ነፃ አስተያየት
Saturday, 05 April 2025 10:14
የአሰብ ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያ በአሰብ የመገልገል መብቷ
Written by ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ (ከአሜሪካ፣ ካሊፎርኒያ)
አሰብ፣ “አሰብ” ከመባሉ በፊት የታሪክ መዛግብት እንደሚያስረዱን ስሙ ተርሴስ ነበር። ከ4000 ዓመታት በፊት ተርሴስ ብላ የሰየመችውም “ተርሴስ” የተባለች የጻድቁ የኢዮብ ልጅ ሚስት የሆነች ሴት ናት። ጻድቁ ኢዮብ በሰይጣን ተፈትኖ ፈተናውን አልፎ፣ እንደገና ልጆች ወልዶ ወንዶች ልጆቹ ሚስቶቻቸውን ይዘው ወደ አፋር…
Read 1769 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንድ ጠማማ ጎረቤት አለኝ፡፡ ሰው አይደለም! ግዑዝ ሕንፃ ነው፡፡ በግትርና በእንቅስቃሴ አልባ ሕይወቱ ስለ ዘመናችን ብዙ የሚናገር ይመስላል! (ይቅርታ ይመስለኛል) አንድያ ልጇን ሞት እንደቀማት እና ወደ መቃብር ጉድጓዱ አዘቅዝቆ እርምን የሚያወጣ አይነት ነው፡፡ ሰግደድ ብሎ እንባው ጉንጮቹን ሳይነካ ሲንጠባጠብ ይታየኛል፡፡…
Read 772 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከምንጩ በፊት ጅረቱን ያያሉ - ሰዎች። ፀሓይ ስትወጣና ስትጠልቅ ሳይመለከቱ፣ ብርሃንን ከጨለማ ይለያሉ።መቼ እንደተገነባና ምን ያህል እንደተደከመበት ሳያውቁ፣ የተዋበ ግቢና ምቹ መኖሪያ ቤት ውስጥ ይወለዳሉ። ወይም እንደ ዓቅሚቲ የተቀለሰች ጎጆ ውስጥ። ከየት የመጣ ቤት ነው ብለው አይጨነቁም።ማን እንዳመረተው ሳይጠይቁ የተጋገረውን…
Read 834 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የጾም ቀናትን ከድግስ በዓላት ጋር በጥሬው ስናነጻጽራቸው ርቀታቸው የሰማይና የምድር ያህል ነው፡ እንዲያውም ይቃረናሉ ብንል ይሻላል። እንደ ረሀብና ጥጋብ፣ ወይም እንደ ሐዘንና ደስታ።ነገር ግን እንደ ፈተናና እንደ ሽልማት ልንቆጥራቸውም እንችላለን። በዚህ መነጽር ካየናቸው፣ ጸበኛ አይደሉም። አዎ እንደ ጥረትና ውጤት፣ ጾምና…
Read 639 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኑሮ በጥረት በግረት ነው። ፈተና አያጣውም። መጠኑና ድግግሞሽ ቢለያይም፣ ችግር የማይገጥመው ሰው የለም። ዛሬ ባይሆን ነገ፣ ዘንድሮ ባይሆን ለከርሞ ፈተና ይጠብቀዋል። ችግሮችን ተቋቁሞ፣ ፈተናዎችን አሸንፎ ካላለፈ፣ የዕድሜ ልክ ሕይወት ይበላሻል።ሸክም ቢበዛበትም፣ ትዕግሥቱ ቢሟጠጥም፣ ተንበርክኮ እጅ ላለመስጠት፣ ወድቆ ላለመቅረት ይጣጣራል። ምናልባት…
Read 613 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ደሳለኝ የኔአካል - ጠበቃና የህግ አማካሪ የአድዋ ድል መልከ ብዙ ነው። ሁሉም ራሱን እያስመሰለ ይስለዋል። ራሱን እያስመሰለ ቢስለው ችግር አይደለም። ምክንያቱም የሁላችንም መልክ አድዋ ላይ አለ። ችግር የሚሆነው አድዋ እኔን ብቻ ይመስላል ካልን ነው። ለምሳሌ በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥረናልና፣ ‘እግዚአብሔርን እመስላለሁ’…
Read 477 times
Published in
ነፃ አስተያየት