ጥበብ
“--አሁን አሁን በተለያዩ ክፍትና የኦንላይን መድረኮች ላይ በእንግሊዘኛ የሚቀርቡ የሀገር ልጆች የሥነ ግጥም ሥራ ቢኖርም፣ ይህም በግል ጥረት የሚደረግ እንቅስቃሴ እንጂ ከጀርባ ድጋፍ አቅራቢ አካል ያለው አይደለም። እነዚህን ሥራዎች ገልጦ በማንበብና በማስተዋወቅ፣ ብሎም ሥነ ግጥም ላይ የተጋረጡ ተግዳሮቶች ላይ እየተወያየ…
Read 306 times
Published in
ጥበብ
ምድር አምጣ ያመጣቻቸው ደራሲዎች አብዛኞቹ ቀውሶች ናቸው፡፡ ዥው የሚልባቸው፡፡ ማህበረሰቡ የሚወዳቸው፣ የሚንቃቸውና መደበሪያው የሚያደርጋቸው፡፡ አብዛኞቹ ደራሲዎች ግን ማህበረሰቡን አይወዱትም ….አብዛኞቹ፡፡ አጠገባቸው ባይደርስ ደስታቸው ነው፡፡ ደቦነት ደራሲ ነፍስ ውስጥ ቦታ የለውም፡፡ ደራሲ ብቻውን መሆን ነው የሚፈልገው፡፡ ብቻውን፤ ከሀሳቦቹና ከእብደቶቹ ጋር፤ የፈለገውን…
Read 395 times
Published in
ጥበብ
መዝለቂያየገጣሚ ሄኖክ በቀለ ናፍቆት፣ ትዝታንና ተስፋን አዝሎ መምጣቱ ወደ ረቂቅ ሙዚቃ አቀማመር እንድመለከት ጋበዘኝ። ናፍቆትን በሁለት በኩል ፈትሎ ወደ ኋላና ወደ ፊት የመሳብ፣ የመጎተት፣ ያለመርጋት፣ የነፍስ መሻትን ገልጾበታል። በረቂቅ ሙዚቃ በተለይም (Tonal music) ቀመር አንድ ሕግ አለ። ሙዚቃ ሊያልቅ ዘንድ…
Read 278 times
Published in
ጥበብ
አሁን አይደል ትዝ የሚለኝ፣ ለካ የባለፈው ማስታወሻዬ ላይ ስሜን አልነገርኳችሁም፡፡ ቦርሳንዴዝ ይባላል ስሜ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋው የማንነት ንጭንጭ ሰልችቶኛል፡፡ የትኛው ጠቅላይ ሚኒስትራችን ነበሩ ለቅሶ እየተናነቃቸው፣“ጦርነት በቅቶናል መሮናል ሰልችቶናል” ያሉት? እንደዚያ ብለው ግን እሳቸውም በጦርነት ውስጥ ነው የኖሩት፡፡ ጦርነትን የሚያስቀር መሪ…
Read 279 times
Published in
ጥበብ
፨ ጉብታ ላይ ከተንሰራፋው የምኒልክ ቤተ-መንግሥት ግርጌ ከተኮለኮሉት ጎስቋላ ሠፈሮች አንዷ የኾነችው ባሻ ወልዴ ችሎት፣ ደራሲውን ዓለማየሁ ገላጋይን አፈራች፤ አራት ኪሎ። አራት ኪሎ ለዓለማየሁ አድባሩ ናት። ልጅነቱ፣ እድገቱ፣ ስሪቱ፣ ሀሳቡ፣ ትዝታው፣. . . ናት። ፈረንሳዊው የታሪክ ምሁር F.p Guizot እንደሚለው፤‹‹Man…
Read 344 times
Published in
ጥበብ
የመጽሐፉ ርዕስ - ደራሲ - ከማዕበል ማዶ ተስፋዬ ማሞ ዘውግ ኢ-ልቦለድ (ቅይጥ ወይም የተስፋዬ መንገድ) የገጽ ብዛት - 364 የኅትመት ዘመን - 2017 የዳሰሳው አቅራቢ - ቢኒያም አቡራ ቅይጥ ወይስ የተስፋዬ ቤትየጋሽ ተስፋዬ ማሞ “ከማዕበል ማዶ” የተሰኘው መጽሐፍ፥ በስፍን ቅንብብ…
Read 670 times
Published in
ጥበብ