ባህል

Rate this item
(5 votes)
ዘሙቴ ማርያምየማስታወሻ - ንዑስ - ማስታወሻይህን የጉዞ ማስታወሻ በማዘጋጀት ላይ ሳለሁ በዘሙቴ ማርያም ጉዞዬ ቃለ-ምልልስ ካደረግሁላቸው በሳል ሰዎች መካከል አቶ ጃቢር ቱፈር በድንገት ህይወታቸው አልፎ ጥቅምት 9 ቀን 2007 ዓ.ም በለኩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መቀበራቸውን ሰምቼ በጣም አዘንኩ፡፡እግዚአብሔር ነብሳቸውን ይማር፡፡…
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…‘ቻልኩበት’ የምትለው ዘፈን አትመቻችሁም! የምር እኮ…የዘመናችንን ነገር ቁልጭ አድርጋ የምታሳይ ነች፡፡ ልጄ… አልችልበት ብሎ የዱቄት ጆንያው የተራገፈና የበይ ተመልካች የሆነ ስንትና ስንት አለ አይደል! የቻሉበት ደግሞ…የጠፈር መንኮራኩርን በሚያስንቅ ፍጥነት… አለ አይደል…ግድግዳው ላይ ያለው የቀን መቁጠሪያ ገና ሳይጋመስ… ‘ሁሉ ሙሉ፣…
Rate this item
(1 Vote)
ዘሙቴ ማሪያም “ክትፎ ልበላ ሄጄ ከብዙ መልካም ሰዎች ተዋውቄያለሁ!” ስለ ዘሙቴ ከማውራት አስቀድሞ አቅጣጫዋን መጠቆሙ የአባት ነው፡፡ ዘሙቴ በዓለም ገና በኩል በቡታ ጅራ በኩል ቡኢንና ኬላን አልፎ ወደ ቀኝ ወደ በኬ በሚገባው ኮረኮንች (ፒሳ) መንገድ ተሄዶ በተራሮች መካከል የምናገኛት ከሩቅ…
Saturday, 11 October 2014 12:54

“አጠገብ ያለ ጠበል…”

Written by
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! አንድ ወዳጄ ያጫወተኝን ስሙኝማ…በአንድ የተክሊል ሠርግ ላይ ነው አሉ፡፡ ስነ ስርአቱ ከተገባደደ በኋላ የኃይማኖት አባቱ ሲያጠቃልሉ ቅርባችን ላለው ነገር ትኩረት መስጠት እንዳለብን ይናገሩና ምን አባባል ተጠቀሙ መሰላችሁ… “አጠገብ ያለ ጠበል የልብስ ማጠቢያ ይሆናል፡፡” አሪፍ አይደል! መቼም ለራሳችን ለሆነ…
Rate this item
(7 votes)
ዘሙቴ ማሪያም ለመሆኑ ስለጉራጌ የምናውቀው ዋና ዋና ነገር ምንድን ነው?ፍቅር?ሥራ?ዕምነት?ገንዘብ? ለእነዚህ መልስ መፈለግ የዛሬ ጉዞዬ ስንቅ ነው፡፡ዛሬም መጓዝ ማወቅ ነው!ገጣሚ ከአገር አገር ካልዞረ አገር ያለው ይመስለዋል፡፡ ከአገር አገር ከዞረና ባየው ካልተገረመ፣ እንዲሁም ብዕሩን ካላነቃ፤ አገር የሌለው ይመስለዋል፡፡ ከአገር አገር ዞሮ…
Rate this item
(7 votes)
በሩትገርስ ዩኒቨርሲቲና በሚቺጋን ዩኒቨርሲቲ በተካሄደ ጥናት፤ በትዳር ህይወት ውስጥ ከባልየው ይልቅ የሚስትየው ደስታ ለግንኙነታቸው ህልውና የበለጠ አስፈላጊ እንደሆነ ተረጋገጠ፡፡ ተመራማሪዎቹ በአማካይ ለ39 ዓመታት በትዳር የዘለቁ ጥንዶች ላይ ጥናት እንዳደረጉ ታውቋል፡፡ ጥንዶቹ የትዳር አጋሮቻቸው ያደንቋቸው፣ ይሞግቷቸው ወይም ያበሽቋቸው እንደሆነ የተጠየቁ ሲሆን…