ነፃ አስተያየት
Saturday, 20 September 2014 10:43
የሚዲያ ጥቅም ያልገባት ሀገር!
Written by መድሃኔ ግደይ (በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን መምህር)
የማስተካከያ መልዕክት ለተወዛገበውና ላወዛገበው ኢቴቪ ውድ አንባብያን፤ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ ተገናኝተን ነበር፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ እነሆ በዚሁ ነጻ አስተያየት ዓምድ ዛሬ ተገናኘን፡፡ እንኳን አደረሰን! ሰሞኑን የመነጋገርያ አጀንዳ በሆነውና በኢቴቪ በተላለፈው “ያልተገሩ ብዕሮች” የተሰኘ ዘጋቢ ፊልም ዙርያ አንዳንድ ጉዳዮች በመመዘዝ…
Read 3864 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ራሳቸውን ከመቻል አልፈው ሌሎችን ለመርዳት የሚችሉ ስኬታማ ሃብት ፈጣሪዎችን በማፈላለግ ልምድ ከማቃመስና በአርአያነታቸው ከማነቃቃት ይልቅ፤ የሚስኪኖችን ጓዳ ጎድጓዳ እያነፈነፈና እንባ እያራጨ በሬዲዮ ወይም በቲቪ ለአደባባይ የሚያቀርብ የ“ልመና ሾው”፣ እንደ ትልቅ ስራ መታየት አለበት? የሰው ልጅ ትልቅነትን በማንኳሰስ፣ ሚስኪንነትን ማምለክ ይመስለኛል።…
Read 3561 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለሁለት አስርት ዓመታት በተቃውሞ የፖለቲካ ጎራ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ሲያደርጉ የቆዩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፤ በተለያዩ ጊዜያት የተቃዋሚ ፓርቲዎችን እየመሰረቱ መርተዋል፡፡ ከስድስት ዓመታት ወዲህ መድረክን የተቀላቀሉት ፕሮፌሰሩ፤ ላለፉት ሁለት ዓመታት ከፖለቲካው ንፍቀ ክበብ ጠፍተው ከርመዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ኤልሳቤጥ እቁባይ፤ ፕሮፌሰሩ…
Read 6662 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 September 2014 10:52
“ያልተገሩ ብዕሮች”ን ለመግራት…
Written by መድሃኔ ግደይ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ፤ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን መምህር
ሁለት ማየት የተሳናቸው ጓደኛሞች ናቸው አሉ፡፡ አንድ ዝሆን ያገኙና በእጃቸው በመዳሰስ ስለ እንስሳው የማወቅ ጥረታቸውን ይጀምራሉ፡፡ አንደኛው፤ጭራውን ይዳብሰውና “ዋው! ዝሆን ማለት ቀጭን እንስሳ ነው” በማለት ቀጭንነቱን አምኖ ተቀበለ፡፡ ሁለተኛው ደግሞ፤ ሆዱ አካባቢ ይነካካውና ዝሆን ማለት ጠፍጣፋ እንስሳ ነው ብሎ አመነ፡፡…
Read 3398 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እኛን በተሻለ ከሚገልጹን ነገሮች አንዱ የእኛ የሆነን ነገር “የእኔ ነው!” ማለት አለመቻላችን ነው፤ ብል “ተሳስተሀል” የሚለኝ የዋህ እንደማይኖር እርግጠኛ ነኝ፡፡ አልተሳሳትኩም! “የእኔ ነው!” አንልም፡፡ ይህ ህመም ምን ያህል እንደተጣባን ልብ እንድንል፣ እስቲ ከምንፈጽማቸው ሆኖም ልብ ከማንላቸው አዘቦታዊ ጉዳዮች አንዱን አንስተን…
Read 4470 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በኢትዮጵያ ታሪክ ዘመናዊና መደበኛ ሠራዊት የተመሰረተው በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመን በ1927 ዓ.ም ነው፡፡ ይህ ሠራዊት ከጦር ሜዳ ውሎ ባሻገር ፖለቲካን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ በሆኑ የአገሪቱ ጉዳዮች ላይ ወሳኝ ተሳትፎ ነበረው፡፡ የፖለቲካውን ተሳትፎ እንኳን በስሱ ብንመለከተው፣ ከ1966 እስከ 1985 በነበሩት ዓመታት የኢትዮጵያን…
Read 10240 times
Published in
ነፃ አስተያየት