ነፃ አስተያየት
ውህደት ለምን? ኢህአዴግ ያዘጋጀው አዲስ መተዳደሪያ ደንብ፣ ሦስት ዋና ዋና ምክንያቶችን ይዘረዝራል፡፡ በአገራችን ያስመዘገብናቸውን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጦችን” አስጠብቆ ለማስፋት፡፡ ስህተቶችን ለማረም፡፡ የመጪውን ትውልድ ጥቅምና ፍላጐት በዘላቂነት ለማረጋገጥ፡፡በእነዚህ ሦስት መሰረታዊ ምክንያቶች ውስጥ፣ “ለውጦች”፣ “ስህተቶች”፣ “የመጪው ትውልድ ጥቅምና ፍላጐት” የሚሉ ሦስት…
Read 758 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢሕአዴግ አዲስ አበባን በተቆጣጠረ ማግስት፣ “የሰላምና መረጋጋት” በሚል ስያሜ ሥራ የጀመረው የሬዲዮ ጣቢያው፤ የተለያዩ ባለቤቶችን ቀያይሯል። ኮከብ ኢንፎርሜሽን ሰርቪስ፤ ፋናን ለሬዲዮ፣ ዋልታን ለዜና አገልግሎት በመመደብ ወደ ሥራ አስገባቸው:: በአጭር ጊዜ ውስጥም ያልተጠበቀ ፈጣን ዕድገት ማስመዝገብ ቻሉ፡፡ ይኼ ዕድገት ሁለቱም በየፊናቸው…
Read 6179 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለዓመታት ሲነገረን የነበረው “የኢህአዴግ ውህደት” ዘንድሮ ቁርጥ ሆኗል፡፡ ነገሩ የምር መሆኑ እየገፋ ሲመጣ ደግሞ የኢህአዴግ የውስጥ ትግል ድርጅቱን ማዋሃድ ብቻ ሳይሆን እንዲፍረከረክም እያደረገው መሆኑ ተስተውሏል፡፡ በውህደቱ ዙሪያ ሰሞኑን ከሰማናቸው ጆሮ ጠገብ ወሬዎች ውስጥ የህወሓት (ትህነግ) ማፈንገጥ በዋናነት ተጠቃሽ ነው፡፡ ከኢህአዴግ…
Read 404 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በዚች መጣጥፍ ትኩረት የማደርግበት ጉዳይ አቶ ጃዋር ሙሐመድ በመጪው ምርጫ “350 መቀመጫ አሸንፋለሁ” ያለውን በሚመለከት ነው፡፡ እንደኔ እንደኔ ይህ ሃሳብ “ህልም” ከመሆን የዘለለ ትርጉም የለውም፡፡ ይህንን የምልበትን ምክንያት ዘርዘር አድርጌ እንደሚከተለው ለማቅረብ እሞክራለሁ፡፡ለወራት ያህል መንግስትንም፣ ህዝብንም፣ ቄሮዎችንም፣ በዋናነት ኦሮሚያንና ራሱንም…
Read 891 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሁለት ነገር ላስቀድም፡፡ የመጀመሪያው ኢሕአዴግ አጋር ድርጅቶችን በአባልነት ያልተቀበለበትን ምክንያት በተመለከተ የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር አቶ መለሰ ዜናዊ፤ አብዛኛው ሕዝባቸው አርብቶ አደር በመሆኑ ነው ማለታቸው ይጠቀሳል፡፡ እሳቸው አልበቃም ያሉት የአርብቶ አደር ሕዝብ፤ እንደ ዶክተር አብዱል መጅድ ሁሴን አይነት ሰዎችን ማፍራቱን ደግሞ መካድ…
Read 9698 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢፌዲሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በአገሪቱ ላይ የሚታየው ፖለቲካዊ ቀውስና አለመረጋጋት እንዲሰክንና ሰላም መረጋጋትና አንድነት በአገሪቱ ላይ እንዲሰፍን የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማበርከት… በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ምሁራንን እየጋበዘ፣ በየወሩ ውይይት ለማድረግ ዕቅድ የነደፈ ሲሆን የመጀመሪያውን ውይይትም ‹‹የአገር ግንባታ ከየት ይጀምራል?›› በሚል ርዕስ ባለፈው…
Read 745 times
Published in
ነፃ አስተያየት