የሰሞኑ አጀንዳ
ካለፉት ጊዜያት አንፃር 2003 ስገመግመው ሥራዎች በጥራትና በብዛት እየተስፋፉ ነው፡፡ ሕዝቡ ትያትሮችን እየተመለከተ እና እየወደደ መምጣቱ በጣም የሚያስደስት ነገር ነው፡፡ በእኔ በኩል በ2003 ዓ.ም በድርጅቴ የሠራሁት ..የሚስት ያለህ.. ትያትርን ነው፡፡ ከየካቲት ወር ጀምሮ በብሔራዊ ቲያትር እየታየ ነው፡፡ በፊልም ደረጃ ደግሞ…
Read 3688 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በ2003 ዓ.ም የሥነጥበብ ሞያ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ክብር ያገኘበት ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ አንድ የአገር መሪ የኪነጥበብ ሰዎችን ..ችግራችሁ ምንድነው? ችግራችሁን እንፍታ?.. በሚል ያወያዩን ጊዜ ነበር፤ ይሄ ትልቅ ክብር ነው፡፡ ትልቅ ሥራ እንዲሠራ የተዘረጋ ነገር በመሆኑ አንድ ለየት ያለ ክንውን ያደርገዋል፡፡…
Read 3402 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በ2003 ዓ.ም አጣሁት የምለው ነገር የለም፡፡ የማልረሳቸው ክስተቶች ሁለት ነገሮች ናቸው፡፡ አንደኛው ኢዴፓ ለህዝብ ቃል በገባው መሰረት የአመራር ለውጥ አድርጐ ከተለመደው የፖለቲካ አሠራር እራሱን የተለየ ፓርቲ መሆኑን ያረጋገጠበት ነው፡፡ ጠቅላላ ጉባኤ አካሂደን የቀድሞውን አመራር በአዲስ ተክተናል፡፡ ሁለተኛው በአባይ ግድብ ዙሪያ…
Read 3515 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በ2003 ዓ.ም አጣሁት የምለው እርካታንና ነፃነትን ነው፡፡ አንድ ሰው ብቻውን አይደሰትም፤ አካባቢው ከተራበ እሱም አይጠግብም፡፡ ለመብላት ለመተኛት ለመልበስ አይደለም እኔ የምኖረው፡፡ ሌላው ሲደሰት እኔም እደሰታለሁ፤ ሌላው ሲራብ ግን እኔ ብቻዬን የምለውጠው ጉዳይ አይደለም፡፡ 2003ን የማልረሳው የችግሩ ማግስት በመሆኑ ነው፡፡ የ2002…
Read 4142 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በ2003 ዓ.ም ዲሞክራሲያዊ ስርአትን አጥቻለሁ፡፡ በነፃነት ተደራጅቶ የመንቀሳቀስ መብት ተገድቦ፣ ስልጣን ላይ ያለው አካል ከቀረነው ጋር መነጋገር አለመፈለጉ ይሄ ትልቅ ያጣነው ነገር ነው፡፡ ለዚህ አገር መፍትሄ ሊሆን ይችላል የምለው ውይይት እና መደራደር ነው፡፡ ገዢው ፓርቲ ለዚህ ፍቃደኛ አለመሆኑ ትልቁ ያጣነው…
Read 4491 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
2003 ዓ.ምን ኢህአዴግ ሲገመግመው የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅዱን ለማሳካት ወደ ተግባር የተገባበት ሁኔታ የታየበት ነው፡፡ እቅዱ እንዲታወቅና ውይይት እንዲደረግበት በውጪ ያሉ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎችም ለዚህ እቅድ መሳካት የበኩላቸውን ጥረት እንዲያደርጉ ሠፊ ሥራ የተሠራበት፣ ታላቁ የህዳሴ ግድብ እንዲጀመር የተደረገበት ዓመት ነው፡፡ ድርጅታችን ኢህአዴግ…
Read 4957 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ