ነፃ አስተያየት
ማለትን የደፈሩት ጠ/ሚኒስትር ... ባሳለፍነው ሳምንት በዓለም የፖለቲካ መድረክ ግንባር ቀደም ዜናዎች ከነበሩት አንዱ የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር የናኦቶ ካን በገዛ ፈቃዳቸው ሥልጣን መልቀቅ ነበር፡፡ የገዥው የጃፓን ዲሞክራቲክ ፓርቲ ዋና ፀሐፊ የነበሩት የስልሳ አራት ዓመቱ አዛውንት ፖለቲከኛ፤ ላለፉት አሥራ አምስት ወራት…
Read 3822 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ንግሥት በገዛ እጁም ሆነ በአሁኑ ወቅት የሁለትዮሽ የውስጥ ጨዋታ ውጤት የሚመስለው መዘበራረቅ ደፍርሶ ይጠራ ዘንድ ያለን ዝንባሌ ያመለክታል፡፡የሥርዓት ተስፋ መቁረጥ ከተቀናቃኝ ተስፋ መቁረጥ ከፍ ያለ እንደሆነ በቀላሉ ሊታረቁ የማይችሉ ለቁጥር የሚያዳግቱ ክስተቶች ሊስተናገዱ ስለሚችሉ አገሪቱ ይህ ሊያሳስባት ይገባል፡፡ሥርዓት ተሻጋሪ አስተሳሰቦችና…
Read 3523 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የምዕመናን ማህበራት በስሜት የነደደ ቁጣ መግለጫ ሲሰጡ መሰማቱ፤ የሲኖዶሱ ውሳኔ ከፓርላማው ውሳኔ የበለጠ ትኩረት መሳቡ ወዘተ፡፡ ሆኖም ግን የዝርዝር ማስረጃዎቹ ቀስት በቀጥታ የሚያመለክተቱት አትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት የሃይማኖት ተቋማት ውስጥ አንዱ ወደ ሆነው ወደ ኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተቋም ብቻ ነው፡፡በግጥሞቹና በአጫጭር…
Read 4957 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አገር ሃይማኖተኛ መሪ ካላገኘች አትበለግም የሚል የፖለቲካል ሳይንስም ሆነ የኢኮኖሚክስ አስተሳሰብ ስለመኖሩ ከዚህ ቀደም ያነበብን ወይም የሰማን አይመስለኝም፡፡ ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም እንዲሉ ይህንን አዲስ የፖለቲካል-ኢትምህርት የሰማነው በዚሁ የክረምት ወቅት ነው፡፡ጤና ይስጥልኝ በማለት ወደ ዛሬ ወጌ ልግባ፡፡ (መቼስ ተንኮለኛ አንባቢ…
Read 5149 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የእንግሊዝ መንግስት በኢራን፣ በሊቢያና በታሊባን ተተችቷል የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን፤ የእንግሊዝን ሁከት ከግብፅ ጋር አያይዘው ዘግበዋልበለንደን ኧሊንግ በተባለው አካባቢ የተጀመረው ነውጠኛ ሁከት (riot) ፤ ቅዳሜና እሁድ ተባብሶ ሰኞ እለት የከተማዋ ስምንት አካባቢዎችን አዳርሷል፡፡ ሰፈር ውስጥ ያገኙትን መኪና እየከሰከሱና እሳት እየለቀቁበት፤ ያጋጠማቸውን…
Read 5984 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ከቢቢሲ የቀረበበትን ስሞታ የተሳሳተ የማይረባና ድብቅ የፖለቲካ አጀንዳ ያዘለ በማለት በተለመደው ቁጣው አስተባብሏል፡፡ወትሮውንም ከአለም አቀፉ የወሬ ምንጭ ተቋማት አፍ ተለይቶ የማያውቀው የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የጦርነትና የስደት ስንክሳር ገና እንኳ ተወርቶ ሳያበቃ የረሀብና የዕልቂት ዜና ደግሞ የመላው አለም…
Read 4430 times
Published in
ነፃ አስተያየት

