ነፃ አስተያየት

Saturday, 01 March 2025 21:39

አድዋ፤ ኩራትም ቁጭትም!

Written by
Rate this item
(3 votes)
ደሳለኝ የኔአካል - ጠበቃና የህግ አማካሪ የአድዋ ድል መልከ ብዙ ነው። ሁሉም ራሱን እያስመሰለ ይስለዋል። ራሱን እያስመሰለ ቢስለው ችግር አይደለም። ምክንያቱም የሁላችንም መልክ አድዋ ላይ አለ። ችግር የሚሆነው አድዋ እኔን ብቻ ይመስላል ካልን ነው። ለምሳሌ በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥረናልና፣ ‘እግዚአብሔርን እመስላለሁ’…
Rate this item
(1 Vote)
• ዶናልድ ትራምፕ፣ የዩክሬንን ማዕድን እወስዳለሁ ማለታቸው ከኛ ጋር ምን አገናኘው? የአሜሪካ (የUSAID) እርዳታ የተቋረጠባቸው ድኻ አገራትና ተቋማት የሚይዙት የሚጨብጡት አጥተዋል። እንደ ድሮ ቢሆን፣ የአሜሪካ መንግሥት ላይ ወቀሳና ውግዘት ያወርዱበት ነበር። ዛሬ በዶናልድ ትራምፕ ዘመን ግን፣ የድሮው ልምድ አያዋጣም።“እርዳታ አልተሰጠንም”…
Rate this item
(1 Vote)
እንደ መግቢያየመንግሥት መዋቅርና በመዋቅሩ ውስጥ ተቀጥረው የሚሠሩ በርካታ ሠራተኞች ይደንቁኛል፡፡ በእኛ ጊዜ እያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር (job description) ነበረው፡፡ ባይሆን፣ ሁሉም የሥራ ዝርዝር በመጨረሻ ተመሳሳይ ማሰሪያ አለው - “በተጨማሪም አለቃው የሚሰጠውን ማንኛውንም ዓይነት ተግባር ያከናውናል” ይልና ይደመድመዋል፡፡ የአሁኑ የመንግሥት ሠራኞች…
Rate this item
(0 votes)
ከአንገቱ በላይ… “በጥቀርሻ ጉም የተሸፈነው የቱርኪሚርክ ተራራ”… ያደፈጠ አውሬ ይመስላል። በድብቅ ሳይሆን በግላጭ ያደፈጠ። ጉሙ ቢገለጥና ጭንቅላቱ ቢታይ ደግሞ አስፈሪነቱ ይብስበታል ብለው ያስባሉ - የራቶስ ከተማ ነዋሪዎች። የተከፈተ አፍ ሊኖረው ይችላል። በጣም የሚያስጨንቃቸው ግን፣ ጭንቅላት ባይኖረውስ የሚለው ስጋት ነው።ከተማዋ መፈናፈኛ…
Rate this item
(0 votes)
የተበጣጠሱ ሐሳቦችን እርስ በርስ የሚያስተሳስር ማዕቀፍ እየደበዘዘ የጠፋበት ዘመን ላይ ነን።የተበታተኑ የሰው ፍላጎቶችና ተግባራትም መልክ አጥተዋል። በቅደም ተከተልና በእርከን የሚያሰናስል ማዕቀፍ የላቸው። የዕለት ተዕለት ተግባራት ሁሉንም ከሚያቅ የኑሮ ዓላማና መርሕ ጋር የተፋቱበት ነው - ዘመኑ።የተተበተቡ የስሜትና የባህርይ ዓይነቶችን የሚያሰባስብና የሚያስተካክል፣…
Rate this item
(0 votes)
(ከፍል ሁለት)የዛሬ ሁለት ሳምንት በወጣው የዚህ ጽሁፍ ክፍል አንድ፣ የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሴት ተማሪዎች ሒጃብ አድርገው እንዳይገቡና እንዳይማሩ መከልከሉንና የተፈጠረውን ችግርና ውዝግብ በመጠኑም ቢሆን አውስቻለሁ፡፡ ጥቂት የሃይማኖት ወይም ለሃይማኖቱ የቀረብን ነን የሚሉ ልሂቃን ችግሩን ካላባባሱት በስተቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ…
Page 2 of 163