ፖለቲካ በፈገግታ
ሃይ ባይ ያጣውን የመብራት መቆራረጥ “እያስመዘገብኩ ነው” (ለታሪክ!!) በአባይ ላይ የተደረገው የኢህአዴግና የተቃዋሚዎች ውይይት “የጨበራ ተዝካር” ተብሏል! የአገር ፍቅር መለኪያ ቴርሞሜትር የሚያስፈልግበት ዘመን ላይ ደርሰናል! (አባቶቻችን እንዳይሰሙ) ከእለት ወደ እለት እየተባባሰ የመጣውን የመብራት መቆራረጥ በየጊዜው ስፅፍ “እህ” ብሎ የሚያደምጠኝ አግኝቼ…
Read 4794 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
እናንተዬ --- ሰሞኑን በኢቴቪ የቀረበውን በአሰላ ከተማ ላይ የሚያጠነጥን ጉደኛ “ፊልም” አይታችሁልኛል - ርዕሱ “የመልካም አስተዳደር ችግሮች” የሚል ነው፡፡ እኔማ እንደ አሪፍ ልብ አንጠልጣይ ፊልም ነው የኮመኮምኩት - አንዴ ሳይሆን ሁለቴ፡፡ ኢቴቪ አይደግመውም እንጂ አሁንም ደግሜ ባየው አልጠግበውም፡፡ (ኢቴቪ በህዝብ…
Read 3923 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ቅሌት የክፍለ ዘመኑን ሪከርድ ሰብሯል! “ስህተት የፈፀምነው ስለሰራን እኮ ነው” (አንድ እየሰሩ ሺውን መናድ?) የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ተወዳዳሪ የሌለው ቅሌት በመፈፀም የዓመቱን ሳይሆን የክፍለ ዘመኑን ሪከርድ መስበሩን በሳምንቱ መግቢያ ላይ አብስሮናል!! (Scandal of the Century ይሏል…
Read 3485 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የዛሬውን ፖለቲካዊ ወግ የምጀምረው ባለፈው ሳምንት እዚሁ ጋዜጣ ላይ በወጣ አንድ አሳዛኝ ዜና ነው፡፡ እውነቱን ልንገራችሁ አይደል----እንደው ዝም ብለን እንፍጨረጨራለን እንጂ ገና ብዙ እኮ ነው የሚቀረን፡፡ (በሁሉም ነገር!) ከዚህ ቀደም አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲና ሆና እንዴት የቆሻሻ ክምር ትሆናለች እያልን…
Read 3952 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ቤት ለማግኘት ትዳር እየፈረሰ ነው (ግን ፌክ ነው!) አንዲት የሥራ ባልደረባዬ እህት አለች - ነገር የምታውቅ፡፡ (ነገረኛ አልወጣኝም!) ጨዋታ አዋቂ፣ ተረበኛ፣ ቀልድና ፌዝ መፍጠር የሚሆንላት ማለቴ ነው። ፈረንጆቹ humorist እንደሚሉት፡፡ እናላችሁ… በሳምንት አንድ “የሰቀለ” ቀልድ ወይም ተረብ አታጣም - እቺ…
Read 4584 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ምቀኞች ቢበዙልን እኮ ባለ3 ዲጂት እድገት እናስመዘግብ ነበር ! አንዳንዴ የአባቶችን ተረትና ምሳሌ እንዲሁም ብሂል ዝም ብሎ ማጣጣል “ፌር” አይመስለኝም። አንዳንድ ቀለም የዘለቃቸው የጦቢያ ምሁሮችና ዘመናይ ነን ባዮች ግን እነዚህን ሥነ ቃሎች ለድህነታችንና ኋላ ቀርነታችን ሰበብ አድርገው ያቀርባሉ፡፡ አላወቁም እንጂ…
Read 6070 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ

