ባህል

Rate this item
(3 votes)
ከወር በፊት ብትጠይቁኝ፣ “ይቅርብኝ፤ ከኖርኩበት ሰፈር መነሣት አልፈልግም” ብዬ እከራከር ነበር። ዛሬ ግን “ዕድለኛ ነኝ” እላለሁ። እዚህ ሰፈር ምርጥ የኮንዶሚኒዬም ቤት ውስጥ… አዲስ ኑሮ ተመችቶኛል። ቢሆንም ያደግኩበት ሰፈር ጥዋት ማታ ውል ይለኛል፤ ሆዴ ይባባል - የልማት ተነሺዋ ኑሮና ትዝታ።ያደግንበት አካባቢ፣…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያ ትልቅ ባለ ታሪክ አገር ናት። ነገር ግን ለአገራችን ክብር የማይመጥኑና የተከማቹ በጣም ብዙ ችግሮች አሉብን። የቤት ሥራዎቻችንም የዚያኑ ያህል ብዙ ናቸው።የባሕር በር፡በባሕር ንግድ በዓለም ዙሪያ የምትታወቅ አገር ነበረች - ኢትዮጵያ። ዛሬ ግን የባሕር በርና የንግድ መተላለፊያ የላትም። ለአገራችን ክብር…
Rate this item
(0 votes)
የልማት ተነሺ ነዋሪዎች ሐሳብ ከራሳቸው አንደበት በዐጭር በዐጭሩ እነሆ።እኔ በጣም ነው ደስ ያለኝ። በነበርንበት ሰፈር በየግቢው ሀያ ሠላሳ ቤተሰብ ሆነን ነበር የምንኖረው። የቤተሰብ ብዛት ሲታሰብ፤ በአንድ ግቢ ውስጥ መቶ ሁለት መቶ ሰው ይሆናል። አዲስ መኖሪያ ቤት፣ ሁሉም ቤተሰብ የየራሱ መታጠቢያ…
Rate this item
(1 Vote)
የልማት ተነሺ ነዋሪዎች ሐሳብ ከራሳቸው አንደበት በዐጭር በዐጭሩ እነሆ።እኔ በጣም ነው ደስ ያለኝ። በነበርንበት ሰፈር በየግቢው ሀያ ሠላሳ ቤተሰብ ሆነን ነበር የምንኖረው። የቤተሰብ ብዛት ሲታሰብ፤ በአንድ ግቢ ውስጥ መቶ ሁለት መቶ ሰው ይሆናል። አዲስ መኖሪያ ቤት፣ ሁሉም ቤተሰብ የየራሱ መታጠቢያ…
Rate this item
(1 Vote)
“ከንቲባዋ ስጦታ ይዘው፣ በአካል መጥተው ጠይቀውናል፤ “ቤት ለእንቦሳ” ብለውናል!”… ወደ አዲስ ቤታቸው የገቡ የልማት ተነሺዎች።“የካዛንችስ ነዋሪዎች ለከተማችን ልማት ባለውለታዎች ናቸው፤ በትዕግሥትና በአስተዋይነት ድጋፋቸውን ሰጥተውናል”… ከንቲባ አዳነች አበቤ። የልማት ተነሺ ነዋሪዎች፣ ስለ ቀድሞው አኗኗራቸው፣ ስለ አዲሱ ቤታቸውና ስለ ከከተማ አስተዳደሩ ምን…
Rate this item
(1 Vote)
 ክቡር ጠቅላይ ሚንስትራችን በሰጡን የሥራ መመሪያ መሠረት ሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት በፍጥነትና በጥራት ሠርተን ለሕዝባችን እናቀርባለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አበቤ ቃል ገብተዋል።የዘንድሮው የኮሪደር ልማት በዝርዝር ተጠንቶ የሥራ ዕቅድ እንደወጣለት ከንቲባዋ ገልጸው፣ የተሟላ ቅድመ ዝግጅት አድርገናል፤ አሁን ወደ ሥራው…
Page 3 of 96