ባህል

Saturday, 18 March 2017 15:34

አንተም ብቃን በቃ…!

Written by
Rate this item
(7 votes)
 አይ ምስኪን ሃበሻ… ለሞትም ሸበላ…‹‹ሞቴን አሳምረው…!›› ይላል ምልጃ ጠርቶበሞቱ ላይ ነግሶ… አሟሟቱን ፈርቶከመቃብር በላይ… ለፃፈው ስም ሳስቶበቆሻሻ ደጀን… መንደሩ ተሞልቶትንፋሹን ተነጥቆ… ሰርኑ ተሰንፍጦበአቤት ባይ እጦት… ተስፋው ፈሶ ቀልጦበፍትህ-ቢስ ሃገር እንባውን ‹‹ተቀርጦ››የዘመን ዳኝነት ተረቱን ገልብጦ…….. ‹‹ከደጃፉ ዛፍ ላይ ሞፈር ሳይቆረጥ…….. እየሞተ…
Rate this item
(11 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ከዚሀ በፊት ደጋግመን ያወራናት ነገር አለች… ‘ዜና’ ተብለው የሚነገሩ ነገሮች…አለ አይደል… ጎሽ ብለው ከማስጨብጨብ ይልቅ “እና ምን ይጠበስ!” የሚያሰኙ ናቸው፡፡ አንድ መሥሪያ ቤት የዕቅዱን ዘጠና በመቶ በማሳካቱ እኛ ምን እናድርገው! አይደለም ዘጠና፣ ለምን መቶ በመቶ አያሳካም! ደሞዝ የምንከፍለው መቶ…
Rate this item
(11 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየውን ጓደኞቹ “ና ጠጅ እንጋብዝህ…” ይሉታል፡፡ እሱም “እሺ፣ ግብዣ ተገኝቶ ማን እምቢ ይላል…” ይላቸዋል፡፡ ግን የግብዣው ቦታ ሩቅ መሆኑን ሲያውቅ ምን ቢል ጥሩ ነው…“እዚሁ ጋብዙኝ…ባይሆን እኔ የማሩን እከፍላለሁ፣” አለና አረፈው፡፡ምን ያድርግ…ገና ለገና ለሦስት ብርሌ ጠጅ ‘ከወንዝ ወዲያ ማዶ’…
Rate this item
(17 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እኔ የምለው…ሰሞኑን እኛ ሳናውቀው ‘በውስጠ ታዋቂ’ የወጣ አስገዳጅ መመሪያ ነበር እንዴ! የቅበላው ሰሞን…አለ አይደል… “በዛሬው እለት ከቤቱ ውጪ ያላደረ…” ምናምን የተባለ ይመስል ነበራ! ግራ ገባን እኮ… ከክልል አካባቢ አዲስ አበባ ለሥራ የመጡ ሰዎች እንኳን ማደሪያ አልጋ ማግኘት አቅቷቸው ሲንከራተቱ…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!መቼም ዛሬና ነገ… አለ አይደል…አዲስ አበባ ልክ… “ስማ፣ ስማ ተስማማ፣ ላልሰማ አሰማ፡፡ የምጽአት ቀን እየቀረበ ስለሆነ የቻልከውን ያህል በልተህ የቻልከውን ያህል ጠጣ…”ምናምን የተባለ ነው የሚመስለው፡፡ ለሦስቱ ነይ፣ ነይ እንኳን ያ ሁሉ ግፊያ!የምር ግን…መቼም የእኛ ነገር እኮ… አለ አይደል…እርስ በእርስ…
Rate this item
(7 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው እኚህ የአማሪካውን ሰውዬ እዚህ ለተወሰነ ጊዜ “አግዙን” ብለን ብናመጣቸው ግንብ በግንብ የሚያደርጉን አይመስላችሁም! “ወደ ቦሌ መንገድ መግቢያ ላይ ግንብ እንገነባለን፣” ይላሉ፡፡ “ጌታዬ፣ ግንብ መገንባቱ እንኳን የከተማዋን መልካም ገጽታ…” ብለን ሳንጨርስ ያቋርጡናል፡፡“ገባኝ፣ ገባኝ… ግንብ እንኳን ባይሆን ኬላ እናቆማለን፡፡…