የሰሞኑ አጀንዳ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ 68 ዓመታት በፊት ሥራ የጀመረው አሜሪካውያን አውሮፕላን አብራሪዎችን በመያዝ ነበር፡፡ ከአስራ አንድ ዓመታት በኋላ በ1949 ዓ.ም የአቪየሽን አካዳሚ ከፍቶ የራሱን አብራሪዎችና የበረራ አስተናጋጆች እንዲሁም ቴክኒሻኖችን ማሰልጠን ጀመረ፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአቪዬሽን አካዳሚ በአብራሪነት…
Read 9937 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የት አገር ነው የፓርቲ ልሳን አባላት ጋዜጠኞች የሚባሉት? እጃችሁን ሰብስቡ ስንል ከሰበሰቡ እሰየው! ካልሰበሰቡ እናጋልጣቸዋለን ‹‹የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ›› ስለሚባሉት ምንም መረጃ የለኝም ባለፈው ማክሰኞ ኢብጋህ፣ ኢነጋማ እና ኢገማ የጋራ መግለጫ መስጠታችሁ ይታወሳል፤ ዓላማው ምንድን ነው?የተለያዩ ፅንፈኛ አክራሪ ወገኖች፣ የጋዜጠኝነት ሞያን…
Read 3798 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ስም የማጥፋት እንቅስቃሴ መደረጉ ተገቢ አይደለም ከሲፒጄ ጋራ በመሞዳሞድ የሚመጣ ለውጥም ይኖራል ብለን አናምንም መግለጫ ካወጡት ማህበራትም ጋር ቢሆን ለመነጋገር በራችን ክፍት ነው “የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ” በሚል ስያሜ የምስረታ ሂደቱን የጀመረው አዲሱ የጋዜጠኞች ማህበር፤ ገና ህጋዊ ፈቃዱን ባያገኝም አመራሮቹን መርጦ…
Read 3124 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የጥብቅና ሞያን በፈቃደኝነት ላይ በተመሰረተ የሲቪክ ማኅበር ማስተዳደር አይቻልምየሌሎች አገራት የሕግ ባለሞያዎች ወይም የጠበቃ ማኅበራት የሚሰሩት እንዴት ነው?የህግ ባለሙያ ድርጅቶች (ፈርሞች) ስላላቸው ፋይዳ ያብራራሉበቅርቡ የአገር አቀፍ የፍትህ ዘርፍ የፍትህና መልካም አስተዳደር መድረክ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በተገኙበት ተካሂዶ ነበር፡፡ በመድረኩ…
Read 4340 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“የሙስና አዋጁ እንደገና ሊፈተሽና ሊታይ ይገባዋል”የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ዋና ፀሃፊ የነበሩትና በአዲሱ ካቢኔ ውስጥ ሳይካተቱ የማዕከላዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ አስራት ጣሴ፤ በቅርቡ አዲስ ጉዳይ መፅሄት ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ “ፍ/ቤትን ደፍረዋል” በሚል ተከሰው ያለዋስትና መብት በ5ኛ ፖሊስ ጣቢያ…
Read 4961 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
አቶ ግርማ እና የፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት ሁለተኛ ክስ ቀርቦባቸዋል የተከሰስንበትን ጉዳይ በግል ጠበቃ ቀጥረን እየተከራከርን ነውግቢው ደን ስለሌለው እንጂ ከቤተመንግስት አይለይምየቀድሞው ፕሬዚዳንት ደሞዛቸው ስንት ነበር? ጡረታቸውስ?የቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ፤ የ12 ዓመት የሥልጣን ዘመናቸው ተጠናቆ ከቤተመንግስት ሲወጡ፣የፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት ከተከራየላቸው መኖርያ…
Read 9115 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ