ጥበብ
”አንባቢ ትውልድ ያላት ሃገር ኃያል ትኾናለች!“ ነቢል አዱኛ ፨ ግርማ ሞገስ የተላበሱ፣ 70ኛ ዓመታቸው’ን በቅርቡ የደፈኑ፣ ከሁለት ደርዘን በላይ መጻሕፍት የጻፉ አዛውንት ይታያሉ። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሱዳን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ፣ ሃይማኖታዊ ዕውቀታቸውን ከተለያዩ ምሁራን የቀሰሙት አባት በልጆቻቸው…
Read 252 times
Published in
ጥበብ
(ስለ እጅጋየሁ ሽባባው ክብር የተጻፈ)አብርሀም ገነትያን ሰሞን በልቦናዬ የሚመላለሱት የእጅጋየሁ ሽባባው ዘፈኖች ነበሩ፡፡ ሳልሰለች ዘፈናቸውን በተደጋጋሚ ከምሰማቸው አርቲስቶች አንዷ እጅጋየሁ ናት፡፡ ዛሬም፡፡ አርቲስት ብዬ በሙሉ ልብ ከምጠራቸው በዘመኔ ከማውቃቸው ኢትዮጵያውያን አንዷ ጂጂ ናት፡፡ ለእኔ አርቲስት የሚያስተጋባ ሳይሆን የሚፈጥር ነው፡፡ ቀኔን…
Read 776 times
Published in
ጥበብ
፨ ከዓለማየሁ ገላጋይ ‹ውልብታ› ስድስት ዓመት በኋላ በሀይሉ ገብረእግዚአብሔር (ሁምናሳ ገርቢቸ ረቢ) የማምሻ ውልብታዎችን ይዞልን መጣ። በ220 ገጽ ወደ 260 የሚጠጉ ወጎችን ሳቅን ለውሶ አቀረበልን። ‹‹ማምሻ ግሮሰሪ›› በሚል የተከፈተው የፌስቡክ ገጽ ላይ ያቀርባቸው የነበሩ ጽሑፎችን ‹ለሌላው ኅብረተሰብም ይደርስ ዘንድ ተመርጠውና…
Read 355 times
Published in
ጥበብ
የራሴ ቀለምና ሀሳብ አለኝ ለሚል ሰው፤ ‹‹እከሌን ትመስላለህ›› መባል ያሳንሳል፡፡ ወይም ጭርስኑ ደስ የሚል ነገር አይደለም፡፡ ነገር ግን ይህ ለምን እንደሚባል ብንመረምረው ሳይሻል አቀርም፡፡ ‹‹እከሌን›› መሆን እፈልጋለሁ እያልን ማደጋችንን ከግምት ስናስገባ፣ ‹‹እከሌን›› ትመስላለህ መባል ለምን የሚሻክር ስሜት ይፈጥርብናል? ተፈጥሮአዊ የሆነው…
Read 341 times
Published in
ጥበብ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ሺህ መልክ ያላት ዝንጉርጉር፣አሳዛኝ ጠባሳዎች ያረፉባት ገላ ያላት ግራ አጋቢ ናት። በተለይ ዘመናዊነት ብለን በምንጠራቸው የዘመን አንጓዎች የዘመርናቸውን መዝሙሮች ከልሰን ስናዳምጥ ደረት ለመድቃት እንጂ አንገት ቀና ለማድረግ የሚነሽጡ ገጾች የሉንም።ቴዎድሮስ ባሩድ እንጂ ቆሎ ቅሞ አልወደቀም። ባሩድ መቃም የበረከት…
Read 379 times
Published in
ጥበብ
እንደ መዝለቂያ ገ/ክርስቶስ ደስታ ሰዓሊነቱ ይቀድማል፣ አይ ገጣሚነቱ ነው የሚቀድም ሲሉ ቢከራከሩም ኧረ ሙዚቀኛነቱስ ከነፍሱ ጥልቅ እንደ ምንጭ ይቀዳል እላለሁ እኔ። አለምን በሙዚቃ አይን አስጊጦ አስውቦ ብቻም ሳይሆን ሁሉ አካሏን በውህድ ይቃኝባታል። ለገ/ክርስቶስ ፍጥረት ሁሉ ሙዚቃ ነች። በዐይኑ የተመለከታትን ፍጥረት…
Read 286 times
Published in
ጥበብ