ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 18 January 2020 13:03

ወደ መርሳ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ቀናቶቹ እንደ መጽሐፍ እየተገለጡ ጥር 27 ላይ ደረሰን፤ ድፍን ሃያኛ ቀናችንን አስቆጠርን:: 12፡30 ሲልም ጉዞአችንን ጀመርን:: ብዙም ሳንርቅ ውሃ እንድንይዝ በሚል ቆምን፤ መንገዴንም እያዘገምኩኝ ሳቅና ጢስ አባሊማ ደብረ ገነት መድኃኔዓለም ደብርን በመንገዴ አገኘሁኝ:: እግዚኦታ ሲደርስ በመስማቴም ተጠግቼ በመካፈል በሰላም ሲባል፣…
Sunday, 05 January 2020 00:00

“የጋዜጠኞች ወግ” በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ወዳጅ…ጌታቸው ኃ/ማርያም የኢሠፓ አባል ነበር:: በስራው ላይ ግን ይህ ፍጹም አይንፀባረቅም ነበር፡፡ ጌታቸው እና ሊቀመንበር መንግስቱ ኃ/ማርያም ይቀራረባሉ፡፡ ትውውቃቸው የሚጀምረው ጅማ እንደነበርም ይነገራል:: ሊቀመንበሩ ጌታቸውን ያቀርቡታል፡፡ በጉዟቸው ሁሉ አብሯቸው ነው፡፡ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪ፡፡ በዓሉ ግርማ፤ ፀጋዬ ኃ/ማርያም…
Saturday, 28 December 2019 13:56

አንዱን ሁኑ፤ ሙቅ ወይ ቀዝቃዛ

Written by
Rate this item
(4 votes)
 የደቀ መዝሙርነት ካባ የለበሰ አንድ ሰው ሁልጊዜ ማለዳ በቅርብ ወደሚገኝ አንድ መናፈሻ ይሄድና የዛፎቹን አበቦች ይመለምላል። እጅና ዓይኖቹ አበቦቹን ሲያገኙ ይስገበገባሉ፡፡ አጠገቡ ያገኘውን አበባ በሙሉ ይቀጥፋል፡፡ አበቦቹን የሚፈልጋቸው ለአንድ የሞተ ምስል፣ ከድንጋይ ለተቀረፀ ምስል ሊያቀርባቸው መሆኑ ግልጽ ነው። ለማለዳው ፀሐይ…
Saturday, 30 November 2019 13:14

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(3 votes)
--እስክንድርና ታምራት ከኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሠራተኞች የሥራ መጀመሪያ ሰዓት አንስተው ነበር ቪዲዮ መመልከት የጀመሩት:: በስቱዲዮ ፊልም ማቀናበሪያ ማሽን እየታገዙ በሐምሌና ነሐሴ 1983 የተላለፉ ፕሮግራሞች ለሦስት ሰዓታት አዩ፡፡ አራት ዐይኖች ለረዥም ሰዓት በስክሪን ላይ ፈጠው ሊያብጡ ደረሱ፡፡ ይህ የገረመው የቲቪ ማሽን ሠራተኛ፤…
Saturday, 23 November 2019 13:19

ብስጦሽ ቁዋጭ ቁዋጣሽ ቆር

Written by
Rate this item
(2 votes)
አሁን አምስት በአዳራሹ ምንም የተለወጠ ነገር የለም፡፡ ግትሩ ሎቂሬ አሁንም በማንገናኝበት መንገድ ላይ ቆሞ እየጠበቀን ነው፡፡ ሁናቴው በጣም አሰልቺ እየሆነ መጣ፡፡ ሎቂሬም ከኛ በላይ ተንገሽግሾ አረፈው፡፡ በጭንቀት ቁልጭ ቁልጭ ማለታቸውን ያላቋረጡ ዓይኖቹን እኛ ላይ እያንከራተተ “ንገሩኝ እኮ ነው የምላችሁ …እስከ…
Saturday, 26 October 2019 12:34

የሰው ልጆች ዐቅም

Written by
Rate this item
(4 votes)
 የሰው ልጆች በሕይወት ውስጥ የሚጓዙበት ውጣ ውረድ “በነባሩ የድርጊትና ምላሽ የፊዚክስ አስተሳሰብ የሚመራ ነው” የሚሉ በአንድ በኩል፤ እንዲሁም የሰው ልጆች “ዕጣ ፈንታቸውን በነጻ ፈቃዳቸው የሚወስኑ ነጻ ፍጥረታት እንጂ በማሽን ሕግ የሚተዳደሩ የአካባቢያቸው ባሪያዎች አይደሉም” የሚሉ በሌላ በኩል በሰው ልጅ ዐቅም…
Page 8 of 16