ጥበብ

Tuesday, 10 December 2024 19:29

ሠልስቱ ጤዛዎች

Written by
Rate this item
(2 votes)
“--“ጠይም ጤዛ” በወጉ ከተመረመረች የእኔና የእዚህ ትውልድ የልቡና ጠባሳ ያረፈባት መድበል ናት። በእኔ ግምት ይህ ዘመን ወዲህ ከፍ ያለ የመንፈስ ግርግር ያለበት፣ ወዲያ በጽኑ የታመመ የትውልድ ልቡና ከአደባባይ የተሰጣበት ነው፡፡--”ጉራማይሌው የሥነ-ግጥማችን ዘመን እጅ አልሰጥ እንዳለ ክረምት ብራ ሆነ ሲባል እየዘነበ፤…
Rate this item
(0 votes)
(ሐሳብ ማሟሻ)ደራሲ፡- በአንቺአየሁ አሰፋ ዓሊየመጽሐፉ ርዕስ፡- ላልዪበላይቱየገጽ ብዛት፡- 134 ሕትመት፡- 2017 ዓ.ም.ዋጋ፡- 350.00 ($25}፩. መንደርደሪያበአንቺአየሁ አሰፋ በቅርቡ አንድ የግጥም መድበል አሳትማለች። መድበሏ 54 ያህል ግጥሞች በገጾቿ ውስጥ አንጥባለች። የባንቹ የአገጣጠም ይትበሃል የዘመናዊ ገጣሚ ጠባይ ይታይበታል። ለዚህ ሁለት ማጠየቂያዎችን ብቻ ላንሳ፤…
Rate this item
(0 votes)
“አንዳንድ ግዜ ለገድል የሚጠሩት ግለሰቦች ይሆናሉ፣ ሌላ ግዜ ሕዝብ። ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነው የኋለኛው ነው” በዚህ ድንቅ አባባል የመጥሐፉን ጭብጥ አስይዛን ሕይወት ተፈራ ትቀጥላለች። ንጉሠ ነገሥት ምኒልክ ወረራ ለመመከት “እመራሃለሁ ተከተለኝ” ያሉት ህዝብ፣ “ታሪካዊና ገድላዊ ምላሽ ሰጣቸው። ከጥግ እስከ ጥግ ተነቃነቀ…
Wednesday, 04 December 2024 08:35

የ”ተፈጥሮ” ተፈጥሮ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ዛሬ ትንሽ ከፍ እንበል፡፡ ሰማዩን በቃላት እንጠጋው፡፡ ከፅዕረ አርያም ደርሰን፣ ደጅ ጠንተን በተለያዩ ዘመናት ውስጥ ስማቸው ስለተነሳው እና ስለተመለኩት አማልዕክቶች ማንነት እና አለምን እንዴት እንዳበጃጇት ሚስጥራቸውን እንቃኘው፡፡ ከዛም እውቀታችንን እንፈትሽ….በዋናነት ግን የፅሁፉ አላማ የተለያዩ አምላኮችን ደርድሮ እምነትን እና ሀይማኖትን የማማረጥ…
Rate this item
(1 Vote)
ቀይና ጥቁር ቀለም ልዩ ልዩ ቅርጽ ባላቸው ቢልቃጦች ውስጥ ሆነው ከፊታቸው ተደርድረዋል፡፡ ልዩ ልዩ የብረት ብልፃች የመስቀል ችቦ መስለው ተከምረዋል፡፡ በቀይና በጥቁር ቀለም ለዘመናይ ጆሮና ምላስ እንግዳ የሆኑትን የአማርኛ ቃላት ለዘመናት እየጨመቁ ሲቀርጹ ከሚውሉበት ክፍል ውስጥ ሲወጡ ከራሳቸው ላይ የማትወርደው…
Rate this item
(1 Vote)
፨ ከአንድ ሐገር የዕድገት መለኪያዎች ውስጥ አንዱ ኪነ - ጥበብ ነው። የሰመረ ጥበብ ሕዝብ ያነቃል፣ መንግሥት ይሠራል፣ ሐገር ይገነባል። በተቃራኒውም የከሸፈ ጥበብ ሐገር ያፈርሳል፣ የሐገር ፍቅር ከሕዝብ ልብ ያጠፋል። የጥንት ዓረቦችን ታሪክ ስናይ፣ በየትኛውም ሥልጣኔ (ግሪክ፣ ሮም፣ ፐርሺያ) ቅኝ ሳይገዙ…
Page 5 of 264