ነፃ አስተያየት
ደሳለኝ የኔአካል - ጠበቃና የህግ አማካሪ የአድዋ ድል መልከ ብዙ ነው። ሁሉም ራሱን እያስመሰለ ይስለዋል። ራሱን እያስመሰለ ቢስለው ችግር አይደለም። ምክንያቱም የሁላችንም መልክ አድዋ ላይ አለ። ችግር የሚሆነው አድዋ እኔን ብቻ ይመስላል ካልን ነው። ለምሳሌ በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥረናልና፣ ‘እግዚአብሔርን እመስላለሁ’…
Read 646 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ዶናልድ ትራምፕ፣ የዩክሬንን ማዕድን እወስዳለሁ ማለታቸው ከኛ ጋር ምን አገናኘው? የአሜሪካ (የUSAID) እርዳታ የተቋረጠባቸው ድኻ አገራትና ተቋማት የሚይዙት የሚጨብጡት አጥተዋል። እንደ ድሮ ቢሆን፣ የአሜሪካ መንግሥት ላይ ወቀሳና ውግዘት ያወርዱበት ነበር። ዛሬ በዶናልድ ትራምፕ ዘመን ግን፣ የድሮው ልምድ አያዋጣም።“እርዳታ አልተሰጠንም”…
Read 880 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንደ መግቢያየመንግሥት መዋቅርና በመዋቅሩ ውስጥ ተቀጥረው የሚሠሩ በርካታ ሠራተኞች ይደንቁኛል፡፡ በእኛ ጊዜ እያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር (job description) ነበረው፡፡ ባይሆን፣ ሁሉም የሥራ ዝርዝር በመጨረሻ ተመሳሳይ ማሰሪያ አለው - “በተጨማሪም አለቃው የሚሰጠውን ማንኛውንም ዓይነት ተግባር ያከናውናል” ይልና ይደመድመዋል፡፡ የአሁኑ የመንግሥት ሠራኞች…
Read 661 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 24 February 2025 00:00
ዘመናችንን የሚገልጽ አዲስ ልብወለድ፣ ወደ ‹እምነት‹ ይጠቁመናል! የትኛው እምነት?
Written by Administrator
ከአንገቱ በላይ… “በጥቀርሻ ጉም የተሸፈነው የቱርኪሚርክ ተራራ”… ያደፈጠ አውሬ ይመስላል። በድብቅ ሳይሆን በግላጭ ያደፈጠ። ጉሙ ቢገለጥና ጭንቅላቱ ቢታይ ደግሞ አስፈሪነቱ ይብስበታል ብለው ያስባሉ - የራቶስ ከተማ ነዋሪዎች። የተከፈተ አፍ ሊኖረው ይችላል። በጣም የሚያስጨንቃቸው ግን፣ ጭንቅላት ባይኖረውስ የሚለው ስጋት ነው።ከተማዋ መፈናፈኛ…
Read 842 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተበጣጠሱ ሐሳቦችን እርስ በርስ የሚያስተሳስር ማዕቀፍ እየደበዘዘ የጠፋበት ዘመን ላይ ነን።የተበታተኑ የሰው ፍላጎቶችና ተግባራትም መልክ አጥተዋል። በቅደም ተከተልና በእርከን የሚያሰናስል ማዕቀፍ የላቸው። የዕለት ተዕለት ተግባራት ሁሉንም ከሚያቅ የኑሮ ዓላማና መርሕ ጋር የተፋቱበት ነው - ዘመኑ።የተተበተቡ የስሜትና የባህርይ ዓይነቶችን የሚያሰባስብና የሚያስተካክል፣…
Read 590 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 16 February 2025 00:00
የአክሱም ተማሪዎች የሒጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ህመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ህመሙ ነው?
Written by ከተሾመ ብርሃኑ ከማል
(ከፍል ሁለት)የዛሬ ሁለት ሳምንት በወጣው የዚህ ጽሁፍ ክፍል አንድ፣ የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሴት ተማሪዎች ሒጃብ አድርገው እንዳይገቡና እንዳይማሩ መከልከሉንና የተፈጠረውን ችግርና ውዝግብ በመጠኑም ቢሆን አውስቻለሁ፡፡ ጥቂት የሃይማኖት ወይም ለሃይማኖቱ የቀረብን ነን የሚሉ ልሂቃን ችግሩን ካላባባሱት በስተቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ…
Read 695 times
Published in
ነፃ አስተያየት

