ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ከሥር ከላይ በስተግራ የምታየው ፎቶ 1 የታሪካዊዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ሕንፃ አሁናዊ ገጽታ ነው ቢባል ማን ያምናል? የሕንፃውን የጥበብ ማዕከልነት ያውጁ የነበሩ እነዚያ ቀለሞች ዛሬ የሉም፤ በግራጫ ቀለም ቁጥጥር ሥር ውለው ደብዛቸው ጠፍቷል። እናም ቀደም ሲል ማንነቱን በሩቁ ያውጅ የነበረው…
Rate this item
(1 Vote)
የቀደሙት ትውልዶች የከፈሉትን መስዋዕትነት እና ያከማቹትን ጥበብ እንደ ዋጋ ቢስ ማየት ታሪክንና ልምድን መናቅ እንደሆነ ታዋቂው የፊልም ባለሙያ ሀይሌ ገሪማ በአንድ ፖድካስት ላይ ባደረጉት ቃለ-መጠይቅ አሳሰቡ። ከአያቶችና ከአባቶች ስኬትም ሆነ ስህተት ለመማር ፈቃደኛ አለመሆን፣ የነበሩ ጥፋቶችን እንደ አዲስ እንድንደግማቸው የሚያደርግ…
Rate this item
(0 votes)
"አፍሪካ በዓለም ላይ ሀብታሟ አህጉር ሆና ሳለ፣ እንዴት ወርቃችን በነጮች ይቆፈራል? እንዴትስ አፍሪካ የአልማዝ መገኛ ሆና—ከደቡብ አፍሪካ፣ ቦትስዋና፣ ናሚቢያ፣ ሴራሊዮንና ላይቤሪያ አልማዝ እየወጣ—ዋጋውን ግን በቤልጂየም የሚገኙ ሰዎች ይወስኑታል? ቶጎ፣ ኮትዲቯር እና ጋና ኮኮዋ ያመርታሉ፤ ነገር ግን ቸኮሌት የሚሰሩት አንድም የኮኮዋ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የቀድሞ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ ከማንኛውም የፓርቲ ፖለቲካ እራሳቸውን በይፋ ማግለላቸውን አስታውቀዋል። ፕሮፌሰሩ ውሳኔያቸውን በይፋ በላኩት ልዩ ደብዳቤ የገለጹ ሲሆን፥ ይህ ከፖለቲካ የመውጣት ውሳኔያቸውም ከሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ የጸና እንደሚሆን አረጋግጠዋል።ላለፉት በርካታ ዓመታት…
Rate this item
(0 votes)
"--ለመምረጥ ድምጽ የመስጠት መብት ሲሰጣቸው፣ ሌቦችን የመምረጥ ልማድ አላቸው። አንዴ ሌቦችን ከመረጡ በኋላ ደግሞ፣ ሌቦቹ እንደ መላእክት መልካም እንዲሆኑ ይጠብቃሉ። ሕዝቡ ምን እንደሚፈልግ በማያውቅበት ጊዜ፣ የሚፈጥረው መንግሥት የሞኞች ስብስብ ከመሆን አያልፍም። አፍሪካ ድሃ አይደለችም፤ በአግባቡ አልተመራችም እንጂ።" ~ ፒ. ኤል.…
Rate this item
(0 votes)
ማስፈንጠሪያ የአብርሆት ዘመን ፍሬ የሆነው የፈረንሳይ አብዮት ለሰው ዘር አኑሮት ያለፈው አበርክቶ በቁጥር አይገፋም፡፡ በተለይ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት እንደ ካስማ የሚቆጠሩትን፤በግብር ለእየቅል ፣በኅላዌ ግን የማይነጣጠሉትን ወንድማማችነት፣ እኩልነትና ነጻነትን ለአውደ ርዕይ በማቅረቡ ምክንያት በፋናወጊነት ይጠቀሳል፡፡ ከሁሉም በላይ ይህ ብሶት የወለደው ሕዝባዊ አብዮት፤…
Page 1 of 164