ነፃ አስተያየት
“ሉዓላዊነት” በሚል ሰበብ፣ አገር ውስጥ “በዜጎች ላይ ያሻኝን ብፈፅም ማንም አያገባው” ብሎ መዝመት አስቸጋሪ ሆኗል“አሜሪካ፣ አውሮፓ ገብቻለሁ” ብሎ፣ በዘፈቀደ “የኤምባሲ አጥሮችን በመጣስ” ላይ ያተኮረ የተቃውሞ ስትራቴጂ አያዋጣምእንግዳ ቁጥር 1 “በመንግስት የሰፈራ ዘመቻ ከእርሻ ማሳዬ ተፈናቅያለሁ” የሚሉ አንድ የጋምቤላ ገበሬ፤ ከአዲስ…
Read 3171 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንደ ሀገር ካሰብን፤ እኛ ኢትዮጵያውያን ወገብ የሚፈትሽ ከባድ ሥራ ከፊታችን ተደቅኖብናል፡፡ ዓለም፤ እንደ ሀገር መፃኢ ጊዜያችንን እንዴት ቅርጽ እንደምናስይዘው ለማየት በአንክሮ ይከታተለናል። ‹‹ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንቱ እንቅልፍና ቅዠታቸው፤ ሁከትና ጦርነታቸው ይመለሱ ይሆን?›› እያለ ይጠይቃል፡፡ ‹‹ወይስ ተስፋ ሰጪ አያያዛቸውን ውል አስይዘው አዲስ…
Read 2330 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተሳሳተና ጎጂ አስተሳሰብ መያዛቸው ነው ችግሩ ለግንቦቱ ምርጫ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በተካሄደው ክርክር ላይ የተሳተፉ ሶስት ፓርቲዎች፣ ተመሳሳይ ሃሳቦችን እንዳቀረቡ የሚገልፅ ነበር የዛሬ ሁለት ሳምንት ፅሁፌ። ምን ያህል ተቀራራቢ እንደሆኑ ለማሳየትም፣ ከተከራካሪዎቹ አንደበት በምሳሌነት ጥቂት አባባሎችን ጠቅሻለሁ። ግን ለወቀሳ አልነበረም።…
Read 2776 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቲያትር ቤቱ አርቲስቶች 66 ስደተኞችን ከኬንያ ወህኒ ቤት አስፈቱ ባለ 52 ክፍል ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ እያዘጋጁ ነው ዝግጅቱ ሳይጀመር ከግማሽ ሚሊዬን ብር በላይ ፈጅቷል በኬንያና ጅቡቲ በስደት ላይ የዳሰሳ ጥናት ተሠርቷል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር፤በኬንያና ጅቡቲ ባለሙያዎችን በማሰማራት በህገወጥ ስደት ዙሪያ…
Read 3488 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የዛምቢያን ባህል ሳልረሳ የፖላንድን ባህል ተምሬአለሁ”በትውልድ ዛምቢያዊ የሆኑት ፕሮፌሰር ኪለን ሙንያማ፤ የፖላንድ የፓርላማ አባል ሲሆኑ በተለያዩ ጊዜያት በፖላንድ በተካሄዱ ምርጫዎች ተወዳድረው በከፍተኛ ድምፅ በማሸነፍ ለመመረጥ በቅተዋል፡፡ የዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እዚያው ፖላንድ የተከታተሉ ሲሆን በኢኮኖሚክስ የማስትሬትና የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ከፐዝናን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኢኮኖሚክስ…
Read 2451 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ካለፈው የቀጠለ ባለፈው እትም የጽሑፌ ክፍል፣ ዴሞክራሲ እና ነጻነት ለመጎናጸፍ ይበጃሉ የሚባሉት ተቋማትን ገዥው ግንባር ኢሕአዴግ እንደምን መንፈሳቸውን ቀይሮ የራሱ የፖለቲካ መገልገያ እንዳደረጋቸው፤ የምርጫ ሥርዐቱን በምሳሌነት በማንሣት ለማብራራት ሞክሬአለኹ፡፡ እንደ ፓርላማ፣ የፍትሕና የሚዲያ፣ የመድበለ ፓርቲና የምርጫ ሥርዐት ማስፈጸሚያ ተቋማት በአገዛዙ…
Read 3726 times
Published in
ነፃ አስተያየት