ነፃ አስተያየት

Rate this item
(10 votes)
አቶ ሙሼ ሰሙ የኢትዮጵያውያን ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢዴፓ) መስራች ሲሆኑ የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊና የፓርቲው ዋና ጸሐፊ በመሆን አገልግለዋል። በመጨረሻም ለ3 ዓመታት ፓርቲውን በፕሬዚዳንትነት የመሩ ሲሆን በአሁን ሰዓት ከኢዴፓም ሆነ ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባልነት ራሳቸውን አግልለዋል። ለረዥም ዓመታት ባካበቱት ፖለቲካዊ እውቀትና…
Rate this item
(4 votes)
የአደጋ ምንጮች- የዋጋ ንረት-የሃብት ብክነት-ሙስና-የብር ህትመት-አክራሪነት-ዘረኝነት ኢህአዴግ በዘንድሮው ምርጫ አሸንፌያለሁ ብሎ፣ እንዳለፉት አስር አመታት በተመሳሳይ አቅጣጫ መቀጠል የሚችል መስሎ ከታየው ተሞኝቷል። በአገሪቱና በአለም ዙሪያ ብዙ ነገሮች ተቀይረዋል። የዋጋ ንረትን ብቻ አስታውሱ። በ2003 ዓ.ም እና ከዚያም በፊት እንዳደረገው፣ ዛሬ አለቅጥ የብር…
Rate this item
(5 votes)
ዶ/ር ነጋሶ የህገመንግስት ማሻሻያ ያስፈልጋል ብለዋል አቶ ሙሼ፤ ኢህአዴግ ያገኘው ድምፅ የስነልቦና ጫና ውጤት ነው ይላሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ የማስተርስ ዲግሪ ተማሪ የሆነው አቤል አየናቸው፤ ኢህአዴግ በዘንድሮ ምርጫ እንደሚያሸንፍ ጥርጣሬ አልነበረውም፡፡ ነገር ግን ሙሉ በሙሉ ይጠቀልለዋል የሚል ግምት…
Rate this item
(8 votes)
8 ተጨማሪ ወጣቶች በሜዲትራንያን ባህር ህይወታቸው ማለፉ ተረጋገጠ በሰመጠችው ጀልባ እስካሁን 16 ኢትዮጵያውያን መሞታቸው ታውቋልአንድ ወላጅ መርዶ ቢነገራቸውም የልጃቸውን መሞት አልተቀበሉም ባለፈው ወር 900 የሚደርሱ ስደተኞችን አሳፍራ፣ በሜዲትራኒያን ባህር ስትጓዝ በነበረች ጀልባ ላይ በደረሰው የመስመጥ አደጋ ህይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች…
Monday, 25 May 2015 08:48

በጨለማ ጥቅሻ

Written by
Rate this item
(3 votes)
“ዲሞክራሲ ማለት ምርጫው ሳይሆን ቆጠራው ነው” ከዜጎች በቀር የሉአላዊ ስልጣን ባለቤት የሆነ ሌላ ምንም አይነት አካል የለም፡፡ መንግስታት ከዜጎች ይሁንታ ውጪ በሌላ በማንም አካል አይሾሙም አይሻሩምም። ይህ መሰረታዊ ከሆኑት የዲሞክራሲ ምሰሶዎች ውስጥ ዋነኛው ነው፡፡ የዜጎች ነፃነትና መብት እንዲጠበቅ፣ ብቸኛ የሉአላዊ…
Monday, 25 May 2015 08:48

በጨለማ ጥቅሻ

Written by
Rate this item
(3 votes)
“ዲሞክራሲ ማለት ምርጫው ሳይሆን ቆጠራው ነው” ከዜጎች በቀር የሉአላዊ ስልጣን ባለቤት የሆነ ሌላ ምንም አይነት አካል የለም፡፡ መንግስታት ከዜጎች ይሁንታ ውጪ በሌላ በማንም አካል አይሾሙም አይሻሩምም። ይህ መሰረታዊ ከሆኑት የዲሞክራሲ ምሰሶዎች ውስጥ ዋነኛው ነው፡፡ የዜጎች ነፃነትና መብት እንዲጠበቅ፣ ብቸኛ የሉአላዊ…