ጥበብ
“--“ጠይም ጤዛ” በወጉ ከተመረመረች የእኔና የእዚህ ትውልድ የልቡና ጠባሳ ያረፈባት መድበል ናት። በእኔ ግምት ይህ ዘመን ወዲህ ከፍ ያለ የመንፈስ ግርግር ያለበት፣ ወዲያ በጽኑ የታመመ የትውልድ ልቡና ከአደባባይ የተሰጣበት ነው፡፡--”ጉራማይሌው የሥነ-ግጥማችን ዘመን እጅ አልሰጥ እንዳለ ክረምት ብራ ሆነ ሲባል እየዘነበ፤…
Read 568 times
Published in
ጥበብ
(ሐሳብ ማሟሻ)ደራሲ፡- በአንቺአየሁ አሰፋ ዓሊየመጽሐፉ ርዕስ፡- ላልዪበላይቱየገጽ ብዛት፡- 134 ሕትመት፡- 2017 ዓ.ም.ዋጋ፡- 350.00 ($25}፩. መንደርደሪያበአንቺአየሁ አሰፋ በቅርቡ አንድ የግጥም መድበል አሳትማለች። መድበሏ 54 ያህል ግጥሞች በገጾቿ ውስጥ አንጥባለች። የባንቹ የአገጣጠም ይትበሃል የዘመናዊ ገጣሚ ጠባይ ይታይበታል። ለዚህ ሁለት ማጠየቂያዎችን ብቻ ላንሳ፤…
Read 458 times
Published in
ጥበብ
“አንዳንድ ግዜ ለገድል የሚጠሩት ግለሰቦች ይሆናሉ፣ ሌላ ግዜ ሕዝብ። ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነው የኋለኛው ነው” በዚህ ድንቅ አባባል የመጥሐፉን ጭብጥ አስይዛን ሕይወት ተፈራ ትቀጥላለች። ንጉሠ ነገሥት ምኒልክ ወረራ ለመመከት “እመራሃለሁ ተከተለኝ” ያሉት ህዝብ፣ “ታሪካዊና ገድላዊ ምላሽ ሰጣቸው። ከጥግ እስከ ጥግ ተነቃነቀ…
Read 454 times
Published in
ጥበብ
ዛሬ ትንሽ ከፍ እንበል፡፡ ሰማዩን በቃላት እንጠጋው፡፡ ከፅዕረ አርያም ደርሰን፣ ደጅ ጠንተን በተለያዩ ዘመናት ውስጥ ስማቸው ስለተነሳው እና ስለተመለኩት አማልዕክቶች ማንነት እና አለምን እንዴት እንዳበጃጇት ሚስጥራቸውን እንቃኘው፡፡ ከዛም እውቀታችንን እንፈትሽ….በዋናነት ግን የፅሁፉ አላማ የተለያዩ አምላኮችን ደርድሮ እምነትን እና ሀይማኖትን የማማረጥ…
Read 546 times
Published in
ጥበብ
ቀይና ጥቁር ቀለም ልዩ ልዩ ቅርጽ ባላቸው ቢልቃጦች ውስጥ ሆነው ከፊታቸው ተደርድረዋል፡፡ ልዩ ልዩ የብረት ብልፃች የመስቀል ችቦ መስለው ተከምረዋል፡፡ በቀይና በጥቁር ቀለም ለዘመናይ ጆሮና ምላስ እንግዳ የሆኑትን የአማርኛ ቃላት ለዘመናት እየጨመቁ ሲቀርጹ ከሚውሉበት ክፍል ውስጥ ሲወጡ ከራሳቸው ላይ የማትወርደው…
Read 542 times
Published in
ጥበብ
፨ ከአንድ ሐገር የዕድገት መለኪያዎች ውስጥ አንዱ ኪነ - ጥበብ ነው። የሰመረ ጥበብ ሕዝብ ያነቃል፣ መንግሥት ይሠራል፣ ሐገር ይገነባል። በተቃራኒውም የከሸፈ ጥበብ ሐገር ያፈርሳል፣ የሐገር ፍቅር ከሕዝብ ልብ ያጠፋል። የጥንት ዓረቦችን ታሪክ ስናይ፣ በየትኛውም ሥልጣኔ (ግሪክ፣ ሮም፣ ፐርሺያ) ቅኝ ሳይገዙ…
Read 480 times
Published in
ጥበብ

