ነፃ አስተያየት

Rate this item
(9 votes)
ኪሳራው በጊዜ ሲሰላ፣ የአገሪቱን የስልጣኔ ጭላንጭል ያዳፈነ፣ የ30 ዓመት የኋሊት ጉዞ ነው።30 ዓመት ቀላል አይደለም፤ እነ ደቡብ ኮሪያ ከድህነት ወደ ብልፅግና የተሸጋገሩበት ጊዜ ነው።“የአብዮተኛው ትውልድ”ን ኪሳራዎችን ለመደበቅ ተብሎ ብዙ ታሪክ ተድበስብሷልትምህርት የተስፋፋው፣ የሴት ተማሪዎች ቁጥር ያደገው ከአብዮቱ በፊት ነው ወይስ…
Rate this item
(5 votes)
አቶ አስገደ ገ/ሥላሴ፤ ከህወኀት መስራቾች አንዱ) የካቲት 11 ይዛችሁ የተነሳችሁት አላማ ምን ነበር?እኛ በዛን ወቅት ይዘነው የተነሳነው አላማ፣ ደርግን በሰላማዊ መንገድ መጣል ስለማይቻል፣ በትጥቅ ትግል ገርስሰን እንደ መሬት ላራሹ ያሉ የህዝብ ጥያቄዎችን መመለስ ነበር፡፡ የመጀመሪያ አቋማችን የዘውዳዊውንና የደርግን ህገመንግስት መቀየር…
Rate this item
(14 votes)
“ታጋዮች የተሰውለት ዓላማ ተረግጧል”ህወኀት የተመሰረተበት 39ኛ ዓመት በዓል ባለፈው ማክሰኞ በመቀሌ ከተማ በደማቅ ስነ-ስርአት አክብሯል፡፡ በዚህ በአል ላይ በትግሉ ወቅት የተሰው ቀደምት ታጋዮች የታወሱ ሲሆን የህወኀት ታሪክም በተለያዩ የፓርቲው አባላት ተነግሯል፡፡ ከህወኅት ምስረታ ጀምሮ በትግሉ ውስጥ የቆዩና በተለያዩ ጊዜያት ከፓርቲው…
Rate this item
(2 votes)
አብዮቱ ሲመነዘር፡ በሚሊዮኖች ረሃብና ሞት፣ በሚሊዮኖች ችጋርና ጉስቁልና የታጨቀ ነው።መልኩ ሲታይ፡ በርካታ መቶ ሺ ዜጎች ያለቁበት ቀይ ሽብር፣ ነጭ ሽብርና የጦርነት እሳት ነው።“አብዮተኛው ትውልድ”፣ ስለ አብዮቱ 40ኛ አመት የሚናገርበት አንደት ማጣቱ አይገርምም።ልክ የዛሬ አርባ አመት፣ የነዳጅ ዋጋ ላይ የአስር ሳንቲም…
Saturday, 15 February 2014 12:41

ወስላታው ግብር ከፋይ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ክቡር ፍርድ ቤት፤ መስረቄ እውነት ነው፣ግን ግብር ከፋይ ነኝ”በየትም አገር ያለ መንግሥት በባህርዩም ሆነ በተቋቋመበት ሕግና ሥርዓት ወይም ርዕዮተ ዓለም ሊለያይ ቢችልም በአስገባሪነቱ ግን አንድ ነው፡፡ መንግሥት ሆኖ ብቅ ካለበት ጊዜ ጀምሮ ከሚገዛው ወይም ከሚያስተዳድረው ወይም ከሚመራው ህዝብ ላይ ግብር…
Monday, 27 January 2014 08:04

ፍቅር ሳይሰቃይ አያሸንፍም

Written by
Rate this item
(48 votes)
ባለፈው ሳምንት፣ “ወደ ፍቅር ጉዞ” በተሰኘው የሙዚቃ ኮንሰርቶች ዝግጅት ላይ በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ከድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ጋር ያደረግነውን ቃለምልልስ ያቀረብን ሲሆን፤ ስላለፈው ዘመን ታሪክና ስለአዲሱ ትውልድ ፍላጎት ያለውን አስተሳሰብ መግለፁ ይታወሳል። ሁለተኛውን ክፍል እነሆ፡-የአገሪቱን የሩቅና የቅርብ ጊዜ ታሪክ…