ፖለቲካ በፈገግታ
* የካፒታሊዝም መሰረታዊ ችግር ፍትሃዊ የሆነ የሃብት ክፍፍል አለማድረጉ ነው፡፡ የሶሻሊዝም መሰረታዊ በረከት ድህነትን እኩል ማከፋፈሉ ነው፡፡ዊንስተን ቸርችል (የእንግሊዝ ጠ/ሚኒስትር የነበሩ)* እቺ አገር የምትፈልገው ተጨማሪ ሥራ አጥ ፖለቲከኞችን ነው፡፡ኢድዋርድ ላንግሌይ(አሜሪካዊ አርቲስት)* ህግ አውጪው ስብሰባ ላይ ሲሆን የማንም ሰው ህይወት፣ ነፃነት…
Read 3954 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ለጠራራ ፀሐይ “ዝርፊያ” የጠራራ ፀሐይ “ዘለፋ!”ዛሬ ወጋችንን በእንቆቅልሽ ብንጀምር ምን ይመስላችኋል? ታዲያ የፖለቲካ እንቆቅልሽ ነው፡፡ ለነገሩ ፖለቲካችን መቼ ከእንቆቅልሽ ወጥቶ ያውቃልና ነው!! (ኑሮአችንስ ቢሆን?) አሁን ለማንኛውም “እንቆቅልሽ?” ብያችኋለሁ “ምን አውቅልሽ” ካላችሁኝ ልቀጥል፡፡ “በአገራችን ብዛታቸው እንደቆጠራቸው ሰው አይነት ከፍና ዝቅ የሚሉት…
Read 5822 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 02 February 2013 14:29
እግዚአብሄርን ባገኘው ---- ስለኢትዮጵያ ፖለቲከኞች እጠይቀው ነበር
Written by Administrator
* “Conversation with God” የሚለው መፅሃፍ “እግዚአብሄር ፖለቲከኛ ነው” ይላል * ምርጫ ቦርድ “ሆደሰፊ” እየሆንኩ ነው ብሏል (እንመነው እንዴ?) ዛሬ ከናንተ ምን እንደምፈልግ ታውቃላችሁ? የኢህአዴግን “ትዕግስት” እና የምርጫ ቦርድን “ሆደሰፊነት” ብቻ! (ራሳቸው ሲናገሩ ሰምቼ እኮ ነው!) ሁለቱ አለን የምትሉ ከሆነ…
Read 6285 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አንዳንዴ ምን እንደማስብ ታውቃላችሁ? የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ወገንተኝነት ፍፁም ነፃ መሆኑን የሚያረጋግጥ አዲስ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ግኝት የሚፈጥርልን ብናገኝ (ቻይናን ምን ይሳናታል?) በገንዘብ ባንችል እንኳን በ”ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ” ስም እንማጠናቸው ነበር… (ቻይና ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ ስታውቅ አይደል?) ወዳጆቼ፤ የጥምቀት…
Read 6244 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“አሁን ያለወትዋች የቴሌቪዥን ግብር እንከፍላለን” የኢቴቪ ተመልካቾችበቀጥታ ወደ ፖለቲካ ወጋችን ከመዝለቄ በፊት ሰሞኑን ከአንድ ወዳጄ የሰማሁትን ቀልድ ላካፍላችሁ አንድ የአገር ውስጥ ጋዜጠኛ ለቀድሞው ጠ/ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ (ነፍሳቸውን ይማረውና) ጥያቄ ያቀርብላቸዋል፡፡ ጋዜጠኛው - “እስቲ በጣም ያዘኑባቸውን ጊዜያት ይንገሩኝ--” አቶ መለስ…
Read 7785 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
በስልክ “ጋዜጣ አታትሙ” ብሎ ማዘዝ ቀረ! (የዲሞክራሲ አገር ነዋ)ሰሞኑን ቴሌቪዥን ተመልክታችኋል ብዬ እገምታለሁ (ፓርላማ በኢቴቪ ማለቴ እኮ ነው!) አንዳንድ ወገኖች ምን እንደሚሉ ታውቃላችሁ? “ፓርላማም ኢቴቪም አያዝናኑም!” በእርግጥ ኢቴቪ አያዝናናም በሚለው እኔም እስማማለሁ (እንኳን እኔ ኢቴቪም ይስማማል!) እኔን ያልገባኝ ምን መሰላችሁ?…
Read 5742 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ

