ነፃ አስተያየት
ጠቅላላ የመንግስት ብድር፣ ወደ 700 ቢሊዮን ብር ገደማ ሆኗል!• በ2002 ዓ.ም፣ የውጭ ብድር፣ 5.6 ቢሊዮን ዶላር አካባቢ ነበር።• አሁን፣ የውጭ ብድር፡ ከሁለት እጥፍ በላይ ጨምሯል - 19 ቢሊዮን ዶላር።• በ2002 ዓ.ም፣ ለውጭ እዳ 111 ሚ.ዶ ተከፍሏል (ባሁኑ ምንዛሬ 2.3ቢ. ብር)።•…
Read 7918 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለፖለቲካ ጥቅም መሯሯጡ ቀርቶ የድርቁን ችግር ለመፍታት መጣር ይገባል ተባለ• ዓለምአቀፍ ተቋማት እስከ 15 ሚ. ህዝብ ለምግብ እጥረት ሊጋለጥ ይችላል አሉ• መንግሥት እርዳታ የሚያስፈልገው ለ8.2 ሚ. ህዝብ ነው ብሏልመንግሥት ድርቁ ያስከተለው ችግር ከቁጥጥሬ አልወጣም ቢልም አለማቀፉ ማህበረሰብ እርዳታ እንዲያደርግ አለማቀፍ…
Read 3167 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ቁጥሮቹ አስገራሚ ናቸው - ማለቴ ለኢትዮጵያ። በ1997 ዓ.ም፣ (ከአስር ዓመት በፊት መሆኑ ነው...) የአገሪቱ ገበሬዎች ጠቅላላ የእህል ምርት 119 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። አምና ደግሞ፣ 236 ሚሊዮን ኩንታል። እነዚህ፣ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ቁጥሮች... ስህተት ይሆኑ እንዴ? ሊሆኑ አይችሉም ለማለት አስቸጋሪ ነው።…
Read 7313 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መንግስት በሁለተኛው እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለ22 የግልና የመንግሥት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች እንዲሁም ለ13 የሬድዮ ጣቢያዎች ፈቃድ ለመስጠት አቅዷል፡፡ 7 የሬድዮ ጣቢያዎችም ዘንድሮ አመት ፈቃድ አግኝተው ወደ ስራ ይገባሉ ተብሏል፡፡በዚህና ተያያዥ ጉዳዮች የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ም/ዳይሬክተር የሆኑትን…
Read 3669 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሃገሪቱን ለ5 አመት የሚመራ መንግስት ሰሞኑን ተመስርቷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የተሠየሙት አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝም የካቢኔ አባላትን መርጠው ሹመታቸውን በፓርላማው አስፀድቀዋል፡፡ በዘንድሮው የመንግስት ምስረታ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የመዋቅር ሽግሽግ በስፋት ተከናውኗል፡፡ 12 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የመዋቅር ማሻሻያ ተደርጐባቸው፤ ግማሾቹ ሁለት ቦታ…
Read 7407 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 03 October 2015 10:09
የዩኒቨርስቲው በር ተሰብሯል! ዐምዶቹም ተነቃንቀዋል!
Written by ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ (የአ.አ ዩ የቀድሞ የፍልስፍና መምህር)
የፕሬዝዳንት አድማሱ ጸጋዬ ገጽታ፣ ከኹለት ትረካዎች አንጻር ሲፈተሽካለፈው የቀጠለከአዘጋጁባለፈው ሳምንት ዶ/ር ዳኛቸው በጽሁፋቸው በአራት የተከፈሉ ርዕሰ ጉዳዮችን እንደሚዳስሱ ቢጠቁሙም በቦታ ጥበት የተነሳ ያወጣነው ሁለቱን ብቻ ነበር፡፡ ለማስታወስ ያህልም አንደኛው፡- ስለ ዩኒቨርስቲ አጠር ያለ መሠረታዊ ሐሳብ እና የአካዳሚያዊ ነጻነት መርሖዎች ሲሆን…
Read 5240 times
Published in
ነፃ አስተያየት