ነፃ አስተያየት
ከሥር ከላይ በስተግራ የምታየው ፎቶ 1 የታሪካዊዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ሕንፃ አሁናዊ ገጽታ ነው ቢባል ማን ያምናል? የሕንፃውን የጥበብ ማዕከልነት ያውጁ የነበሩ እነዚያ ቀለሞች ዛሬ የሉም፤ በግራጫ ቀለም ቁጥጥር ሥር ውለው ደብዛቸው ጠፍቷል። እናም ቀደም ሲል ማንነቱን በሩቁ ያውጅ የነበረው…
Read 3584 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቀደሙት ትውልዶች የከፈሉትን መስዋዕትነት እና ያከማቹትን ጥበብ እንደ ዋጋ ቢስ ማየት ታሪክንና ልምድን መናቅ እንደሆነ ታዋቂው የፊልም ባለሙያ ሀይሌ ገሪማ በአንድ ፖድካስት ላይ ባደረጉት ቃለ-መጠይቅ አሳሰቡ። ከአያቶችና ከአባቶች ስኬትም ሆነ ስህተት ለመማር ፈቃደኛ አለመሆን፣ የነበሩ ጥፋቶችን እንደ አዲስ እንድንደግማቸው የሚያደርግ…
Read 4698 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"አፍሪካ በዓለም ላይ ሀብታሟ አህጉር ሆና ሳለ፣ እንዴት ወርቃችን በነጮች ይቆፈራል? እንዴትስ አፍሪካ የአልማዝ መገኛ ሆና—ከደቡብ አፍሪካ፣ ቦትስዋና፣ ናሚቢያ፣ ሴራሊዮንና ላይቤሪያ አልማዝ እየወጣ—ዋጋውን ግን በቤልጂየም የሚገኙ ሰዎች ይወስኑታል? ቶጎ፣ ኮትዲቯር እና ጋና ኮኮዋ ያመርታሉ፤ ነገር ግን ቸኮሌት የሚሰሩት አንድም የኮኮዋ…
Read 6817 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 19 July 2026 09:39
የኢሕአፓው የቀድሞ መሪ ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ ከፖለቲካው ዓለም ራሳቸውን አገለሉ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የቀድሞ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ ከማንኛውም የፓርቲ ፖለቲካ እራሳቸውን በይፋ ማግለላቸውን አስታውቀዋል። ፕሮፌሰሩ ውሳኔያቸውን በይፋ በላኩት ልዩ ደብዳቤ የገለጹ ሲሆን፥ ይህ ከፖለቲካ የመውጣት ውሳኔያቸውም ከሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ የጸና እንደሚሆን አረጋግጠዋል።ላለፉት በርካታ ዓመታት…
Read 6142 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"--ለመምረጥ ድምጽ የመስጠት መብት ሲሰጣቸው፣ ሌቦችን የመምረጥ ልማድ አላቸው። አንዴ ሌቦችን ከመረጡ በኋላ ደግሞ፣ ሌቦቹ እንደ መላእክት መልካም እንዲሆኑ ይጠብቃሉ። ሕዝቡ ምን እንደሚፈልግ በማያውቅበት ጊዜ፣ የሚፈጥረው መንግሥት የሞኞች ስብስብ ከመሆን አያልፍም። አፍሪካ ድሃ አይደለችም፤ በአግባቡ አልተመራችም እንጂ።" ~ ፒ. ኤል.…
Read 5859 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያ የአብርሆት ዘመን ፍሬ የሆነው የፈረንሳይ አብዮት ለሰው ዘር አኑሮት ያለፈው አበርክቶ በቁጥር አይገፋም፡፡ በተለይ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት እንደ ካስማ የሚቆጠሩትን፤በግብር ለእየቅል ፣በኅላዌ ግን የማይነጣጠሉትን ወንድማማችነት፣ እኩልነትና ነጻነትን ለአውደ ርዕይ በማቅረቡ ምክንያት በፋናወጊነት ይጠቀሳል፡፡ ከሁሉም በላይ ይህ ብሶት የወለደው ሕዝባዊ አብዮት፤…
Read 9454 times
Published in
ነፃ አስተያየት

