ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
 “--አሁን አሁን በተለያዩ ክፍትና የኦንላይን መድረኮች ላይ በእንግሊዘኛ የሚቀርቡ የሀገር ልጆች የሥነ ግጥም ሥራ ቢኖርም፣ ይህም በግል ጥረት የሚደረግ እንቅስቃሴ እንጂ ከጀርባ ድጋፍ አቅራቢ አካል ያለው አይደለም። እነዚህን ሥራዎች ገልጦ በማንበብና በማስተዋወቅ፣ ብሎም ሥነ ግጥም ላይ የተጋረጡ ተግዳሮቶች ላይ እየተወያየ…
Rate this item
(1 Vote)
ምድር አምጣ ያመጣቻቸው ደራሲዎች አብዛኞቹ ቀውሶች ናቸው፡፡ ዥው የሚልባቸው፡፡ ማህበረሰቡ የሚወዳቸው፣ የሚንቃቸውና መደበሪያው የሚያደርጋቸው፡፡ አብዛኞቹ ደራሲዎች ግን ማህበረሰቡን አይወዱትም ….አብዛኞቹ፡፡ አጠገባቸው ባይደርስ ደስታቸው ነው፡፡ ደቦነት ደራሲ ነፍስ ውስጥ ቦታ የለውም፡፡ ደራሲ ብቻውን መሆን ነው የሚፈልገው፡፡ ብቻውን፤ ከሀሳቦቹና ከእብደቶቹ ጋር፤ የፈለገውን…
Rate this item
(2 votes)
መዝለቂያየገጣሚ ሄኖክ በቀለ ናፍቆት፣ ትዝታንና ተስፋን አዝሎ መምጣቱ ወደ ረቂቅ ሙዚቃ አቀማመር እንድመለከት ጋበዘኝ። ናፍቆትን በሁለት በኩል ፈትሎ ወደ ኋላና ወደ ፊት የመሳብ፣ የመጎተት፣ ያለመርጋት፣ የነፍስ መሻትን ገልጾበታል። በረቂቅ ሙዚቃ በተለይም (Tonal music) ቀመር አንድ ሕግ አለ። ሙዚቃ ሊያልቅ ዘንድ…
Saturday, 26 October 2024 20:26

ቦርሳንዴዝ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አሁን አይደል ትዝ የሚለኝ፣ ለካ የባለፈው ማስታወሻዬ ላይ ስሜን አልነገርኳችሁም፡፡ ቦርሳንዴዝ ይባላል ስሜ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋው የማንነት ንጭንጭ ሰልችቶኛል፡፡ የትኛው ጠቅላይ ሚኒስትራችን ነበሩ ለቅሶ እየተናነቃቸው፣“ጦርነት በቅቶናል መሮናል ሰልችቶናል” ያሉት? እንደዚያ ብለው ግን እሳቸውም በጦርነት ውስጥ ነው የኖሩት፡፡ ጦርነትን የሚያስቀር መሪ…
Rate this item
(3 votes)
፨ ጉብታ ላይ ከተንሰራፋው የምኒልክ ቤተ-መንግሥት ግርጌ ከተኮለኮሉት ጎስቋላ ሠፈሮች አንዷ የኾነችው ባሻ ወልዴ ችሎት፣ ደራሲውን ዓለማየሁ ገላጋይን አፈራች፤ አራት ኪሎ። አራት ኪሎ ለዓለማየሁ አድባሩ ናት። ልጅነቱ፣ እድገቱ፣ ስሪቱ፣ ሀሳቡ፣ ትዝታው፣. . . ናት። ፈረንሳዊው የታሪክ ምሁር F.p Guizot እንደሚለው፤‹‹Man…
Saturday, 19 October 2024 12:43

የተስፋዬ ቤት - ከማዕበል ማዶ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የመጽሐፉ ርዕስ - ደራሲ - ከማዕበል ማዶ ተስፋዬ ማሞ ዘውግ ኢ-ልቦለድ (ቅይጥ ወይም የተስፋዬ መንገድ) የገጽ ብዛት - 364 የኅትመት ዘመን - 2017 የዳሰሳው አቅራቢ - ቢኒያም አቡራ ቅይጥ ወይስ የተስፋዬ ቤትየጋሽ ተስፋዬ ማሞ “ከማዕበል ማዶ” የተሰኘው መጽሐፍ፥ በስፍን ቅንብብ…
Page 5 of 262