ማራኪ አንቀፅ

Monday, 14 December 2020 19:48

የአፍቃሪው ደብዳቤ

Written by
Rate this item
(9 votes)
 "አንቺ ማለት የልቤ እረፍት፣ የመንፈሴ ወሰን፣ የሰላሜ ሰረገላ፣ ብቻ ምን አለፋሽ ዋስትናዬ ጭምር ነሽ፡፡ ማሬ… አንቺ ማለት ያሰብሁትን ሳይሆን እማይታሰበውን መጠን አልባው ግዛቴ… የኔ ሐምራዊ ግምጃ… ያሰብሁትን ሳይሆን ለማሰብ እያሰብሁ ነውና ያኛውን ነሽ መሰል…" ይሄ ሰው ሁለት መልክ አለው፡፡ ልክ…
Tuesday, 08 December 2020 13:55

ኃይሉ ገብረ ዮሐንስ (ገሞራው)

Written by
Rate this item
(3 votes)
በብዕር ስሙ “ገሞራው” በመባል የሚታወቀው ኃይሉ ገብረ ዮሐንስ ፣ ሐምሌ 1935 ዓ.ም በደብረ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን አካባቢ፣ አዲስ አበባ ተወለደ። አባቱ መሪ ጌታ ገብረ ዮሐንስ ተሰማ፣ እናቱ ወ/ሮ አመለወርቅ ሀብተወልድ ይባላሉ።የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀው በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ሲሆን፣ በቅድስት…
Sunday, 29 November 2020 15:11

ምዕራፍ አንድ፡ እንደገና…

Written by
Rate this item
(0 votes)
 “ቋ..ቋ..ቋ…” ከአለቃዬ ቢሮ እንደወጣሁ፣ ኮሪደሩ ላይ የሂል ጫማ ድምፅ ተቀበለኝ። ድምፁን ወደሰማሁበት ቀና ብዬ ተመለከትኩ። ፈዘዝ ያለ ቢጫ ቦዲ፣ በጥቁር ጨርቅ ሱሪ፣ የሚያምር የሰውነት ቅርፅ፣ በረጅም ሂል ጫማ የተጫማች ልጅ ወደኔ አቅጣጫ እየመጣች ነው። ከአለቃዬ ቢሮ፣ የኔ ቢሮ ሩቅ የሚባል…
Saturday, 21 November 2020 11:24

የእናት ሆድ ዥንጉርጉር

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በተለይ ላፕቶፕ ካገኘሁ በኋላ ዓለሙን ሁሉ ረስቼዋለሁ፡፡ አንዳንዴ አሳሪዎቼ ቁርስ አምጥተውልኝ ለምሳ በሩን ሲከፍቱ ምግቡን አስቀምጠው በሄዱበት ቦታ እስከሚያገኙት ድረስ ሁሉን ነገር ረሳሁት፡፡ዋናዎቹ መርማሪዎች ለወራት ይጠፋሉ። ግንኙነቴ ከጠባቂዎቼ ብቻ ጋር ሆኗል፡፡ እነዚያ ከመጀመሪያ ጀምረው የነበሩ አጭርና ደግ፣ ረጅምና ክፉ ጠባቂዎች…
Saturday, 14 November 2020 11:52

ማቆ እና አራት ጓደኞቹ

Written by
Rate this item
(3 votes)
በአንድ ሀገር በጣም ድሀ የሆኑ ባልና ሚስቶች ነበሩ፡፡ ማቆ የሚባል ልጅም ነበራቸው፡፡ማቆ እናቱን በጣም ይወዳል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን እናቱ በጣም በጠና ታመሙ፡፡ሀኪም ቤት ተወስደው የታዘዘላቸው መድሃኒት ዋጋ ደሞ አምስት መቶ ብር ይፈጅ ነበር፡፡የአባቱ ደሞዝ ዝቅተኛ ስለሆነ ያንን ያክል ገንዘብ ማግኘት…
Friday, 23 October 2020 14:55

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ያገሬ ሽታ (በልብወለድ ትረካ) --መንገደኞቹ፤ የአራት መቶ ኪሎ ሜትር ጉዟቸውን ተጉዘው፤ ወደተነሱበት የዋግሹሞች ሠፈር የማታ ማታቸውን ይደርሳሉ፡፡ ለእንግድነታቸው፤ የወሎ ምድር ያፈራቸው፣ በእህትማማቾቹ ባለሟል እጆች ተዘጋጅተው የተጫኑት ገፀ በረከቶች ከመኪናዋ ይወርዳሉ፡፡ ዘመድ ከዘመዱ ተገናኘ፡፡ ደስታ ናኘ፡፡ እንደ አገር ቤቱ ወግ በእንግዳ…
Page 6 of 16