ጥበብ

Monday, 18 November 2024 08:14

አንብቢ - ሃገሬ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
”አንባቢ ትውልድ ያላት ሃገር ኃያል ትኾናለች!“ ነቢል አዱኛ ፨ ግርማ ሞገስ የተላበሱ፣ 70ኛ ዓመታቸው’ን በቅርቡ የደፈኑ፣ ከሁለት ደርዘን በላይ መጻሕፍት የጻፉ አዛውንት ይታያሉ። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሱዳን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ፣ ሃይማኖታዊ ዕውቀታቸውን ከተለያዩ ምሁራን የቀሰሙት አባት በልጆቻቸው…
Monday, 11 November 2024 00:00

ተዋት ትኑርበት!

Written by
Rate this item
(3 votes)
(ስለ እጅጋየሁ ሽባባው ክብር የተጻፈ)አብርሀም ገነትያን ሰሞን በልቦናዬ የሚመላለሱት የእጅጋየሁ ሽባባው ዘፈኖች ነበሩ፡፡ ሳልሰለች ዘፈናቸውን በተደጋጋሚ ከምሰማቸው አርቲስቶች አንዷ እጅጋየሁ ናት፡፡ ዛሬም፡፡ አርቲስት ብዬ በሙሉ ልብ ከምጠራቸው በዘመኔ ከማውቃቸው ኢትዮጵያውያን አንዷ ጂጂ ናት፡፡ ለእኔ አርቲስት የሚያስተጋባ ሳይሆን የሚፈጥር ነው፡፡ ቀኔን…
Saturday, 09 November 2024 13:31

የሁምናሳ ውልብታዎች

Written by
Rate this item
(3 votes)
፨ ከዓለማየሁ ገላጋይ ‹ውልብታ› ስድስት ዓመት በኋላ በሀይሉ ገብረእግዚአብሔር (ሁምናሳ ገርቢቸ ረቢ) የማምሻ ውልብታዎችን ይዞልን መጣ። በ220 ገጽ ወደ 260 የሚጠጉ ወጎችን ሳቅን ለውሶ አቀረበልን። ‹‹ማምሻ ግሮሰሪ›› በሚል የተከፈተው የፌስቡክ ገጽ ላይ ያቀርባቸው የነበሩ ጽሑፎችን ‹ለሌላው ኅብረተሰብም ይደርስ ዘንድ ተመርጠውና…
Saturday, 09 November 2024 13:31

ጋሽ ኣዳም!]

Written by
Rate this item
(0 votes)
የራሴ ቀለምና ሀሳብ አለኝ ለሚል ሰው፤ ‹‹እከሌን ትመስላለህ›› መባል ያሳንሳል፡፡ ወይም ጭርስኑ ደስ የሚል ነገር አይደለም፡፡ ነገር ግን ይህ ለምን እንደሚባል ብንመረምረው ሳይሻል አቀርም፡፡ ‹‹እከሌን›› መሆን እፈልጋለሁ እያልን ማደጋችንን ከግምት ስናስገባ፣ ‹‹እከሌን›› ትመስላለህ መባል ለምን የሚሻክር ስሜት ይፈጥርብናል? ተፈጥሮአዊ የሆነው…
Rate this item
(1 Vote)
ሀገራችን ኢትዮጵያ ሺህ መልክ ያላት ዝንጉርጉር፣አሳዛኝ ጠባሳዎች ያረፉባት ገላ ያላት ግራ አጋቢ ናት። በተለይ ዘመናዊነት ብለን በምንጠራቸው የዘመን አንጓዎች የዘመርናቸውን መዝሙሮች ከልሰን ስናዳምጥ ደረት ለመድቃት እንጂ አንገት ቀና ለማድረግ የሚነሽጡ ገጾች የሉንም።ቴዎድሮስ ባሩድ እንጂ ቆሎ ቅሞ አልወደቀም። ባሩድ መቃም የበረከት…
Saturday, 09 November 2024 13:20

ልብ እና ከበሮ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 እንደ መዝለቂያ ገ/ክርስቶስ ደስታ ሰዓሊነቱ ይቀድማል፣ አይ ገጣሚነቱ ነው የሚቀድም ሲሉ ቢከራከሩም ኧረ ሙዚቀኛነቱስ ከነፍሱ ጥልቅ እንደ ምንጭ ይቀዳል እላለሁ እኔ። አለምን በሙዚቃ አይን አስጊጦ አስውቦ ብቻም ሳይሆን ሁሉ አካሏን በውህድ ይቃኝባታል። ለገ/ክርስቶስ ፍጥረት ሁሉ ሙዚቃ ነች። በዐይኑ የተመለከታትን ፍጥረት…
Page 4 of 262