ነፃ አስተያየት
“አይነኬዎች በተፈጠሩበት ሙስናን መታገልም ዝም ማለትም አገር ያፈርሣል”ባለፈው እሁድ መኢአድ በፅ/ቤቱ በዲሞክራሲና ሙስና ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የፍልስፍና ምሁሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ሲሆኑ በመግቢያቸውም የተለያዩ ዕውቅ ፈላስፎች ስለሙስና የተናገሩትን በመጥቀስ ሙስናን ለመተንተን ሞክረዋል፡፡…
Read 8253 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 January 2016 11:45
“በአምስት ዓመት ከ10.6 ሚ. በላይ የሥራ እድል ፈጥሬያለሁ” - የከተማ ልማት ሚ/ር
Written by ዮሐንስ ሰ.
• ይሄ ‘ቁጥር’፣ ፈፅሞ እውነት ሊሆን አይችልም - ከውጭ አገር፣ 9 . ሚ ሰራተኞችን ካላመጣን በቀር ።• ‘ቁጥሩ’፣ ከኢትዮጵያ ከተሞች አቅም በላይ ነው ። የመስራት አቅም ያለው ከተሜ፣ 9 ሚሊዮን አይደርስም“እንግዲህ ነገሩን ከሥሩ እንጀምረው፡፡ የመንግስት ባለስልጣንና ተራ ሰራተኛው፣ የጎዳና ነጋዴውና…
Read 3988 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መግቢያ ባሳለፍነው ዓመት ነሀሴ ወር በባህርዳር የተካሄደው የኢህአዴግ ምክር ቤት ካሳለፋቸው ውሳኔዎች ዋነኛው የመልካም አስተዳደር ጉዳይ ነበር፡፡ ከዚያ በኋላ ባሉ ተከታታይ መድረኮችም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ሲወያዩና ህዝብን ሲያወያዩ ቆይተዋል፡፡ ከሰሞኑ ደግሞ መልካም አስተዳደር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ እንዴት ሊሰፍን ይችላል…
Read 3128 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከአራቱ ዋና ዋና እቅዶች መካከል፣ አንዱ በከፊል ተሳክቷል።የመንገድ፣ የባቡር፣ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ...ሦስቱ አልተሳኩም። እንዲያውም፣ አሳሳቢ ናቸው ተብለዋል - ትናንት በፓርላማ በፀደቀው አዲሱ የአምስት አመት እቅድ።የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት፣ ‘ንቅንቅ’ አለማለቱና የስራ እድል አለመፍጠሩ‘አነስተኛና ጥቃቅን’፣ ብዙ ቢወራለትም፣ ጥቃቅን እድገት አለማሳየቱኤክስፖርት መደንዘዙና የውጭ ምንዛሬ…
Read 3476 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ታህሳስ 2 ቀን 2008 ዓ.ም ባወጣው አዲስ አድማስ፤ “የመንግስት ብክነት በቢሊዮንና በሚሊዮን…” በሚል ርዕስ ስር ስለ ሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልጠኛ ማዕከል የቀረበው ዘገባ የተሳሳተና ወቅታዊነቱን ያልጠበቀ በመሆኑ ተከታዩ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡ ይህ አንጋፋ የሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልጠኛ ማዕከል፤ በ1961 ዓ.ም ሲቋቋም…
Read 1803 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሰላማዊ ተቃውሞ፣ ከፖሊስ ጋር ግጭት፣ ከዚያ ረብሻና እስር፣ ቃጠሎና ግድያ... ከዚህ አሳዛኝ የጥፋት ሰንሰለት መላቀቅ ያቃተን፤ መውጫ የሌለው አዙሪት የሆነብን ለምንድነው?እንዲህ አይነት ቀውስ በተፈጠረ ቁጥር፤ መንግስት እየደጋገመ የሚናገረው ነገር አለ። ቅሬታዎችን ማቅረብ፣ ተቃውሞን በሰላም መግለፅ፣ ተፈጥሯዊ መብት ነው ይላል -…
Read 5039 times
Published in
ነፃ አስተያየት