ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
፨ መለያየት፣ መበታተን፣ የአንድ አባት ልጆች እንዳልነበርን (የአደም) መከፋፈል፤ የጊዜያችን፣ የዘመናችን፣ የአለማችን ኹኔታ ነው። ተግባብቶና ተፋቅሮ መኖር፣ ለረዥም ዘመን ተፈጥሯችን እስካይመስል ድረስ። በሐገራችን ደግሞ የባሰ ነው። የውጭ ወራሪ ሲመጣ መመከት፤ እርስ በርስ ደግሞ መባላት። እርስ በርስ፤ ርዕሰ ጉዳይ መሆን የማይችሉ፣…
Rate this item
(2 votes)
የማኅበረሰብ አገልግሎት ትኩረት ከሚሹ ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው፤ በግል እና በተቋም መንቀሳቀስ፣ ትውልድ እና ሀገር ላይ መሥራት ሞትን ከማሸነፊያ መንገዶች መካከል ዋንኛው ነው፤ መማር፣ ወይም የቀለም ትምህርት እያንዳንዱን ትምህርት አንጥሮና በጥሩ ውጤት አጠናቅቆ አንቱታን ማትረፍ ብቻ አይደለም፤ የቀለም ትምህርት በሥነ-ምግባር፣…
Rate this item
(4 votes)
የሚወዳት ፍቅረኛው ጥላው ከሀገር በመውጣቷ ምክንያት ለአዕምሮ ህመም ተዳርጎ በተለምዶ ጎፋ ካምፕ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጠዋት ሄዶ ሲመሽ ስለሚመለሰው ኢንጅነሩ ለማ ብዙ ብዙ ሲባል እሰማለሁ (አነባለሁ)። ይሄ አፍቃሪ ሰው ጠዋት ሄዶ ከመሸ የሚመለሰው ከሀገር ጥላው ሄደች ከተባለችው ፍቅረኛው ጋር የሚንሸራሸርበት…
Rate this item
(1 Vote)
 የመንበረን “የጊዜ ሠሌዳ” አነበብኩ። ሳነበው ሙዚቃውና ወዙ በል ፥ በል አለኝ። ልል ስነሳ ደሞ ይተወኛል። በዚህ መሃል ጸደይ ወንድሙ(ዶ/ር)፣ በማሕበራዊ ሚዲያ መጽሐፉን ከሮማንቲሲዝም አንጻር በምሕጻር(ባጭር) ብላ ያቀረበችውን ዳሰሳ አነበብኩ። ሰፊ ነገር ነበረው[ዳሰሳውን ፈልጋችሁ አንብቡት] እና ልል የነበረው አከተመ። ግን አንዳች…
Tuesday, 17 September 2024 12:08

ጉባኤው

Written by
Rate this item
(1 Vote)
መሳፍንት እየተፈራቁ በነገሱበት ዘመን ንጉሥ አሊጋዝም የድርሻቸውን ገዙ፡፡ በዘመናቸው ብዙ እኩይና ሰናይ ክስተቶች ታዩ፡፡ እኔ ትሁት ጸሐፌ ትዕዛዛቸው ከሰማሁትና ካየሁት መካከል የመረጥኩትን ተረክሁ፡፡ በዚያን ዘመን ሀገራችን በድርቅ ተመታች፡፡የሰማይ ግት ነጠፈ፡፡ መሬት ፍሬ ነፈገች፡፡ሕይወት ያለፍሬ ያለቅጠል ቆመች፡፡አልጋዎች ቃሬዛ ሆኑ፡፡ ግርማዊ ጃንሆይም…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲዎችን ክፍያ በማሻሻል፣ በድምጻዊነት፣ በግጥምና ዜማ ደራሲነትና በአቀናባሪነት/በሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋችነት የምናውቀው፤ ሙዚቀኛ ሙሉቀን መለሠ በርካታ ሥራዎችን ሰጥቶናል። በ1961 ዓ.ም. በሰለሞን ተሰማ ተደርሶ በፖሊስ ኦርኬስትራ የተቀናበረውን ‹‹የዘላለም እንቅልፍ›› ለመጀመሪያ ጊዜ አቀንቅኖ ተወዳጅነትን አገኘ፤ አቡበከር አሽኬ ደግሞ…
Page 7 of 262