ነፃ አስተያየት
የተበጣጠሱ ሐሳቦችን እርስ በርስ የሚያስተሳስር ማዕቀፍ እየደበዘዘ የጠፋበት ዘመን ላይ ነን።የተበታተኑ የሰው ፍላጎቶችና ተግባራትም መልክ አጥተዋል። በቅደም ተከተልና በእርከን የሚያሰናስል ማዕቀፍ የላቸው። የዕለት ተዕለት ተግባራት ሁሉንም ከሚያቅ የኑሮ ዓላማና መርሕ ጋር የተፋቱበት ነው - ዘመኑ።የተተበተቡ የስሜትና የባህርይ ዓይነቶችን የሚያሰባስብና የሚያስተካክል፣…
Read 374 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 16 February 2025 00:00
የአክሱም ተማሪዎች የሒጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ህመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ህመሙ ነው?
Written by ከተሾመ ብርሃኑ ከማል
(ከፍል ሁለት)የዛሬ ሁለት ሳምንት በወጣው የዚህ ጽሁፍ ክፍል አንድ፣ የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሴት ተማሪዎች ሒጃብ አድርገው እንዳይገቡና እንዳይማሩ መከልከሉንና የተፈጠረውን ችግርና ውዝግብ በመጠኑም ቢሆን አውስቻለሁ፡፡ ጥቂት የሃይማኖት ወይም ለሃይማኖቱ የቀረብን ነን የሚሉ ልሂቃን ችግሩን ካላባባሱት በስተቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ…
Read 547 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአሜሪካ እርዳታ ነበር መተማመኛቸው። እርዳታው አሁን ሲቋረጥ፣ ምንድነው የሚደረገው? ምንድነው የሚሻለው?የአውሮፓና የአሜሪካ እርዳታ ወደፊትም እየደረቀና እጃቸው እየራቀ መምጣቱ አይቀርም - ኢኮኖሚያቸው ተዛብቷል፤ የዜጎች ቅሬታ በዝቷል። ፖለቲካቸው ተበውዟል። እየተለወጡ ናቸው። መንገዳቸው የመሻሻልም የመበላሸትም ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ተጨማሪ እርዳታ ወደ መስጠት…
Read 316 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በኮቪድ ዘመን የተጀመረው “ቤት ሆኖ መሥራት” የሚሉት ፈሊጥ እስከ ዛሬ አልተቋረጠም። በርካታ ኩባንያዎች አሠራራቸውን አስተካክለዋል። ሠራተኞች ወደ ሥራ ቦታ እንዲመለሱ አድርገዋል። ብዙ የመንግሥት ሠራተኞች ግን፣ ዛሬም ድረስ ወደ ቢሮ አይመጡም። ዶናልድ ትራምፕ ይህን የመታገሥ ፍላጎት እንደሌላቸው የተናገሩት ገና ሥልጣን ከመያዛቸው…
Read 730 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የመሬት መንቀጥቀጥ እና የእሳተ ጎመራ ክስተት የሚያሰጋው የጂቡቲ መንገድ፣ አንዳች ነገር ቢገጥመው ኢትዮጵያ መፈናፈኛ አይኖራትም”… (የዛሬ ዓመት በአዲስ አድማስ ከወጣ ጽሑፍ የተወሰደ ነው። እውነትም ኢትዮጵያ ተጨማሪ የመውጫና የመግቢያ አማራጭ መስመሮች ያስፈልጓታል፤ የባህር በር ማግኘት ይኖርባታል ያስብላል)። በአዋሽ አካባቢ ነዋሪዎች ላይ…
Read 1201 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሃይማኖትና ዓለማዊ ኑሮ ይጣሉብናል? ከተጣሉብን ሁሌ እንደምናደርገው ወደ ሃይማኖት እናደላለን። ምድራዊ ነገሮችን እናወግዛለን።• ግን ያለ ምድራዊ ነገሮች ሃይማኖት ይኖራል?• ምድራዊ ኑሮን ለማጥላላት የምንቸኩለውስ ምን ላይ ቆመን ነው?•መሬት ሲንቀጠቀጥ፣ “ለካ ምድሪቱ ናት መተማመኛ ማደሪያችን” ያሰኛል። የዓለማትን የሚያነቃንቁ ዋና ኃይላት ሁለት…
Read 738 times
Published in
ነፃ አስተያየት