የሰሞኑ አጀንዳ
አራቱ ገዥ ፓርቲዎች በሃያ ሰባት አመታት የአገዛዝ ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ በጋራ ለመንግሥት የመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። እስከ ዛሬ በነበረው ታሪካቸው የኦሮሞ ድርጅት የሆነው ኦሕዴድ፡- ለኦሮሞ ሕዝብ፣ ሕወሓት፡- ለትግራይ፣ ደኢሕዴግ፡- ለደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ብአዴን፡- ለአማራ ሕዝብ ሲነግሩና ሲናገሩ ኖሩ እንጂ…
Read 4584 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“አድሎአዊነት፤ ሕገ-ወጥ የዶላር ፍሰት፤ የለጋሾች የዶላር እርዳታ ብክነት፤ የግለሰብ ነጻነት አለመከበር፣ የእኩልነት እጦትና ሕግ አልባነት ሲደማመሩብን፣ አሁን ያለችውን ኢትዮጵያን መፍጠራችን የግድ ነው!--” ባለፈው ሳምንት “በአስመጭዎች ላይ የተጣለው ደንብ” በሚል ርዕስ ከዶላር እጥረት ጋር የተያያዘ ጽሁፍ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ጉዳዩ ወቅታዊ ከመሆኑ…
Read 5369 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
”ምሁራን ከአገራዊ የውይይት መድረክ ላይ ለምን ሸሹ?” ተብሏል ሰማያዊ ፓርቲ “ኢትዮጵያን ማን ይታደጋት” በሚል መሪ አጀንዳ፣ ባለፈው እሁድ ታህሳስ 1 ቀን 2010 ዓ.ም በአምባሳደር ሲኒማ አዳራሽ ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ በመድረኩ እንደሚገኙ ከተጠቀሱት አንጋፋ ምሁራን፣ ፖለቲከኞችና ታዋቂ ግለሰቦች ውስጥ አብዛኞቹ…
Read 5353 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“አመራሩ በቀጣይነት የሚመራ ብቁ ሃይል እንዳይፈጠር እንቅፋት ሆኗል”የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ለስድስት ሳምንታት ረዥም ስብሰባና ግምገማ ካደረገ በኋላ አመራሩን ክፉኛ የሚተችና የሚወነጅል የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ “- አመራሩ የሃሳብና የተግባር አንድነት የጎደለው፣ ፀረ ዴሞክራቴክ ተግባርና አስተሳሰብ ውስጥ በስፋት የተነከረ፣ በተልዕኮ ዙርያ በመተጋገልና…
Read 7028 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከሰሞኑ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ ድርሻ ከሚኖራቸው አካላት አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚደንትነትና በሥራ አስፈጻሚ አባልነት የሚመሩ ወይም የሚያገለግሉ አካላት ምርጫ እንደሚካሄድ በሰፊው እየተገለጸ ይገኛል፡፡ እኔም እንደ አንድ ሀገሩን እንደሚወድ ዜጋ፤ ይህንኑ መሰረት በማድረግ የራሴን አስተያየትና እይታ፣ ሌሎች…
Read 4079 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
· “የድንበር ግጭት የፌደራል ሥርዓቱ ያመጣው አይደለም” · “በእነዚህ ችግሮች አገር ትበተናለች የሚል ስጋት የለኝም” የትግራይና አማራ ክልል በጠገዴ ጉዳይ ላይ የነበራቸው የድንበር ውዝግብ ከሰሞኑ መፈታቱ የተገለፀ ሲሆን በሌላ በኩል ከወራት በፊት በኦሮሚያና በኢትዮጵያ - ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር ላይ…
Read 8620 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ

