የግጥም ጥግ

Wednesday, 31 July 2024 07:05

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 የህይወታችን ዓላማ ደስተኛ መሆንነው።ዳላይ ላማ የምትኖረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፤በትክክል ከኖርከው ግን አንዱ በቂ ነው።ማ ዌስት ገንዘብና ስኬት ሰዎችን አይለውጡም፤የነበረውን ብቻ ነው የሚያጎሉት።ዊል ስሚዝ ስለ ህይወት ለመጻፍ መጀመሪያ አንተራስህ መኖር አለብህ።ኧርነስት ሄሚንግዌይ እኔ ትችት እወዳለሁ። ጠንካራያደርግሃል።ሌብሮን ጄምስ በእውነቱ እራስህ…
Saturday, 23 March 2024 20:53

ሣቅሽ እንደ ሀገሬው ...

Written by
Rate this item
(18 votes)
ጥርስሽ የሌላ፥ ፈገግታሽም የተረታ፤በሰው ጉዳይ፥ በሰው መቼት‘ሚበረታ።ትብታቡን ሳይበጥስ፥ ያደደሩበትንሳይቆረጥም፤በአሟሟቱ የሚደመም።ሲንዱት እየሣቀ፥ሲያፈርሱት እየሣቀ፤በቀብሩ ላይ የሚታደም።(የአብፀጋ ተመስገን /maddbn/)
Saturday, 23 March 2024 20:51

ናፍቆቴ ዳርቻው

Written by
Rate this item
(3 votes)
ዥው ብዬወደ ታች እምዘገዘጋለሁበሀይልቁልቁል እወርዳለሁእናም ትንፋሽ አጥሮኝመሬት ርቆኝአለቅሁ ተሳቅቄኧረ ናፍቆኛል መውደቄ፡፡****
Saturday, 23 March 2024 20:49

ዱር ሃገሬ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ልቤን ጫካ አደረግሁትልቤን ዱር አደረግሁትይኸው ዛሬስጎበኘው ተዟዙሬሰፍሮበታል የአገር አውሬ፡፡(ዳዊት ጸጋዬ፤ 2016)
Sunday, 28 January 2024 20:22

ዘመናዊ ብልጦች

Written by
Rate this item
(8 votes)
ዘመናዊ ብልጦችታጋይ እንጂ ትግል አይሞትም እያሉታግለው ሲያታግሉፎክረው የማሉ ታጋይ ሲፈነቸርትግሉም ፍግም ሲልይኸው ይኖራሉ።(ሙሉነህ መንግሥቱ)
Sunday, 28 January 2024 20:20

አይን አዋጅ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ወላድ በድባብ ትሂድ እንጂ ቆንጆ ሞልቶ ባሻገር፣እኔ ዓይን አዋጅ ሆኖብኝእስቲ በምርጫ ልቸገር?(መዓዛ ብሩ
Page 2 of 31