ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው... ሁላችንም እኩል ግራ ገብቶናል ወይስ ለእሱም “በአንደኛ ደረጃ ግራ የተጋባ፤ በሁለተኛ ደረጃ ግራ የተጋባ...” የሚል መስፈርት አለ?! ግርም የሚል ዘመን ነው እኮ! በዚህ በኩል ደህና ሊሆን ነው ማለት ሲጀመር በዛ በኩል ደግሞ የሆንን ሸንቋሪዎች አፈር ምሰን ብቅ!…
Read 2182 times
Published in
ባህል
በኢትዮጵያ ከግማሽ የሚበልጡ የ1ኛ ደረጃ ተማሪዎች ማንበብና መጻፍ እንደማይችሉ በጥናት ተረጋገጠ በኢትዮጵያ ከግማሽ የሚበልጡ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ማንበብ እንደማይችሉ አዲስ የተሰራ ጥናት አመላክቷል። ራይዝ ኢትዮጵያዊ የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም በአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ላይ ሲያካሂድ የነበረውን የጥናት ውጤት ከትናንት በስቲያ ይፋ…
Read 2036 times
Published in
ባህል
ሰሜን ኮሪያውያን ለልጆቻቸው “ቦምቡ፣ ሽጉጤ” እና መሰል ስሞችን እንዲያወጡላቸው ታዘዙ ሰሜን ኮሪያ፣ ወላጆች፣ የልጆቻቸውን ስም የሀገር ፍቅርን በሚያንፀባርቅ መልኩ እንዲያስተካክሉ አዘዘች። የሀገር ፍቅርን ያንፀባርቃሉ የተባሉት ስሞች ግን “ቦምብ”፣ “ጠመንጃ” እና መሰል ወታደራዊ ትርጉም ያላቸው ናቸው። ፒዮንግያንግ ከዚህ ቀደም የመጨረሻ ፊደላቸው…
Read 2023 times
Published in
ባህል
“--የአየር ለውጥን ለመከላከል፣ ለአካባቢ ጥበቃ ምናምን ተብሎ ኔዘርላንድ ሦስት ሺህ እርሻዎችን ልትዘጋ ነው ተብሎ ይኸው እየታመሱ ነው፡፡ ስሙኝማ...ዘንድሮ እኮ ከአውሮፓ የምንሰማቸው ነገሮች ገራሚዎች ብቻ ሳይሆኑ...አለ አይደል... “እነዚህ ሰዎች ይበልጥ እየተፋቁ ሲሄዱ ገና ብዙ ጉድ የሚያሰኙ ነገሮች እንሰማለን፣” የሚያስብሉ ናቸው፡፡--” እንዴት…
Read 1940 times
Published in
ባህል
ልጆችን እንጂ ልጅነትን ማስቆም አይቻልም! አሌክስ አብርሃም ወላጆች ልጅ ሲወልዱ ድካምና ውጣውረዱን የሚችሉበት ፍቅር አብሮ ባይሰጣቸው ኖሮ … ገና በዓመታቸው ዳይፐራቸውን እያስያዙ ከቤት ያባርሯቸው ነበር፡፡ ልጅ ማሳደግ አዲስ ከዚህ በፊት ያልነበረ ሰው መስራት ሊባል ይችላል፡፡ልጅ ማሳደግ የራስን ፍላጎት አምሮትና ማንነት…
Read 2075 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... የሰላም፣ የወንድማማችነት፣ የህዝቦች መቀራረቢያ ሲባል የኖረውን እግር ኳስ ቦተለኩብንና አረፉት! እኮ፡፡ የምር እኮ በአንድ በኩል የኳስ ጥበብ በ‘ቦተሊካው’ እየተዋጠ ሲመስል ያሳዝናል፡፡ እኛ ዘንድ በወዲያኛው ዘመን እንትናና እንትና ቡድኖች (መለዮ ለባሾችና ሲቪሎች ማለትም ይቻለል) ሲጫወቱ በዚያኛው ወገን “ይናዳል ገደሉ!…
Read 1716 times
Published in
ባህል

