ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 17 August 2019 14:25

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 • ሥነ ጽሑፍ የሚያሰላስሉ ሰዎች ሃሳብ ነው፡፡ቶማስ ካርሎሌ• የሥነ ጽሑፍ ዘውድ ግጥም ነው፡፡ደብሊው ሶመርሴት ሞም• ሁሉም ሥነ ጽሑፍ ሃሜት ነው፡፡ ትሩማን ካፖቴ• መጽሐፍ ቅዱስ ቀኖና አይደለም ሥነ ጽሑፍ ነው፡፡ጆርጅ ሳንታያና• ሃሜት ከሥነ ጽሑፍ የበለጠ ተወዳጅ ነው፡፡ሁግ ሊዮናርድ• የሥነ ጽሑፍ ታሪክ፤…
Saturday, 17 August 2019 13:22

ኢህአዴግ በ11ኛው ሰዓት!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 አቶ አባይ ወልዱ በወቅቱ የህወሓት ሊቀ መንበር ናቸው፡፡ አቶ አባይ በተመሳሳይ መልኩ ሃሳባቸውን ሲገልጹ፤ የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጭና መፍትሔው ተቀምጦ ያደረ ነው፣ አሁን አዲስ ነገር አልቀረበም፡፡ ባለፈው ክረምት (በ2006 ዓ.ም ክረምት ማለታቸው ነው) ይህንን ለማረምም በጋራ ሆነን ትግል ጀምረናል፣ ስለሆነም አሁን…
Wednesday, 14 August 2019 10:17

የማን ቤት ልበለው?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ለረጅም ጊዜ የተሰጠኝን ኃላፊነት ለመወጣት ስል ከመሯሯጥ በስተቀር ወደ ግል ጉዳይ አላልኩም፡፡ የነበረብኝ ኃላፊነት ከጊዜ ወደ ጊዜ ክብደት ነበረው፡፡ ከ1963 ዓ.ም እስከ 1966 ዓ.ም በደቡብ ግንባር በጦር አለቅነት (ሻለቃ አዛዥነት)፣ ድንበራችን በሱማሌ እንዳይደፈር በኃላፊነት አሠራ ነበር፡፡ በ1966 ዓ.ም መጨረሻ፣ በአብዮቱ…
Saturday, 27 July 2019 13:55

የፍኖተ ሰላም ዩፎዎች!!

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ባህር ዳር እንደገባሁ ባጃጅ ተሳፈርኩ ባጃጅ ማለት ከብዙ ጨርቅና ትንሽ ብረት የተሰራች ለአቅመ ተሽከርካሪነት ያልደረሰች…”ደራሲ በዕውቀቱ ስዩም ከአፍሪካ መዲና (አንዳንዶች የአፍሪካ ዋና መሽኛ ይሏታል) አዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል ዋና ከተማ ባህር ዳር ሲሄድ ከተማዋን እንደበርሃ አንበጣ በባጃጅ ተወርራ ሲመለከት…
Saturday, 20 July 2019 12:11

የማይረካው --

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ‹‹ሰውየውን አንድ ጊዜ ቀርቦ የማናገር እድል ገጥሞኝ ነበር፡፡ ችኮ አይደለም፣ ከፍተኛ ባለሥልጣን ሆኖ ቀርቦ ሲያወራ ግን እንደ ጓደኛ ነው፡፡ የሳይንስና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር እያለ፣ ጋዜጠኞች ቀርበን ‹‹ዶክተር ቃለ ምልልስ ፈልግን ነበር…›› ስንለው.. ‹‹በመጀመሪያ ልስራ፣ በስራዬ ለሀገር የሚጠቅም ውጤት ሳስመዘግብ ቃለ ምልልሱም…
Tuesday, 16 July 2019 10:16

አያዎ…

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ‹‹ካላታገለኝና ካልፈተነኝ፣ ልኬ አይደለም!...›› በሌሎች አይን ሲታይ ባለሁለት መልክ ነው፤ ሰውዬው… በተለያዩ ሰዎች ልቦና ውስጥ ፍጹም ለየቅል ምስል አለው፤ ‹‹ኤርሚያስ አመልጋ›› የሚለው ስም፡፡ እንዲህ ነው ሰውዬው…በዚህ ውዳሴና አድናቆት ሲጎርፍለት፣ በዚያ ወቀሳና ትችት ይዘንብበታል፡፡ ለአንዱ ፈር ቀዳጅ ባለ ሃብት፣ ስኬታማ የቢዝነስ…