የሰሞኑ አጀንዳ
የተሳካ ሀገር የሚኖረን የተሳካ ሲቪል ሠርቪስ ሲኖረን ነው በኢትዮጵያ የመንግሥት አገልግሎት (ሲቪል ሰርቪስ) ውስጥ የሚታዩ ችግሮች ምንድን ናቸው? ችግሮቹ እንዴት መቃኘት ይችላሉ? በሚሉና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ አስተዳደርና የልማት አመራር ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑትና፣ በድህረ ደርግ በተካሄደው…
Read 3203 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 08 February 2020 15:03
‹‹ሕዝቡን በጎሳና በሃይማኖት ለያይቶ ለማጋጨት መሞከር በእሳት መጫወት ነው››
Written by አለማየሁ አንበሴ
- ጃዋር ስልጣን ላይ ያለው መንግስት ቤተ መንግስት እንዲገባ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል - ከማንም ባላነሰ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ዝግጁ ነኝ›› - ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በፕ/ር መረራ ጉዲና የሚመራውና በቅርቡ ጃዋር መሐመድን በአባልነት የተቀበለው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በአንዳንድ ወገኖች ‹‹የምርጫ…
Read 3397 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
- ትኩረት የተሰጠው ለአገር ሉአላዊነት ሳይሆን ለብሄር ሉአላዊነት ነው - የነሐሴ ምርጫ ከተስፋው ይልቅ ስጋቱ ያመዝንብኛል - ሀሳብ ሳይሆን ብሔር የሚመረጥበት ምርጫ ነው የሚጠበቀው - ስለ ጋራ ቤታችን መነጋገር ገና አልተጀመረም - ሕዝቡ ከምርጫው ይልቅ ሰላም ነው የሚፈልገው የሰብዓዊ መብት…
Read 4738 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• በምርጫው ከመንግስት የበለጠ የሚያስፈሩኝ ተቃዋሚዎች ናቸው • መንግስት “ተጭበርብሬያለሁ” ብሎ ክስ ሊያቀርብ ይችላል • ዘንድሮ ዘመድ ዘመዱን የሚመርጥበት ምርጫ ነው የሚሆነው • ምርጫውን የሞት ሽረት ጉዳይ ማድረግ አደጋው የከፋ ነው ምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ምርጫ በነሐሴ ወር እንደሚካሄድ ያስታወቀ…
Read 3289 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• *ህወኃትና ብልጽግና ሽኩቻቸውን ለህዝብ ማውረድ የለባቸውም • *በትግራይ የምርጫ ሳይሆን የጦርነት ቅስቀሳ እየተደረገ ነው • *ከምርጫው በፊት ሁነኛ ድርድር ማካሄድ ያስፈልጋል • *ህወኃት ፌደራሊስት ነኝ የማለት ሞራል የለውም የቀድሞ የህወኃት መስራችና የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባል፣ አቶ ገብሩ አስራት፣ በወቅታዊ…
Read 3189 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የጽንሰ ሐሳብ ቅንፍ በፓርላሜንታዊ የመንግሥት አወቃቀር፣ አስፈጻሚውና ሕግ አውጪው ልክ እንደ ፕሬዝዳንታዊ ሥርዓት የሚለያዩበት ወሰን ስለሌላቸው፤ እርስ በርስ ተቀይጠው በጋራ ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ፡፡ የአስፈጻሚው አባላት፣በቀጥታ በሕዝብ አይመረጡም፡፡ በቅድሚያ፣በሕዝብ እንደራሴዎች አማካኝነት የአስፈጻሚው ቁንጮ ይሰየማል፡፡ የሕግ አስፈጻሚው አለቃ የሚሆነው ጠቅላይ ሚኒስትር በበኩሉ፣ ካቢኔውን…
Read 2943 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ