Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 29 September 2012 09:53

ሤራዎችን የወለደው “ሤራ”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“አፄ ኃይለሥላሴ በ1953 ዓ.ም. ለተደረገባቸው መፈንቅለ መንግሥት ምክንያቱ ራሳቸው ንጉሡ ናቸው” የሚል መልዕክት የሚያስተላልፍ መጽሐፍ ስላገኘሁ ለዛሬ ዳሰሳና ቅኝት መርጬዋለሁ፡፡ በ2003 ዓ.ም ታትሞ ለአንባቢያን የቀረበው መጽሐፍ “ሤራ! በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት” በሚል ርዕስ በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተፃፈ ልቦለድ መሆኑን…
Saturday, 29 September 2012 09:46

የቤት ስራው

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአ.አ ዩኒቨርስቲ በማታው ክፍለ ጊዜ የሶስተኛ ዓመት የሥነ ጽሁፍ ተማሪ ነኝ፡፡ የመማሪያ ክፍላችን አየር በተማሪዎች የጭንቀት ትንፋሽ ዳምኗል፡፡ ውጥረቱ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ ሄዶ፣ ዛሬ የመጨረሻው ጡዘት ላይ ደርሷል፡፡ ለወትሮው መምህሩ እስኪመጡ የነበረው ድባብ እንዲህ የተቀዛቀዘ አልነበረም፡፡ከቀልደኛነቱ የተነሳ በፍልቅልቅ ሴቶች…
Saturday, 22 September 2012 12:27

ተሬ ሞተሬ እና ከቤ

Written by
Rate this item
(0 votes)
እውነተኛ ልብ ወለድ ያ እሥር ቤት እንደላሊበላ ውቅር ቤተ - ክርስቲያን ከአንድ አለት ተፈልፍሎ የተሠራ ይመስላል፡፡ መሀከሉ ላይ ቦይ አለ፡፡ ግቢው ሲፀዳ የውሃ መውረጃ ነው፡፡ ግራና ቀኙ ላይ፤ አንድ-አለፍ አንድ-አለፍ ትይዩ በሮች አሉ - ከዚያው አለት የተቦረቦሩ የሚመስሉ፡፡ ከአየር ሆነው…
Saturday, 22 September 2012 12:21

“አድማጩ ‘ጥንቡሳሳም ለምን አለ?’

Written by
Rate this item
(0 votes)
ብሎ እንዲጠይቅ ፈልጌያለሁ” ድምፃዊ ፀጋዬ ስሜ በአሁኑ አልበሜ ላይ አንድ ሁለት ቦታ ላይ በጉሮሮ የምጠቀምባቸው ቦታዎች አሉ፡፡ በኳየር የሚሰሩ ስራዎች ወደ መድረክ ለማምጣት ሲያስቸግር ይታያል፡፡ ለካሴቱ ስራ ኳየር ተጠቅመን ከሆነ በየሄድንበት መድረክ ሁሉ ኳየሩን ይዞ መሄድ የግድ ይሆናል፡፡ ያለበለዚያ ሰው…
Rate this item
(1 Vote)
መኖር መላ አገኘ መኖር መላ አገኘ - እንደገና ደሞ ቢሞቱም ግድ የለ መስኩ ላይ ተጋድሞ መቅረትሽን ቃዥቶ መምጣትሽን አልሞ ቢሞቱም ግድ የለ የአብዬ መንግሥቱ ለማ ሥነ ፅሁፋዊ ሥራ አሀዱ ብሎ የጀመረው ገና የአንደኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ “የአንድ ጌታ አስተዋይነት” በሚል…
Saturday, 22 September 2012 11:29

“የዘመን ንቅሳት”

Written by
Rate this item
(0 votes)
“የዘመን ንቅሳት” የሚያስቁና የሚነክሱ ግጥሞች ሁለት ዘመን ግጥሞች! አደይ አበባ ሲፈካ፣ ዛፎች ሲደንሱ፣ ወንዙ ሲዘምር፣ ሰማይ በክዋክብት ሲነድድ… ምድረ በዳው ጌጠኛ ቀሚስ ሢያጠልቅ …. ገጣሚ ስንኝ ይቋጥራል፡፡ ድቅድቅ ባለ ምሽት ወይም በፈካ ሰማይ ብዕሩ ትባትታለች፡፡… የደራሲውም እንዲሁ!... ግለቱና ጥድፊያው ሊሳሳት…