የሰሞኑ አጀንዳ
ፖሊስ ረቡዕ እለት ጉዳዩን እየተከታተለ ለሚገኘው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ ወንጀል ችሎት፤ በቀድሞ የሜቴክ ም/ኃላፊ ብ/ጀነራል ጠና ቁርንዲ የምርመራ መዝገብ ስር በሚገኙ 26 ተጠርጣሪዎች ላይ በ14 ቀናት ውስጥ ያከናወነውን የምርመራ ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት፤ እያንዳንዳቸው በድርጊቱ ነበራቸው ያለውን ተሳትፎ…
Read 5190 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
አዲሱ አደረጃጀት የምድር፣ የአየር፣ የባህር፣ የሳይበር እና የህዋ ምህዳሮችን ያካተተ ነው የመከላከያ ሰራዊት ከዚህ ቀደም የነበረው አደረጃጀት በርካታ ማነቆዎች የነበሩበት መሆኑን የጠቆሙት ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ አዲስ የአደረጃጀት ጥናት ተደርጎ፣ ወደ ተግባር መገባቱን አስታውቀዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ከመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች…
Read 6740 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Monday, 12 November 2018 00:00
ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከአዲስ አድማስ ጋር … (ስለ ለውጡ … ምን ይላሉ?)
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከ7 አመታት የአሜሪካ የስደት ኑሮ በኋላ ባለፈው ሐሙስ ወደ ሀገራቸው የተመለሱትን የህግ ባለሙያና ፖለቲከኛ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ ብዙዎች “የፅናት ተምሳሌት” ያደርጓቸዋል። ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድም “ብርቱካን የፖለቲካ ነጋዴ አይደለችም” ሲሉ በአደባባይ አድናቆታቸውን ገልፀዋል፡፡ ወ/ሮ ብርቱካንስ ምን ይላሉ? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ…
Read 4840 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
· ለኦሮሞ የሚጠቅመው ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋር አገሩን የተሻለች ማድረግ ነው · ሁሉም የሚጋጩ ህልሞቹን ይዞ ነው ወደ ፖለቲካ ሜዳው የገባው · የፖለቲካ ልሂቃኑ ከጠባብ ህልም መውጣት አለባቸው · የመገንጠል አጀንዳን ለማንሳት የሚያበቃ ምክንያት የለንም በአገሪቱ የፖለቲካ መልክአ ምድር ላይ የተለያዩ…
Read 7757 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ አዲስ ካቢኔ አዋቅረዋል፡፡ ባለፈው ማክሰኞ ለፓርላማ አቅርበው ሹመታቸውን ካስጸደቁላቸው 20 ሚኒስትሮች መካከል 10 ያህሉ ሴቶች ሲሆን ይህም የካቢኔያቸውን 50 በመቶ በሴቶች የተያዘ ያደርገዋል፡፡ አዲሱ የካቢኔ አወቃቀር ከቀድሞው በምንይለያል? ሴቶች…
Read 5598 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
11ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአገር አቀፍ ደረጃ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ እንደሚከበርና ዘንድሮ በዓሉ በአደባባይ እንደማይከበር የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታውቀዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከሰንደቅ ዓላማ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች አለመግባባቶችና ግጭቶች እየተፈጠሩ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን…
Read 3619 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ