የሰሞኑ አጀንዳ
የኢህአዴግና የተቃዋሚዎች 3 የምርጫ አጀንዳዎችየተመራቂዎች ሥራ አጥነት በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ተመራቂዎች ሥራ አጥ ሆነዋል፤ በየአመቱ ግማሽ ሚሊዮን ያህል ወጣቶች በቴክኒክና ሙያ ይመረቃሉ። የኑሮ ውድነት ሸክም የዋጋ ንረት በአስር አመት በአምስት እጥፍ ጨምሯል። የደሞዝተኛ ሰራተኞች የኑሮ ደረጃ ደግሞ በግማሽ አሽቆልቁሏል። የአነስተኛና…
Read 8692 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 17 November 2012 10:58
ለትምህርት ስርዓታችን ህልውና ከፖለቲካዊ ብልጠት ይልቅ ብልህነት ያሻል
Written by የተከበሩ አቶ ሙሼ ሰሙ
ትምህርት ዜጎችን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ በመቅረጽ ለራሳቸው፣ ለማህበረሰባቸውና ለሃገራቸው ጠቃሚ ዜጋ እንዲሆኑ የሚያግዝ የእውቀት ማሸጋገርያ ስልት ነው፡፡ የትምህርት መሰረት በኢትዮጵያ ውስጥ መጣል ከጀመረ ከመቶ ዓመታት በላይ የተቆጠረ ሲሆን ከሁለተኛው አለም ጦርነት በፊት ትምህርት የሚሰጠው በመንግስትና በሃይማኖት ተቋማት ዙርያ ለአስተዳደራዊ ክህሎት፣…
Read 12275 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ለምን ቢባል? ገዢው ፓርቲ ብቻ አይደለም ወደኋላ የሚንሸራተተው። ዜጎችም ይንሸራተታሉ። ኢህአዴግንስ ወቀስን። ግን፤ ምሁራንና ዜጎች ወይም ኢህአዴግን የሚቃወሙ ፓርቲዎችና ፖለቲከኞችስ? በሂደት ነፃነት እንዲስፋፋና ወደ አሜሪካው አይነት የፖለቲካ ሁኔታ እንድንጓዝ ይመኛሉ? ወይስ በኢህአዴግ ቦታ ሁልጊዜ 99.9% የሚያሸንፍ ሌላ ገናና ፓርቲ ተተክቶ…
Read 27635 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“መታሰር ማለት ያለመፈታት አይደለም” - የብፁዕ ወቅዱስ ዶ/ር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ “… በምድር መከራ ተከበን በህይወት ፈተና ተጨንቀን ባለንበት ሰዓት ከሌሎች የሃይማኖት መሪዎች ጋር በመሆን በምህረት እንድንፈታ ከተጐጂ ቤተሰቦችና ከመንግስት ጋር በመተባበር እንቅስቃሴ መጀመሩን በሰማንበት ጊዜ ትልቅ ተስፋ ያገኘንበት…
Read 7689 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 11 August 2012 10:12
ነገር - የገባት ሠጐን፣ ነገር የገባት ወለደች (ነገር የገባት ሠጐን ቁጥር 3)
Written by ነቢይ መኮንን
(ነገር የገባት ሠጐን ቁጥር 3) ነገር - የገባት ሠጐን፣ ደሞ ዛሬ ጉድ አመጣች “አንድ - አይነድ -አይፈርድ” ብላ፤ ነገር - የገባት ወለደች! አዲሷ ሠጐን ክንፍ አብቅላ፣ ባዲስ መላ በአዲስ ማላ እሾህ ወግቷት እሾህ ነቅላ መንገድ መቷት መንገድ ጠርጋ እንደፈንጂ -…
Read 47951 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ነገር የገባት ሰጐን (ቁጥር ሁለት) ነቢይ መኮንን የዓለም ሩጫ ገጥሞን፣ እኔ፣ በምጥ ብዛት አንቺ፣ በጐን ውጋት፣ ሁለታችን ታመን፡፡ አንቺ መለኛ ነሽ፣ መላውን ታውቂያለሽ፣ ብልሂቱ ሰጐን፣ ነገር የገባሽ ነሽ፣ “አገሬን!” “አገሬን!” “አገሬን!” ብለሽ ሻርሽ! ህመምሽን እረስተሽ፣ አገርሽን አዳንሽ፡፡
Read 3936 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ

