያየት
“--መቼስ በክልሉ የታየው መከራ ከእኔ የመዘከር ችሎታ በላይ ነው፡፡ ጉድ እኮ ነው - የግድቡ እናት ወረዳ የሆነችው ጉባ እራሷ ለስንት ዐመት ደም ፈሰሰባት፡፡ በስተመጨረሻ ከፍያለው አምዴ የሚባል እውነተኛ ወታደር (ጄኔራል ነው) የቤኒሻንጉልን የመከራ ቀናት አሳጠረላት፡፡ እውነቴን ነው የምላችሁ የዚህን ሰው…
Read 1416 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አገሪቱ ከግጭትና ቀውስ አዙሪት አልወጣችም ብሏል· መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ አልቻለም ይላል· ጠንካራ ተፎካካሪዎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በዝቷልነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፤ የተመሰረተበትን የአምስተኛ አመት በዓል በተለያዩ ኹነቶች ሲያከብር መሰንበቱን ገልጿል፡፡ ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግም የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ግንቦት 10 ቀን 2016…
Read 773 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዋጋ ግሽበት እየበረደለት ከሆነ፣ ከመንግሥት ባለሥልጣናት የሰማነው “ቁጥር” እውነት ከሆነ፣ ትንሽ “እፎይ” ማለት እንችል ይሆን?እውነት ቢሆንም እንኳ፣ ተስፋ ይሰጠን እንደሆነ እንጂ “እፎይ” የሚያሠኝ አይሆንም። ለእፎይታ ጊዜው በጣም ገና ነው። እንዲያው አዝማሚያውስ ወዴት ወዴት ይመስላል? ላለፉት ሦስት ዓመታት የዜጎችን ኑሮ ሲያናጋ…
Read 1420 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰው ልጅ ሐሳቡን መግለጥ እንዲችል አንደበት ተሰጥቶታል። ሐዘኑንም ሆነ ደስታውን ለሌሎች ያካፍል ዘንድ ማኅበራዊ አድርጎ ፈጥሮታል። ስሜትም አእምሮም አለው። ስሜቱ የነገረውን አእምሮው አጥልሎና መዝኖ በሕሊናው ዳኝነት ለሌላው ወገን ያቀብላል።ሰው በተፈጥሮው ማኅበራዊ ብቻ ሳይሆን፣ሐሳቡን በነፃነት የመግለጥ መብት ይዞ የተወለደ ነው። ማኅበራዊነቱን”…
Read 1016 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሰዎች ተነጋግረው ሲግባቡና ሲስማሙ ካየ ደሙ ይፈላል። ሰዎች፣ በዘርና በሃይማኖት፣ በፆታና በኑሮ ደረጃ ተቧድነው እንዲነታረኩና እንዲወነጃጀሉ ይፈልጋል።• የሚተጋገዙና የሚገበያዩ ሰዎችን ካየ ዐይኑ ይቀላል። ሁሉም እየሟገቱ ለንጥቂያ ሲሻሙ ለማየት ይናፍቃል። ንፁሕ መስተዋት ካልተሰበረ ፋብሪካም ካልተቃጠለ ይከፋዋል።• ተከባብረውና ቀና ብለው የሚራመዱ ሰዎችን…
Read 1129 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እነሆ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነውን ታላቁን የዐቢይ ጾም (አርባ ጾም፣ ሁዳዴ ጾም- በልማድ) በታላቅ ጽሞና እና አርምሞ፣ ጸሎት እና ስግደት አጠናቀው ትንሣኤውን ሊያከብሩ ከደጅአፍ ደርሰዋል፤ ከዋዜማው- ከቀዳም ሥዑር። ዛሬ የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ቅዳሜ ቀዳም ሥዑር ነው።…
Read 1197 times
Published in
ነፃ አስተያየት

