ፖለቲካ በፈገግታ

Rate this item
(1 Vote)
“ብልፅግና” ሥልጣን ላይ እያለ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፖለቲካ ንፍቀ ክበብ ውስጥ ለረዥም ዓመታት በንቃት የታገሉት (በዋናነት ከገዢው ፓርቲ ጋር) የአፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፤ ከሰሞኑ ከፓርቲ ሃላፊነታቸው መልቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ ፖለቲከኛው ወደ አገር ቤት እንደማይመለሱም ነው የተናገሩት-…
Rate this item
(7 votes)
 ሥልጣኑም ሃብቱም ለሁላችን ይበቃናል የብልፅግና መንግስት ሹማምንቶችና ካድሬዎች በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው ስለአገሪቱ ልማትና ዕድገት ከልባቸው ቢያወሩንና ቢነግሩን ምንኛ በታደልን ነበር፡፡ (እነሱም ምንኛ በታደሉ ነበር!) የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች (የገዢውም የተቃዋሚውም) የሚሟገቱትና የሚከራከሩት በፖሊሲ፣ በሥራ ፈጠራ፣ በኑሮ ውድነት፣ በድህነት ቀረፋ፣ በኢንቨስትመንት ማስፋፊያ፣…
Rate this item
(1 Vote)
ሞቱም፣ ስደቱንም፣ ውድመቱም፣ ጥሰቱም ቀጥሏልሰብአዊ ቀውሱ ወደ ጎረቤት አገራት እንዳይዛመት ተሰግቷል የሱዳን የጦር ጄነራሎች በየፊናቸው አገሪቱን በበላይነት ለመቆጣጠር ለሦስተኛ ሳምንት መፋለማቸውን ቀጥለዋል-የተኩስ አቁም ስምምነቶችን በተደጋጋሚ እየጣሱ፡፡ እስካሁን በጦርነቱ ከ500 በላይ ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፤ ከ4500 በላይ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሱዳን ጤና ሚኒስቴር…
Rate this item
(3 votes)
 ኢትዮጵያውያን ከሱዳንም ጦርነት ብዙ የምንማረው አለ “በዓለማቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ የሰብዓዊነት ፅንሰ ሃሳብን ጠፍቷል” ሱዳናውያን ኤሊያስ ባለፈው ሚያዝያ 7 ቀን 2015 ዓ.ም የተቀሰቀሰውና ላለፉት 14 ቀናት ተጠናክሮ የዘለቀው የሱዳኑ ውጊያ ሰሞኑን በአሜሪካ አሸማጋይነት በተደረሰው የ72 ሰዓታት የተኩስ አቁም ስምምነት ሳቢያ፣ በአንዳንድ…
Saturday, 08 April 2023 19:51

“ተረኛ ነኝና፣ እንዳትቸገሪ”

Written by
Rate this item
(4 votes)
ይሄንን ፅሁፍ ለመጻፍ ስቀመጥ ብዙ ሀሳቦች በጭንቅላቴ ውስጥ እየተመላለሱ ነው። ለሚመላለሰው የተዘበራረቀ ስሜት መንስኤ የሆነኝ አንድ ፎቶ ነው። ፎቶው በሶሻል ሚዲያ የተለቀቀና ብዙ ሰውንም ጮቤ ያስረገጠ ነበር።አንድ ሰውዬ እጁ ላይ ካቴና ጠልቆበት፣ በሁለት ፖሊሶች እየተነዳ ሲወሰድ የሚያሳይ ነው። ሰውየው በአለባበሱም…
Rate this item
(6 votes)
 የፓርላማው አባል ግን ጥያቄውን የጠየቁት ከልባቸው ነው? የ”መደመር” ፍልስፍና የት ነው ያለው? ማን ወሰደብን? አቶ ጌታቸው ረዳ፤ የባህሪ ለውጥ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ በፓርላማ ቀርበው ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለተሰነዘሩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፤ እንደተለመደው፡ሁሉም…
Page 1 of 40